• የአትክልት ተራን ቆሻሻ ወደ company | Zafree - Gugut podcast EP#168
    የአትክልት ተራን ቆሻሻ ወደ company | Zafree - Gugut podcast EP#168
    0 Comments 0 Shares
  • እናቴ ሆድ ውስጥ እያለሁ ክትፎ እበላ ነበር? ዛሬ ማታ በማያ ሚዲያ ይጠብቁን !
    እናቴ ሆድ ውስጥ እያለሁ ክትፎ እበላ ነበር? ዛሬ ማታ በማያ ሚዲያ ይጠብቁን !
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የ2017 ዓ.ም ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በዓል እየተከበረ ነው፡፡ በበዓሉ አከባበር ላይ አባ ገዳዎች፣ አባ መልካዎች፣ አባ ሙዳዎች እና ሃደ ሲንቄዎችን ጨምሮ ወጣቶች ተገኝተዋል፡፡ ከጨለማ ወደ ብርሃን መሸጋገሪያ የሆነው ኢሬቻ በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ በድምቀት ይከበራል፡፡ በመላኩ ገድፍ
    The post የ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በዓል እየተከበረ ነው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የ2017 ዓ.ም ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በዓል እየተከበረ ነው፡፡ በበዓሉ አከባበር ላይ አባ ገዳዎች፣ አባ መልካዎች፣ አባ ሙዳዎች እና ሃደ ሲንቄዎችን ጨምሮ ወጣቶች ተገኝተዋል፡፡ ከጨለማ ወደ ብርሃን መሸጋገሪያ የሆነው ኢሬቻ በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ በድምቀት ይከበራል፡፡ በመላኩ ገድፍ The post የ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በዓል እየተከበረ ነው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በዓል እየተከበረ ነው - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 25፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የ2017 ዓ.ም ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በዓል እየተከበረ ነው፡፡ በበዓሉ አከባበር ላይ አባ ገዳዎች፣ አባ መልካዎች፣ አባ ሙዳዎች እና ሃደ ሲንቄዎችን ጨምሮ ወጣቶች ተገኝተዋል፡፡ ከጨለማ ወደ ብርሃን መሸጋገሪያ የሆነው ኢሬቻ በኦሮሞ ሕዝብ ዘንድ በድምቀት ይከበራል፡፡ በመላኩ ገድፍ
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ለዘንድሮው የኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ባስተላለፉት መልዕክትም “ለመላው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል በሠላም እና በጤና አደረሳችሁ” በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።
    The post ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ለዘንድሮው የኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ባስተላለፉት መልዕክትም “ለመላው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል በሠላም እና በጤና አደረሳችሁ” በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል። The post ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ለኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ለዘንድሮው የኢሬቻ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ፡፡ ባስተላለፉት መልዕክትም “ለመላው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል በሠላም እና በጤና አደረሳችሁ” በማለት መልካም ምኞታቸውን ገልፀዋል።
    0 Comments 0 Shares

  • “መላው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን ለ2017 ዓ.ም ኢሬቻ በዓል በሰላም አደረሰህ!! በሀገራችን የዘመን መለወጥን ተከትሎ ልዩ ልዩ በዓላትን በየዐደባባይ እያከበርን እዚህ ደርሰናል። ከእነዚህ በዓላት መካከል አንዱ በኦሮሞ ሕዝብ በድምቀት የሚከበረውና የማንነቱ መገለጫ የሆነው የኢሬቻ በዓል አንዱ ነው። የኦሮሞ ሕዝብ በነቂስ ወጥቶ በዐደባባይ የሚያከብረው የኢሬቻ በዓል የሰላምና የአንድነት ምልክት የሆነ፤ የኦሮሞ ሕዝብ ከፈጣሪው ጋር ባለው ቁርኝት የልምላሜ […]
    The post የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል ያስተላለፈው የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    “መላው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን ለ2017 ዓ.ም ኢሬቻ በዓል በሰላም አደረሰህ!! በሀገራችን የዘመን መለወጥን ተከትሎ ልዩ ልዩ በዓላትን በየዐደባባይ እያከበርን እዚህ ደርሰናል። ከእነዚህ በዓላት መካከል አንዱ በኦሮሞ ሕዝብ በድምቀት የሚከበረውና የማንነቱ መገለጫ የሆነው የኢሬቻ በዓል አንዱ ነው። የኦሮሞ ሕዝብ በነቂስ ወጥቶ በዐደባባይ የሚያከብረው የኢሬቻ በዓል የሰላምና የአንድነት ምልክት የሆነ፤ የኦሮሞ ሕዝብ ከፈጣሪው ጋር ባለው ቁርኝት የልምላሜ […] The post የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል ያስተላለፈው የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል ያስተላለፈው የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    “መላው የኦሮሞ ሕዝብ እንኳን ለ2017 ዓ.ም ኢሬቻ በዓል በሰላም አደረሰህ!! በሀገራችን የዘመን መለወጥን ተከትሎ ልዩ ልዩ በዓላትን በየዐደባባይ እያከበርን እዚህ ደርሰናል። ከእነዚህ በዓላት መካከል አንዱ በኦሮሞ ሕዝብ በድምቀት የሚከበረውና የማንነቱ መገለጫ የሆነው የኢሬቻ በዓል አንዱ ነው። የኦሮሞ ሕዝብ በነቂስ ወጥቶ በዐደባባይ የሚያከብረው የኢሬቻ በዓል የሰላምና የአንድነት ምልክት የሆነ፤ የኦሮሞ ሕዝብ ከፈጣሪው ጋር ባለው ቁርኝት የልምላሜ […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 207 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለሚከበረው ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በዓል ታዳሚዎች በዓሉ ወደ ሚከበርበት አካባቢ እየገቡ ነው። ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ የበዓሉ ታዳሚዎች በባህል አልባሳት እና ጭፈራ ታጅበው ወደ በዓሉ ማክበሪያ ቦታ እየገቡ ነው፡፡ ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በነገው ዕለት እንደሚከበር ይታወቃል፡፡ በሳሙኤል ወርቃየሁ
