Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
See All Results
  • Join
    Sign In
    Sign Up
    Search

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-22 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የዴሞክራቲክ ፓርቲ ወኪሎች እና የመጪው ምርጫ ፉክክር
    የዴሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባዔ በትናንትናው ዕለት በይፋ ተጀምሯል። የወቅቱ የአሜሪካ ፕሬዚደንት ጆ ባይደንን ጨምሮ የፓርቲው አንጋፋ እና ወጣት ፖለቲከኞች ንግግሮችን አሰምተዋል። የፓርቲው አባላት እና ደጋፊዎች፣ የፓርቲው ዕጩ ፕሬዚደንታዊ ተወዳዳሪ የሆኑትን ካማላ ሀሪስን እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል። ጉባዔው በሚደረግበት ስፍራ የተገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ የፓርቲው ወኪሎች ጆ ባይደን ከዕጩ ተወዳዳሪነት ለመነሳት መወሰናቸውን አድንቀው የም/ፕሬዚደንት ካማላ ሀሪስን ባለ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-22 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የዴሞክራቲክ ፓርቲ ብሔራዊ ጉባዔ ቺካጎ ላይ ተጀመረ
    ከአሜሪካ አውራ የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል አንዱ የሆነው ዴሞክራቲክ ፓርቲ፣ ብሔራዊ ጉባዔውን በቺካጎ ከተማ በሰኞ ዕለት ጀምሯል። ይህ ጉባዔ ፓርቲው ህዳር ላይ በሚደረገው የሀገሪቱ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ላይ ዕጩ ተወዳዳሪ የሚያደርገውን አመራሩን ይፋ የሚያደርግበት፣ ተቀባይነትን ያስገኙልኛል ያላቸውን ፖለቲካዊ መርሀ ግብሮች እና ስልቶች የሚያስተዋውቅበት፣ እንዲሁም የመራጮችን ድጋፍ በይፋ የሚጠይቅበት ግዙፍ መድረክ ነው። ስለጉባዔው የመጀመሪያ ቀናት ክንውኖች እና...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-22 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ከዐዲስ አበባ ወደ ደሴ፣ ወደጎጃም እና ጎንደር የትራንስፖርት ስምሪት መቋረጡ ተገለጸ
    ከዐዲስ አበባ ወደ ደሴ እንዲሁም ከዐዲስ አበባ ወደ ጎጃም እና ጎንደር መሥመሮች የሚደረገው የየብስ ትራንስፖርት ስምሪት፣ ካለፈው ሳምንት አጋማሽ አንሥቶ መቋረጡን፣ የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሠሪዎች ፌደሬሽን አስታውቋል፡፡ የፌደሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ብርሃኔ ዘሩ፣ ትላንት ሰኞ ለአሜሪካ ድምፅ ሲናገሩ፣ ለትራንስፖርት አገልግሎቱ መቋረጥ ምክንያቱ “ወቅታዊው የጸጥታ ችግር ነው፤” ብለዋል፡፡ ኃላፊው አክለው እንዳስረዱት ከዐዲስ አበባ ወደ ደሴ በሚወስደው መንገድ ስምሪቱ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-22 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ተደፍራ የተገደለችው የሰባት ዓመት ሕጻን ጉዳይ ማስቆጣቱን ቀጥሏል
    ከአንድ ዓመት በፊት በባሕር ዳር ከተማ በሕፃን ሄቨን አወት ላይ የተፈጸመው አሠቃቂ የመድፈርና የግድያ ድርጊት እንዲሁም ተያያዥ የህግ ጉዳዮች፣ ብዙዎችን ማስቆጣታቸውን ቀጥለዋል፡፡ የሕፃን ሄቨን እናት፣ ልጇን በአሠቃቂ ኹኔታ ካጣችበት ጊዜ አንሥቶ መጽናናት ተስኗት እንደቆየች፣ የቤተሰቧ አባል ለአሜሪካ ድምፅ የተናገሩ ሲሆን በጉዳዩ ላይ አስተያየት የሰጡን ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ብርሃኑ በጋሻው፣ የቅጣት ውሳኔው፣ ከድርጊቱ አንጻር በቂ እና አስተማሪ እንዳልኾነ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-22 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    “የትግራይ ክልል አስተዳደሮች ስብሰባ ማካሄድ የሚችሉት በጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት ዕውቅና ብቻ ነው” አቶ ጌታቸው ረዳ
