Search Results
See All Results
Join
Sign In
Sign Up
Search
News Feed
Mine
My Blogs
My Products
My Funding
My Offers
EXPLORE
Pages
Groups
Events
Blogs
Market
Funding
Offers
Movies
VOA - Amharic
shared a link
2024-08-22 08:34:02
-
AMHARIC.VOANEWS.COM
በኬንያ 42 ሴቶችን መግደሉን ያመነው ግለሰብ ከእስር እንዲያመልጥ ተባብረዋል የተባሉ አምስት ፖሊሶች ፍርድ ቤት ቀረቡ
በኬንያ 42 ሴቶችን መግደሉንና አስከሬናቸውንም መቆራረጡን አምኗል የተባለው ግለሰብ ናይሮቢ ከሚገኝ እስር ቤት እንዲያመልጥ ተባብረዋል የተባሉ አምስት ፖሊሶች ዛሬ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። የ33 ዓመቱ ኮሊንስ ጁማኤይሲ እና ሌሎች 12 ኤርትራውያን በመዲናዋ ከሚገኝ የፖሊስ ጣቢያ እስር ቤት ትላንት ማምለጣቸውን ተከትሎ ፖሊስ አሰሳ ጀምሯል። ፖሊስ “አደገኛ እና ለሰው የማያዝን” ብሎ የገለጸው ግለሰብ ባለፈው ወር በጥርጣሬ የተያዘው የበርካታ ሴቶች አስከሬን በአንድ...
0 Comments
0 Shares