የዲሞክራቲክ ፓርቲ ጉባኤ ሁለተኛ ቀን በቺካጎ
ኢሊኖይ ቺካጎ ከተማ ላይ የተሰባሰቡት የዲሞክራቲክ ፓርቲው የክፍለ ግዛት ተወካዮች በዛሬ ማክሰኞ የጉባኤቸው ሁለተኛ ቀን ምክትል ፕሬዚደንት ካማላ ሃሪስ የፓርቲያቸው እጩ እንዲሆኑ ድምጻቸውን ሰጥተዋል።
ካማላ ሃሪስ ከእጩ ምክትል ፕሬዚደንታቸው ከቲም ዎልዝ ጋር ሆነው የምርጫ ዘመቻ ባደረጉባት በዊስከንሲን ሚሊዋኪ ከተማ የፓርቲያቸውን እጩነት ተቀብለዋል።
የቬርሞንት ሴኔተር በርኒ ሳንደርስ
የመወሰኛ ምክር ቤት የብዙሃን ዲሞክራቶች መሪ ሴኒተር ቸክ ሹመር...