AMHARIC.VOANEWS.COM
በጂቡቲ ባሕር ዳርቻ የሰጠሙት ፍልሰተኞች ሕገወጥ አስተላላፊዎች ከጀልባው እንዲወርዱ በማስገደዳቸው ነው - አይኦኤም
በቅርቡ በጂቡቲ ባሕር ዳርቻ ሰጥመው የሞቱት ፍልሰተኞችን ጉዳይ በተመለከተ የዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት (IOM) ለቪኦኤ በሰጠው ተጨማሪ መረጃ፣ ፍልሰተኞቹ ባሕር ውስጥ የሰጠሙት ጀልባዎቹ ዳር ሳይደርሱ ሕገ ወጥ አስተላላፊዎቹ ፍልሰተኞቹን እንዲወርዱ በማስገደዳቸው ነው ብሏል። የአይኦኤም የአፍሪካ ቀንድ እና ደቡባዊ አፍሪካ ዲሬክተር የሆኑት ፍራንትዝ ሰለስቲን ለቪኦኤ እንዳስታወቁት፣ በሁለት ጀልባዎች ውስጥ ተሳፍረው ከነበሩት 310 ፍልሰተኞች ውስጥ 48...
0 Comments 0 Shares