AMHARIC.VOANEWS.COM
የዲሞክራቲክ ፓርቲ ጉባኤ ሁለተኛ ቀን በቺካጎ
ኢሊኖይ ቺካጎ ከተማ ላይ የተሰባሰቡት የዲሞክራቲክ ፓርቲው የክፍለ ግዛት ተወካዮች በዛሬ ማክሰኞ የጉባኤቸው ሁለተኛ ቀን ምክትል ፕሬዚደንት ካማላ ሃሪስ የፓርቲያቸው እጩ እንዲሆኑ ድምጻቸውን ሰጥተዋል። ካማላ ሃሪስ ከእጩ ምክትል ፕሬዚደንታቸው ከቲም ዎልዝ ጋር ሆነው የምርጫ ዘመቻ ባደረጉባት በዊስከንሲን ሚሊዋኪ ከተማ የፓርቲያቸውን እጩነት ተቀብለዋል። የቬርሞንት ሴኔተር በርኒ ሳንደርስ የመወሰኛ ምክር ቤት የብዙሃን ዲሞክራቶች መሪ ሴኒተር ቸክ ሹመር...
0 Comments 0 Shares