0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየዴሞክራቲክ ፓርቲ ብሔራዊ ጉባዔ ቺካጎ ላይ ተጀመረከአሜሪካ አውራ የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል አንዱ የሆነው ዴሞክራቲክ ፓርቲ፣ ብሔራዊ ጉባዔውን በቺካጎ ከተማ በሰኞ ዕለት ጀምሯል። ይህ ጉባዔ ፓርቲው ህዳር ላይ በሚደረገው የሀገሪቱ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ላይ ዕጩ ተወዳዳሪ የሚያደርገውን አመራሩን ይፋ የሚያደርግበት፣ ተቀባይነትን ያስገኙልኛል ያላቸውን ፖለቲካዊ መርሀ ግብሮች እና ስልቶች የሚያስተዋውቅበት፣ እንዲሁም የመራጮችን ድጋፍ በይፋ የሚጠይቅበት ግዙፍ መድረክ ነው። ስለጉባዔው የመጀመሪያ ቀናት ክንውኖች እና...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMከዐዲስ አበባ ወደ ደሴ፣ ወደጎጃም እና ጎንደር የትራንስፖርት ስምሪት መቋረጡ ተገለጸከዐዲስ አበባ ወደ ደሴ እንዲሁም ከዐዲስ አበባ ወደ ጎጃም እና ጎንደር መሥመሮች የሚደረገው የየብስ ትራንስፖርት ስምሪት፣ ካለፈው ሳምንት አጋማሽ አንሥቶ መቋረጡን፣ የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሠሪዎች ፌደሬሽን አስታውቋል፡፡ የፌደሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ብርሃኔ ዘሩ፣ ትላንት ሰኞ ለአሜሪካ ድምፅ ሲናገሩ፣ ለትራንስፖርት አገልግሎቱ መቋረጥ ምክንያቱ “ወቅታዊው የጸጥታ ችግር ነው፤” ብለዋል፡፡ ኃላፊው አክለው እንዳስረዱት ከዐዲስ አበባ ወደ ደሴ በሚወስደው መንገድ ስምሪቱ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMተደፍራ የተገደለችው የሰባት ዓመት ሕጻን ጉዳይ ማስቆጣቱን ቀጥሏልከአንድ ዓመት በፊት በባሕር ዳር ከተማ በሕፃን ሄቨን አወት ላይ የተፈጸመው አሠቃቂ የመድፈርና የግድያ ድርጊት እንዲሁም ተያያዥ የህግ ጉዳዮች፣ ብዙዎችን ማስቆጣታቸውን ቀጥለዋል፡፡ የሕፃን ሄቨን እናት፣ ልጇን በአሠቃቂ ኹኔታ ካጣችበት ጊዜ አንሥቶ መጽናናት ተስኗት እንደቆየች፣ የቤተሰቧ አባል ለአሜሪካ ድምፅ የተናገሩ ሲሆን በጉዳዩ ላይ አስተያየት የሰጡን ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ብርሃኑ በጋሻው፣ የቅጣት ውሳኔው፣ ከድርጊቱ አንጻር በቂ እና አስተማሪ እንዳልኾነ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM“የትግራይ ክልል አስተዳደሮች ስብሰባ ማካሄድ የሚችሉት በጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት ዕውቅና ብቻ ነው” አቶ ጌታቸው ረዳየትግራይ ክልል የዞንና እና የወረዳ አስተዳደሮች ስብሰባ ማካሔድ የሚችሉት፣ በጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት ዕውቅና ብቻ እንደሆነ አቶ ጌታቸው ረዳ አስታወቁ፡፡ አቶ ጊታቸው ይሕንን ያስታወቁት ዛሬ ለክልሉ የዞን እና የወረዳ አስተዳደሮች በጻፉት ደብዳቤ ነው፡፡ በሌላ በኩል፣ ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየት የሰጡ የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች፣ በህወሓት አመራሮች መካከል መከፋፈል ቢፈጠርም፣የክልሉ የጸጥታ ኀይሎች ገለልተኛ ኾነው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMባይደን ለካመላ ሄሪስ ያላቸውን ድጋፍ ገለጹ፣ አሳካሁት ስለሚሉትም ተናገሩባለፈው ወር ከፕሬዝደንታዊ ምርጫ ውድድሩ መውጣታቸውን ያስታወቁት ፕሬዝደንት ባይደን፣ ትላንት ምሽት በተከፈተው የዲሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባኤ ላይ ንግግር አድርገዋል። እስካሁን የሠሯቸውን ሥራዎች በበጎ አንስተው፣ ፕሬዝደንታዊ እጩ ለሆኑት ካመላ ሄሪስ ችቦውን አስተላልፈዋል። የቪኦኤ የዋይት ሃውስ ቢሮ ኃላፊ ፓትሲ ዊዳኩስዋራ ጉባኤው ከሚካሄድበት ቺካጎ ከተማ ዘገባውን ልካለች፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMኬንያ ውስጥ ተቆራርጠው ተጥለው በተገኙት የሰውነት አካላት ጉዳይ የተያዘው ተጠርጣሪ ከእስር አመለጠ42 ሴቶችን መግደሉን ያመነው እና ተቆራርጠው በተጣሉት የሰውነት አካላት ጉዳይ ‘እጁ አለበት’ ሲል በቁጥጥር ስር አውሎት የነበረው ተጠርጣሪ ከእስር ማምለጡን የኬንያ ፖሊስ አስታወቀ። ኮሊንስ ጁማሲ ካሉሻ በወንጀሉ ተጠርጥሮ የተያዘው መርማሪዎች ክስ ከመመስረታቸው አስቀድሞ ወንጀሉን እንዲያጣሩ ፍርድ ቤት ሰባት ተጨማሪ ቀናት ከፈቀደላቸው በኋላ ነው። ሆኖም የወንጀል ምርመራ ክፍል ኃላፊው እንዳስረዱት፤ ካሉሻ ከሌሎች 12 እስረኞች ጋር በመሆን ዛሬ ማለዳ ላይ የእስር...0 Comments 0 Shares -
Nuradin Mohamed Haji, the Director General of Kenya’s Intelligence Service, convened with Ambassador Redwan Hussien, the Director General of Ethiopia’s National Intelligence and Security Service, to deliberate on strategies for resolving the conflicts and instability prevalent in the Horn of Africa (Photo: ENA) Addis Abeba – The intelligence agencies of Ethiopia and Kenya have asserted that the …Nuradin Mohamed Haji, the Director General of Kenya’s Intelligence Service, convened with Ambassador Redwan Hussien, the Director General of Ethiopia’s National Intelligence and Security Service, to deliberate on strategies for resolving the conflicts and instability prevalent in the Horn of Africa (Photo: ENA) Addis Abeba – The intelligence agencies of Ethiopia and Kenya have asserted that the …
ADDISSTANDARD.COMEthiopia, Kenya unite against alleged OLA-Al-Shabaab collaboration: cross-border terror threat - Addis StandardEthiopia, Kenya unite against alleged OLA-Al-Shabaab collaboration: cross-border terror threat Addis Standard -0 Comments 0 Shares