AMHARIC.VOANEWS.COM
የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤት ከአምስት አባላቱ ክስ ቀረበበት
የኢትዮጵያ የፖለቲካ ፓርቲዎች የጋራ ምክር ቤቱ የሥራ አስፈጻሚ አባላት ያበቃውን ሥልጣናቸውን በሕገወጥ መንገድ ለማራዘም ጥረት እያደረጉ ነው ሲሉ አምስት ፓርቲዎች አቤቱታ አቀረቡ ምርጫ ቦርድ፣ አስቸኳይ ጠቅላላ ጉባዔ ጠርቶ የጋራ ምክር ቤቱን የሚመሩ አመራሮችን እንዲያስመርጥም ፓርቲዎቹ ጠይቀዋል፡፡ ከበርካታ አባል ፓርቲዎች ውስጥ አቤቱታውን ያቀረቡት አምስት ብቻ መሆናቸውን የጠቀሱት የምክር ቤቱ ሰብሳቢ አቶ ደስታ ዲንቃ በበኩላቸው፣ “የሥራ አስፈጻሚ አባላት...
0 Comments 0 Shares