0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ከአምስት አባላቱ ክስ ቀረበበትየኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤቱ የሥራ አስፈጻሚ አባላት ያበቃውን ሥልጣናቸውን በሕገወጥ መንገድ ለማራዘም ጥረት እያደረጉ ነው ሲሉ አምስት ፓርቲዎች አቤቱታ አቀረቡ ምርጫ ቦርድ፣ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ ጠርቶ የጋራ ምክር ቤቱን የሚመሩ አመራሮችን እንዲያስመርጥም ፓርቲዎቹ ጠይቀዋል፡፡ ከበርካታ አባል ፓርቲዎች ውስጥ አቤቱታውን ያቀረቡት አምስት ብቻ መሆናቸውን የጠቀሱት የምክር ቤቱ ሰብሳቢ አቶ ደስታ ዲንቃ በበኩላቸው፣ “የሥራ አስፈጻሚ አባላት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበአሜሪካ የወደብ ሠራተኞች የሥራ ማቆም አድማቸውን አቋረጡበአሜሪካ ለሦስት ቀናት የሥራ ማቆም አድማ ላይ የነበሩት የወደብ ሠራተኞች ለአዲስ የሥራ ኮንትራት የድርድር ጊዜ ለመስጠት በሚል እ.አ.አ እስከ ጥር 15፣ 2025 ድረስ አድማቸውን ለማቋረጥ ተስማምተዋል። ወዲያውኑ ወደ ሥራቸው እንደሚመለሱም የሠራተኛ ማኅበሩ አስታውቋል። ከሜይን እስከ ቴክሳስ ግዛቶች በሚገኙ ወደቦች የሚያገለግሉና 45 ሺሕ ዓባላት ያሉት የወደብ ሠራተኞች ማኅበር አድማ፣ 36 ወደቦች ላይ መስተጓጎል ሊፈጥር ይችል እንደነበር ታውቋል። የሥራ ማቆም...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበየመን በርካታ ሥፍራዎች ላይ የአየር ድብደባ ተፈፀመመዲናዋን ሳና እና የሆዴዳን አየር ማረፊያ ጨምሮ በየመን በርካታ ሥፍራዎች ላይ የአየር ጥቃት መፈፀሙን በሁቲ አማፂያን ሥር የሚተዳደረው የአል ማሲራ ቴሌቪዥንና ነዋሪዎች አስታውቀዋል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል። ጥቃቱ በደቡብ የምትገኘውን የዳህማር ከተማንም ዒላማ ማድረጉ ታውቋል። የአየር ጥቃቱ በአሜሪካና እንግሊዝ ኃይሎች እንደተፈጸመ የአል ማሲራ ቴሌቪዥን አስታውቋል። የእንግሊዝ መንግስት ግን በድብደባው እንዳልተሳተፈ ገልጿል። የእስራኤል እና ሐማስ ጦርነት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMእስራኤል የቤሩትን አካባቢ ስትደበድብ አመሸችእስራኤል ምሽቱን በቤሩትና አካባቢዋ ተከታታይና ከፍተኛ የተባለ የአየር ጥቃት ፈፅማለች፡፡ የአየር ድብደባው በሌባኖስ እና በሶሪያ መካከል የሚገኝን የድንበር መተላለፊያ ላይ በመፈጸሙም፣ በአስር ሺሕ የሚቆጠሩ ሰዎች ከጥቃቱ መሸሽ እንዳይችሉ አድርጓል። ከቤሩት ዳርቻ ባለ የመኖሪያ አካባቢ የተከሰተው ከፍተኛ ፍንዳታ፣ ጭስና ነበልባል በምሽቱ ሰማይ ላይ ሲያሳይ፣ ንዝረቱ በኪሎሜትሮች ርቀት ላይ በመዲናዋ በሚገኙ ሕንፃዎች ላይ ተሰምቷል። ከቤሩት 48 ኪሎሜትር ርቀት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበ90 አስገድዶ መድፈሮች ጥፋተኛ የተባለው ግለሰብ በ42 የዕድሜ ልክ እስራቶች ተቀጣበደቡብ አፍሪካ በ90 አስገድዶ መድፈሮች ጥፋተኛ የተባለ ግለሰብ በ42 የዕድሜ ልክ እሥራቶች ተቀጥቷል። የ40 ዓመት ዕድሜ ያለው ንኮሲናቲ ፋካቲ የዘጠኝ ዓመት ዕድሜ ያላቸው ልጆች ላይ ጭምር በፈፀመው አስገድዶ መድፈር፣ ሌሎች ልጆች ድርጊቱን እንዲመለከቱ ያስገድድ ነበር ተብሏል። ግለሰቡ ድርጊቱን የፈፀመው ከእ.አ.አ 2012 እስከ 2021 ባለ ጊዜ ውስጥ ከጆሃንስበርግ በስተ ምሥራቅ በምትገኝ መንደር ወዳለ ትምህርት ቤት የሚሄዱ ልጆችን ዒላማ በማድረግ ነበር።...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበጂቡቲ ባሕር ዳርቻ የሰጠሙት ፍልሰተኞች ሕገወጥ አስተላላፊዎች ከጀልባው እንዲወርዱ በማስገደዳቸው ነው - አይኦኤምበቅርቡ በጂቡቲ ባሕር ዳርቻ ሰጥመው የሞቱት ፍልሰተኞችን ጉዳይ በተመለከተ የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት (IOM) ለቪኦኤ በሰጠው ተጨማሪ መረጃ፣ ፍልሰተኞቹ ባሕር ውስጥ የሰጠሙት ጀልባዎቹ ዳር ሳይደርሱ ሕገ ወጥ አስተላላፊዎቹ ፍልሰተኞቹን እንዲወርዱ በማስገደዳቸው ነው ብሏል። የአይኦኤም የአፍሪካ ቀንድ እና ደቡባዊ አፍሪካ ዲሬክተር የሆኑት ፍራንትዝ ሰለስቲን ለቪኦኤ እንዳስታወቁት፣ በሁለት ጀልባዎች ውስጥ ተሳፍረው ከነበሩት 310 ፍልሰተኞች ውስጥ 48...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ዙርያ በሚነሱ ጥያቄዎች ላይ የገንዘብ ሚንስትር ድኤታ የሰጡት ምላሽ ክፍል -1የውጭ ምንዛሬ በገበያ ዋጋ እንዲወሰን የሚያደርገው የኢኮኖሚ ማሻሽያ በአይ ኤም ኤፍ አስግዳጅነት የተተገበረ ሳይሆን፤ መንግስት የኢኮኖሚ ችግሮችን ለመፍታት የተገበረው ነው” ሲሉ የገንዘብ ሚንስትር ድኤታ ዶ/ር እዮብ ተካልኝ ከአሜሪካ ድምጽ ጋር ባደረጉት ቃለ ምልልስ ተናግረዋል፡፡ የኢትዮጵያ መንግስት የተለያዩ ድጎማዎችን በማድረግና የደሞዝ ማሻሽያ በማድረግ ማሻሽያውን ተከትሎ ያለውን የኑሮ ውድነት ለማረጋጋት እየሰራ ነው ይላሉ፡፡ የኑሮ ውድነቱን ለማረጋጋት የሚውል...0 Comments 0 Shares