• አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 207 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሃሰን ኅብረት በተግባር የሚገለጥበት ኢሬቻ ከበዓልነት ባለፈ በትውልድ እና በሀገር ግንባታ ሂደት የጎላ ፋይዳ አለው አሉ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳች መልዕክት÷ ፍቅር፣ ሠላም፣ ይቅርታ፣ አንድነት እና ኅብረት በተግባር የሚገለጡበት ኢሬቻ ከበዓልነት ባለፈ በትውልድ እና በሀገር ግንባታ […]
    The post አቶ አሻድሊ ሃሰን ኢሬቻ በሀገር ግንባታ ሂደት የጎላ ፋይዳ አለው አሉ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 207 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሃሰን ኅብረት በተግባር የሚገለጥበት ኢሬቻ ከበዓልነት ባለፈ በትውልድ እና በሀገር ግንባታ ሂደት የጎላ ፋይዳ አለው አሉ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳች መልዕክት÷ ፍቅር፣ ሠላም፣ ይቅርታ፣ አንድነት እና ኅብረት በተግባር የሚገለጡበት ኢሬቻ ከበዓልነት ባለፈ በትውልድ እና በሀገር ግንባታ […] The post አቶ አሻድሊ ሃሰን ኢሬቻ በሀገር ግንባታ ሂደት የጎላ ፋይዳ አለው አሉ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    አቶ አሻድሊ ሃሰን ኢሬቻ በሀገር ግንባታ ሂደት የጎላ ፋይዳ አለው አሉ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 207 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አሻድሊ ሃሰን ኅብረት በተግባር የሚገለጥበት ኢሬቻ ከበዓልነት ባለፈ በትውልድ እና በሀገር ግንባታ ሂደት የጎላ ፋይዳ አለው አሉ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳች መልዕክት÷ ፍቅር፣ ሠላም፣ ይቅርታ፣ አንድነት እና ኅብረት በተግባር የሚገለጡበት ኢሬቻ ከበዓልነት ባለፈ በትውልድ እና በሀገር ግንባታ […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻን ጉልህ ሚና በመጠበቅ ለትውልድ ማሸጋገር እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ አስገነዘቡ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሯ ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት÷ ኢሬቻ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ሀብት ከመሆኑ ባሻገር አንድነትን ያጎለብታል ብለዋል፡፡ ኢሬቻ አንድነት፣ ምስጋና፣ እርቅና ሠላም የሚንጸባረቅበት መሆኑን አብራርተው÷ የበዓሉን […]
    The post የኢሬቻን ሚና ለትውልድ ማሸጋገር ይገባል- ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻን ጉልህ ሚና በመጠበቅ ለትውልድ ማሸጋገር እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ አስገነዘቡ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሯ ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት÷ ኢሬቻ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ሀብት ከመሆኑ ባሻገር አንድነትን ያጎለብታል ብለዋል፡፡ ኢሬቻ አንድነት፣ ምስጋና፣ እርቅና ሠላም የሚንጸባረቅበት መሆኑን አብራርተው÷ የበዓሉን […] The post የኢሬቻን ሚና ለትውልድ ማሸጋገር ይገባል- ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የኢሬቻን ሚና ለትውልድ ማሸጋገር ይገባል- ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢሬቻን ጉልህ ሚና በመጠበቅ ለትውልድ ማሸጋገር እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ አስገነዘቡ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሯ ለ2017 ዓ.ም የኢሬቻ በዓል ባስተላለፉት የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት÷ ኢሬቻ ማኅበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊ እና ፖለቲካዊ ሀብት ከመሆኑ ባሻገር አንድነትን ያጎለብታል ብለዋል፡፡ ኢሬቻ አንድነት፣ ምስጋና፣ እርቅና ሠላም የሚንጸባረቅበት መሆኑን አብራርተው÷ የበዓሉን […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት  4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ በኢፌዴሪ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 58 ንዑስ አንቀፅ (2) እና  በምክር ቤቱ  የአሠራርና  የአባላት  የሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ 24 ንዑስ አንቀፅ (1) መሰረት÷ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት […]
    The post የፊታችን ሰኞ የሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ይካሄዳል appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት  4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ በኢፌዴሪ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 58 ንዑስ አንቀፅ (2) እና  በምክር ቤቱ  የአሠራርና  የአባላት  የሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ 24 ንዑስ አንቀፅ (1) መሰረት÷ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት […] The post የፊታችን ሰኞ የሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ይካሄዳል appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የፊታችን ሰኞ የሁለቱ ምክር ቤቶች የጋራ የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት ይካሄዳል - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤትና የፌዴሬሽን ምክር ቤት  4ኛ ዓመት የሥራ ዘመን የመክፈቻ ሥነ-ሥርዓት መስከረም 27 ቀን 2017 ዓ.ም እንደሚካሄድ ተገለጸ፡፡ በኢፌዴሪ ሕገ-መንግስት አንቀፅ 58 ንዑስ አንቀፅ (2) እና  በምክር ቤቱ  የአሠራርና  የአባላት  የሥነ-ምግባር ደንብ ቁጥር 6/2008 አንቀፅ 24 ንዑስ አንቀፅ (1) መሰረት÷ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ ለህብረ ብሔራዊ አንድነታችን የነገ ተስፋ የብርሃን ጮራ ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። የኢሬቻ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት ያስተላለፉት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ባህላዊ፣ ታሪካዊ፣ የምስጋናና የፍቅር፣ የደስታ፣ የሰላም፣ የእርቅ፣ የወንድማማችነት እና እህትማማችነት ተምሳሌት ነው ብለዋል። በመሆኑም […]