    The post የሆረ ፊንፊኔ ታዳሚዎች ወደ በዓሉ ማክበሪያ እየገቡ ነው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 207 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለሚከበረው ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በዓል ታዳሚዎች በዓሉ ወደ ሚከበርበት አካባቢ እየገቡ ነው። ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ የበዓሉ ታዳሚዎች በባህል አልባሳት እና ጭፈራ ታጅበው ወደ በዓሉ ማክበሪያ ቦታ እየገቡ ነው፡፡ ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በነገው ዕለት እንደሚከበር ይታወቃል፡፡ በሳሙኤል ወርቃየሁ The post የሆረ ፊንፊኔ ታዳሚዎች ወደ በዓሉ ማክበሪያ እየገቡ ነው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የሆረ ፊንፊኔ ታዳሚዎች ወደ በዓሉ ማክበሪያ እየገቡ ነው - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 207 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ ለሚከበረው ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በዓል ታዳሚዎች በዓሉ ወደ ሚከበርበት አካባቢ እየገቡ ነው። ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ የበዓሉ ታዳሚዎች በባህል አልባሳት እና ጭፈራ ታጅበው ወደ በዓሉ ማክበሪያ ቦታ እየገቡ ነው፡፡ ‘ሆረ ፊንፊኔ’ ኢሬቻ በነገው ዕለት እንደሚከበር ይታወቃል፡፡ በሳሙኤል ወርቃየሁ
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህላዊ ዕሴቶቻችንን በማጎልበት ኢትዮጵያን የመገንባት ጥረታችን አጠናክረን መቐጠል አለብን ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል እንከሏን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም የኦሮሞ ሕዝብ ወደ ብርሃንና ብርታት ምዕራፍ መሸጋገሪያ ለሆነው የኢሬቻ በዓል እንኳን በሠላም አደረሳችህ ብለዋል፡፡ በፌዴራሊዝም […]
    The post ዕሴቶቻችንን በማጎልበት ሀገር የመገንባት ጥረታችንን እናጠናክር- አቶ እንዳሻ ጣሰው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህላዊ ዕሴቶቻችንን በማጎልበት ኢትዮጵያን የመገንባት ጥረታችን አጠናክረን መቐጠል አለብን ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል እንከሏን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም የኦሮሞ ሕዝብ ወደ ብርሃንና ብርታት ምዕራፍ መሸጋገሪያ ለሆነው የኢሬቻ በዓል እንኳን በሠላም አደረሳችህ ብለዋል፡፡ በፌዴራሊዝም […] The post ዕሴቶቻችንን በማጎልበት ሀገር የመገንባት ጥረታችንን እናጠናክር- አቶ እንዳሻ ጣሰው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ዕሴቶቻችንን በማጎልበት ሀገር የመገንባት ጥረታችንን እናጠናክር- አቶ እንዳሻ ጣሰው - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ባህላዊ ዕሴቶቻችንን በማጎልበት ኢትዮጵያን የመገንባት ጥረታችን አጠናክረን መቐጠል አለብን ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል እንከሏን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ በመልዕክታቸውም የኦሮሞ ሕዝብ ወደ ብርሃንና ብርታት ምዕራፍ መሸጋገሪያ ለሆነው የኢሬቻ በዓል እንኳን በሠላም አደረሳችህ ብለዋል፡፡ በፌዴራሊዝም […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማን የቱሪስት መዳረሻ ካደረጓት የአደባባይ በዓላት አንዱ ኢሬቻ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ከንቲባዋ የኢሬቻን በዓል አስመልከተው ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፤ የኢሬቻ በዓል የክረምቱ ጭጋግ አልፎ ወደ ጸደይ ሲሸጋገር ተለያይቶ የቆየው ሁሉ የሚገናኝበት የአንድነት እና የወንድማማችነት መገለጫ በዓል ነዉ ብለዋል። ኢሬቻ […]
    The post መዲናዋን የቱሪስት መዳረሻ ካደረጓት በዓላት አንዱ ኢሬቻ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማን የቱሪስት መዳረሻ ካደረጓት የአደባባይ በዓላት አንዱ ኢሬቻ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ከንቲባዋ የኢሬቻን በዓል አስመልከተው ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፤ የኢሬቻ በዓል የክረምቱ ጭጋግ አልፎ ወደ ጸደይ ሲሸጋገር ተለያይቶ የቆየው ሁሉ የሚገናኝበት የአንድነት እና የወንድማማችነት መገለጫ በዓል ነዉ ብለዋል። ኢሬቻ […] The post መዲናዋን የቱሪስት መዳረሻ ካደረጓት በዓላት አንዱ ኢሬቻ ነው – ከንቲባ አዳነች አቤቤ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    መዲናዋን የቱሪስት መዳረሻ ካደረጓት በዓላት አንዱ ኢሬቻ ነው - ከንቲባ አዳነች አቤቤ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ከተማን የቱሪስት መዳረሻ ካደረጓት የአደባባይ በዓላት አንዱ ኢሬቻ ነው ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ከንቲባዋ የኢሬቻን በዓል አስመልከተው ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት፤ የኢሬቻ በዓል የክረምቱ ጭጋግ አልፎ ወደ ጸደይ ሲሸጋገር ተለያይቶ የቆየው ሁሉ የሚገናኝበት የአንድነት እና የወንድማማችነት መገለጫ በዓል ነዉ ብለዋል። ኢሬቻ […]
    0 Comments 0 Shares