0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየተመድ ልዩ መርማሪው አፍጋኒስታን እንዳይገቡ ታገዱበአፍጋኒስታን የታሊባን መሪዎች የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብት ልዩ መርማሪ የሆኑትን ሪቻርድ ቤኔት “ፕሮፖጋንዳ አሰራጭተዋል” በሚል ወደ ሃገሪቱ እንዳይገቡ አግደዋል። የታሊባኑ ቃል አቀባይ ዛቢሁላ ሙጃሂድ እንዳሉት ተመድን የሚወክሉት መርማሪ “በመሬት ላይ ያለውን ሁኔታ” ያዛባሉ፣ ለዓለም አቀፉ ማኅበረስብም “አሳሳች መልዕክት ያቀርባሉ ሲሉ ከሰዋል። ከሁለት ዓመታት በፊት ታሊባን አፍጋኒስታንን መቆጣጠሩን ተከትሎ፣ ሪቻርድ ቤኔት በተደጋጋሚ ወደ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMሄዝቦላ ከ50 በላይ ተጨማሪ ሮኬቶችን ወደ እስራኤል አስወነጨፈየሌባኖሱ ሄዝቦላ ከሃምሳ የሚበልጡ ሮኬቶችን ዛሬ ወደ እስራኤል ያስወነጨፈ ሲሆን፣ እስራኤል ወደ ግዛቷ በቀላቀለችው ጎላን ሃይትስ በሚገኙ በርካታ የግል መኖሪያ ቤቶች ላይ አርፏል። ጥቃቱ የመጣው በጋዛው ጦርነት የተኩስ አቁም ላይ እንዲደረስ የአሜሪካው የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ከግብፅ እና ቃጣር አደራዳሪዎች ጋራ በተገናኙ ማግስት ነው። የተኩስ አቁም ላይ ለመድረስ አሁንም አንዳንድ ችግሮች እንዳሉ እስራኤልም ሆነች ሐማስ በማስታወቅ ላይ ናቸው። አዲስ የቀረበው...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMኦባማ አሜሪካውያን ሳይዘናጉ ድምጽ እንዲሰጡ አሳሰቡየቀድሞው ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ዲሞክራቶች ለምርጫ ‘ፍልሚያው’ እንዲዘጋጁ አሳሰቡ፡፡ የቀድሞው ፕሬዝደንት ባራክ ኦባማ ትላንት ማክሰኞ ምሽት በዲሞክራቲክ ፓርቲ ብሔራዊ ጉባኤ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ “ችቦው ወደ ካመላ ሄሪስ ቢተላለፍም” የዲሞክራቶች ሥራ ገና እንዳለተጠናቀቀ አስገንዝበዋል። ቺካጎ ላይ እየተደረገ ባለው ጉባኤ በሁለተኛው ምሽት ዋና ተናጋሪ የነበሩት ኦባማ፣ በጥቅምት ወር መጨረሻ በሚደረገው ምርጫ አሜሪካኖች ድምጽ መስጠት እንዳለባቸውና...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበኬንያ 42 ሴቶችን መግደሉን ያመነው ግለሰብ ከእስር እንዲያመልጥ ተባብረዋል የተባሉ አምስት ፖሊሶች ፍርድ ቤት ቀረቡበኬንያ 42 ሴቶችን መግደሉንና አስከሬናቸውንም መቆራረጡን አምኗል የተባለው ግለሰብ ናይሮቢ ከሚገኝ እስር ቤት እንዲያመልጥ ተባብረዋል የተባሉ አምስት ፖሊሶች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። የ33 ዓመቱ ኮሊንስ ጁማኤይሲ እና ሌሎች 12 ኤርትራውያን በመዲናዋ ከሚገኝ የፖሊስ ጣቢያ እስር ቤት ትላንት ማምለጣቸውን ተከትሎ ፖሊስ አሰሳ ጀምሯል። ፖሊስ “አደገኛ እና ለሰው የማያዝን” ብሎ የገለጸው ግለሰብ ባለፈው ወር በጥርጣሬ የተያዘው የበርካታ ሴቶች አስከሬን በአንድ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየባራክ ኦባማ ንግግር በዲሞክራቲክ ፓርቲው ብሐራዊ ጉባኤዛሬ ማክሰኞ ማታ በዲሞክራቲክ ፓርቲው ጉባኤ ዋና ተናጋሪ የሆኑት የቀድሞ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ለስምንት ዓመታት ምክትል ፕሬዚደንታቸው የነበሩትን ፕሬዚደንት ጆ ባይደንን አመስግነዋቸዋል። "ጆ ባይደን በታሪክ ዲሞክራሲን እጅግ ከባድ ከሆነ አደጋ የተከላከሉግሩም ፕሬዚደንት ሆነው ይታወሳሉ" ብለዋል። በኅዳር ወር የሚካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ እጅግ ብርቱ ፉክክር የሚታይበት እንደሚሆን የተነበዩት ኦባማ ስለ ካማላ ሃሪስ የአቃቤ ሕግነት ተመክሮም በማንሳት "ካማላ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየዲሞክራቲክ ፓርቲ ጉባኤ ሁለተኛ ቀን በቺካጎኢሊኖይ ቺካጎ ከተማ ላይ የተሰባሰቡት የዲሞክራቲክ ፓርቲው የክፍለ ግዛት ተወካዮች በዛሬ ማክሰኞ የጉባኤቸው ሁለተኛ ቀን ምክትል ፕሬዚደንት ካማላ ሃሪስ የፓርቲያቸው እጩ እንዲሆኑ ድምጻቸውን ሰጥተዋል። ካማላ ሃሪስ ከእጩ ምክትል ፕሬዚደንታቸው ከቲም ዎልዝ ጋር ሆነው የምርጫ ዘመቻ ባደረጉባት በዊስከንሲን ሚሊዋኪ ከተማ የፓርቲያቸውን እጩነት ተቀብለዋል። የቬርሞንት ሴኔተር በርኒ ሳንደርስ የመወሰኛ ምክር ቤት የብዙሃን ዲሞክራቶች መሪ ሴኒተር ቸክ ሹመር...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበኮንሶ ዞን ሦስት የማኅበረሰብ ፖሊስ አባላትን ጨምሮ ስምንት ሰዎች መገደላቸው ተገለጸበኮንሶ ዞን በሰገን ዙሪያ ወረዳ ሰገን ከተማ፣ ባለፈው ሳምንት ቅዳሜ፣ ማንነታቸው ባልታወቁ የታጠቁ ግለሰቦች እንደተፈጸመ በተገለጸ ጥቃት፣ ሦስት የማኅበረሰብ ፖሊስ አባላትን ጨምሮ ስምንት ሰዎች መገደላቸውን፣ የወረዳው አስተዳደር ለአሜሪካ ድምፅ አስታውቋል፡፡ በአካባቢው ከፍተኛ የጸጥታ ችግር መኖሩን የገለጹት የጋርዱላ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ብርሃኑ ኩናሎ በበኩላቸው፣ ጥቃት አድራሾቹ “ከአጎራባቹ የደራሼ ወረዳ የመጡ ናቸው” መባሉን አስተባብለዋል፤ “በዞኑ...0 Comments 0 Shares