በየመን በርካታ ሥፍራዎች ላይ የአየር ድብደባ ተፈፀመ
መዲናዋን ሳና እና የሆዴዳን አየር ማረፊያ ጨምሮ በየመን በርካታ ሥፍራዎች ላይ የአየር ጥቃት መፈፀሙን በሁቲ አማፂያን ሥር የሚተዳደረው የአል ማሲራ ቴሌቪዥንና ነዋሪዎች አስታውቀዋል ሲል ሮይተርስ ዘግቧል።
ጥቃቱ በደቡብ የምትገኘውን የዳህማር ከተማንም ዒላማ ማድረጉ ታውቋል።
የአየር ጥቃቱ በአሜሪካና እንግሊዝ ኃይሎች እንደተፈጸመ የአል ማሲራ ቴሌቪዥን አስታውቋል። የእንግሊዝ መንግስት ግን በድብደባው እንዳልተሳተፈ ገልጿል።
የእስራኤል እና ሐማስ ጦርነት...