AMHARIC.VOANEWS.COM
በየመን በርካታ ሥፍራዎች ላይ የአየር ድብደባ ተፈፀመ
መዲናዋን ሳና እና የሆዴዳን አየር ማረፊያ ጨምሮ በየመን በርካታ ሥፍራዎች ላይ የአየር ጥቃት መፈፀሙን በሁቲ አማፂያን ሥር የሚተዳደረው የአል ማሲራ ቴሌቪዥንና ነዋሪዎች አስታውቀዋል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል። ጥቃቱ በደቡብ የምትገኘውን የዳህማር ከተማንም ዒላማ ማድረጉ ታውቋል። የአየር ጥቃቱ በአሜሪካና እንግሊዝ ኃይሎች እንደተፈጸመ የአል ማሲራ ቴሌቪዥን አስታውቋል። የእንግሊዝ መንግስት ግን በድብደባው እንዳልተሳተፈ ገልጿል። የእስራኤል እና ሐማስ ጦርነት...
0 Comments 0 Shares