    የትግራይ ክልል የዞንና እና የወረዳ አስተዳደሮች ስብሰባ ማካሔድ የሚችሉት፣ በጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት ዕውቅና ብቻ እንደሆነ አቶ ጌታቸው ረዳ አስታወቁ፡፡ አቶ ጊታቸው ይሕንን ያስታወቁት ዛሬ ለክልሉ የዞን እና የወረዳ አስተዳደሮች በጻፉት ደብዳቤ ነው፡፡ በሌላ በኩል፣ ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየት የሰጡ የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች፣ በህወሓት አመራሮች መካከል መከፋፈል ቢፈጠርም፣የክልሉ የጸጥታ ኀይሎች ገለልተኛ ኾነው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-22 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ባይደን ለካመላ ሄሪስ ያላቸውን ድጋፍ ገለጹ፣ አሳካሁት ስለሚሉትም ተናገሩ
    ባለፈው ወር ከፕሬዝደንታዊ ምርጫ ውድድሩ መውጣታቸውን ያስታወቁት ፕሬዝደንት ባይደን፣ ትላንት ምሽት በተከፈተው የዲሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባኤ ላይ ንግግር አድርገዋል። እስካሁን የሠሯቸውን ሥራዎች በበጎ አንስተው፣ ፕሬዝደንታዊ እጩ ለሆኑት ካመላ ሄሪስ ችቦውን አስተላልፈዋል። የቪኦኤ የዋይት ሃውስ ቢሮ ኃላፊ ፓትሲ ዊዳኩስዋራ ጉባኤው ከሚካሄድበት ቺካጎ ከተማ ዘገባውን ልካለች፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-22 08:34:02 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ኬንያ ውስጥ ተቆራርጠው ተጥለው በተገኙት የሰውነት አካላት ጉዳይ የተያዘው ተጠርጣሪ ከእስር አመለጠ
    42 ሴቶችን መግደሉን ያመነው እና ተቆራርጠው በተጣሉት የሰውነት አካላት ጉዳይ ‘እጁ አለበት’ ሲል በቁጥጥር ስር አውሎት የነበረው ተጠርጣሪ ከእስር ማምለጡን የኬንያ ፖሊስ አስታወቀ። ኮሊንስ ጁማሲ ካሉሻ በወንጀሉ ተጠርጥሮ የተያዘው መርማሪዎች ክስ ከመመስረታቸው አስቀድሞ ወንጀሉን እንዲያጣሩ ፍርድ ቤት ሰባት ተጨማሪ ቀናት ከፈቀደላቸው በኋላ ነው። ሆኖም የወንጀል ምርመራ ክፍል ኃላፊው እንዳስረዱት፤ ካሉሻ ከሌሎች 12 እስረኞች ጋር በመሆን ዛሬ ማለዳ ላይ የእስር...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Standard shared a link
    2024-08-22 09:27:02 -
    Nuradin Mohamed Haji, the Director General of Kenya’s Intelligence Service, convened with Ambassador Redwan Hussien, the Director General of Ethiopia’s National Intelligence and Security Service, to deliberate on strategies for resolving the conflicts and instability prevalent in the Horn of Africa (Photo: ENA) Addis Abeba – The intelligence agencies of Ethiopia and Kenya have asserted that the …
    Nuradin Mohamed Haji, the Director General of Kenya’s Intelligence Service, convened with Ambassador Redwan Hussien, the Director General of Ethiopia’s National Intelligence and Security Service, to deliberate on strategies for resolving the conflicts and instability prevalent in the Horn of Africa (Photo: ENA) Addis Abeba – The intelligence agencies of Ethiopia and Kenya have asserted that the …
    ADDISSTANDARD.COM
    Ethiopia, Kenya unite against alleged OLA-Al-Shabaab collaboration: cross-border terror threat - Addis Standard
    Ethiopia, Kenya unite against alleged OLA-Al-Shabaab collaboration: cross-border terror threat Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (283641-283648 of 310592)
  • «
  • Prev
  • 35454
  • 35455
  • 35456
  • 35457
  • 35458
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network English
English Amharic
Contact Us Directory