AMHARIC.VOANEWS.COM
በአሜሪካ የወደብ ሠራተኞች የሥራ ማቆም አድማቸውን አቋረጡ
በአሜሪካ ለሦስት ቀናት የሥራ ማቆም አድማ ላይ የነበሩት የወደብ ሠራተኞች ለአዲስ የሥራ ኮንትራት የድርድር ጊዜ ለመስጠት በሚል እ.አ.አ እስከ ጥር 15፣ 2025 ድረስ አድማቸውን ለማቋረጥ ተስማምተዋል። ወዲያውኑ ወደ ሥራቸው እንደሚመለሱም የሠራተኛ ማኅበሩ አስታውቋል። ከሜይን እስከ ቴክሳስ ግዛቶች በሚገኙ ወደቦች የሚያገለግሉና 45 ሺሕ ዓባላት ያሉት የወደብ ሠራተኞች ማኅበር አድማ፣ 36 ወደቦች ላይ መስተጓጎል ሊፈጥር ይችል እንደነበር ታውቋል። የሥራ ማቆም...
0 Comments 0 Shares