    The post ኢሬቻ ለህብረ ብሔራዊ አንድነታችን የነገ ተስፋ የብርሃን ጮራ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ ለህብረ ብሔራዊ አንድነታችን የነገ ተስፋ የብርሃን ጮራ ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። የኢሬቻ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት ያስተላለፉት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ባህላዊ፣ ታሪካዊ፣ የምስጋናና የፍቅር፣ የደስታ፣ የሰላም፣ የእርቅ፣ የወንድማማችነት እና እህትማማችነት ተምሳሌት ነው ብለዋል። በመሆኑም […] The post ኢሬቻ ለህብረ ብሔራዊ አንድነታችን የነገ ተስፋ የብርሃን ጮራ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ኢሬቻ ለህብረ ብሔራዊ አንድነታችን የነገ ተስፋ የብርሃን ጮራ ነው - አቶ ደስታ ሌዳሞ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ ለህብረ ብሔራዊ አንድነታችን የነገ ተስፋ የብርሃን ጮራ ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። የኢሬቻ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት ያስተላለፉት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ባህላዊ፣ ታሪካዊ፣ የምስጋናና የፍቅር፣ የደስታ፣ የሰላም፣ የእርቅ፣ የወንድማማችነት እና እህትማማችነት ተምሳሌት ነው ብለዋል። በመሆኑም […]
    0 Comments 0 Shares
  • In 2021, Negarit 147, I raised the issue of SFO Safer, an oil tanker that was stranded across the Hodeida, a Yemeni port on the Red Sea since 2015. At the time, it carried over a million barrels of oil. SFO Safer used as a storage tank for Yemeni oil that was piped from the […]
    The post A Corporal Warned Eritrea! appeared first on Awate.com.
    In 2021, Negarit 147, I raised the issue of SFO Safer, an oil tanker that was stranded across the Hodeida, a Yemeni port on the Red Sea since 2015. At the time, it carried over a million barrels of oil. SFO Safer used as a storage tank for Yemeni oil that was piped from the […] The post A Corporal Warned Eritrea! appeared first on Awate.com.
    AWATE.COM
    A Corporal Warned Eritrea! - Awate.com
    In 2021, Negarit 147, I raised the issue of SFO Safer, an oil tanker that was stranded across the Hodeida, a Yemeni port on the Red Sea since 2015. At the time, it carried over a million barrels of oil. SFO Safer used as a storage tank for Yemeni oil that was piped from the […]
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    አንድ ዓመት ሊደፍን የተቃረበው የመካከለኛው ምስራቅ ግጭት ዕጣ
    የዛሬ አንድ ዓመት ግድም ሃማስ በእስራኤል ላይ ባደረሰው እና 1,200 ሰዎች የተገደሉበት የሽብር ጥቃት ወደ ከፋ ግጭት ተባብሶ ከ40,000 በላይ ሰዎች እልቂት እና መላውን የመካከለኛው ምስራቅ ክልል እንዳያቀጣጥል ሥጋት ደቅኗል። ተፋላሚዎቹ ወገኖች እስካሁን የተደረጉትን የሰላም እና የተኩስ አቁም ስምምነት ጥረቶች ባመከኑበት ሁኔታ፤ ቀጣዩ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት የሚወርሱት ፈተና የሚጠብቃቸው ይመስላል። የአሜሪካ ድምጿ አኒታ ፓወል ከዋሽንግተን...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የዩናይትድ ስቴትስ ምርጫ እና የአዲሶቹ ዜጎች ተሳትፎ
    እአአ ሕዳር ሲመጣ ዩናይትድ ስቴትስ በምታካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ አሜሪካዊያን ለመጀመሪያ ጊዜ ድምጽ በመስጠት ይሳተፋሉ፡፡ ከነዚህም መካከል እአአ ከ2020 ወዲህ የዩናይትድ ስቴትስ ዜጋ የሆኑ ወደ 3 ነጥብ 5 ሚሊዮን የሚሆኑ የውጭ ሀገር ተወላጆች ይገኙባቸዋል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ እነዚህ አያሌ አዲስ መራጮች ታዲያ በሪፐብሊካን ፓርቲ እና በዲሞክራቲክ ፓርቲ ደጋፊዎች እኩል ለእኩል የተከፋፈሉ በሆኑ ግዛቶች ትልቅ ሚና ሊጫወቱ እንደሚችሉ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የትግራይ እና የዓፋር ክልሎች ፕሬዝዳንቶች ውይይት ተስፋ እንዳሳደረባቸው ተፈናቃዮች ገለፁ
    የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት ጌታቸው ረዳ፣ባለፈው ረቡዕ መስከረም 22 ቀን 2017 ዓ/ም በዓፋር ክልል ያደረጉት ጉብኝትና ተደረሰባቸው የተባሉ ስምምነቶች ተስፋ እንዳሳደሩባቸው በመቀሌ አካባቢ የተጠለሉ የአብዓላ ተፈናቃዮች ተናግረዋል። ችግር ውስጥ እንደሚገኙ የገለፁት ተፈናቃዮቹ ስምምነቱ ቶሎ እንዲተገበርም ጠይቀዋል። የትግራይ ክልል ፕሬዝደንት ጌታቸው ረዳ፣ ባለፈው ረቡዕ በአፋር ያደረጉት ጉብኝት ከሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት በኋላ የመጀመሪያ...
    0 Comments 0 Shares