አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ ለህብረ ብሔራዊ አንድነታችን የነገ ተስፋ የብርሃን ጮራ ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። የኢሬቻ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት ያስተላለፉት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ባህላዊ፣ ታሪካዊ፣ የምስጋናና የፍቅር፣ የደስታ፣ የሰላም፣ የእርቅ፣ የወንድማማችነት እና እህትማማችነት ተምሳሌት ነው ብለዋል። በመሆኑም […]
The post ኢሬቻ ለህብረ ብሔራዊ አንድነታችን የነገ ተስፋ የብርሃን ጮራ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
አዲስ አበባ፣ መስከረም 24፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢሬቻ ለህብረ ብሔራዊ አንድነታችን የነገ ተስፋ የብርሃን ጮራ ነው ሲሉ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞ ገለጹ። የኢሬቻ በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት ያስተላለፉት ርዕሰ መስተዳድሩ፤ ኢሬቻ የኦሮሞ ህዝብ ባህላዊ፣ ታሪካዊ፣ የምስጋናና የፍቅር፣ የደስታ፣ የሰላም፣ የእርቅ፣ የወንድማማችነት እና እህትማማችነት ተምሳሌት ነው ብለዋል። በመሆኑም […]
The post ኢሬቻ ለህብረ ብሔራዊ አንድነታችን የነገ ተስፋ የብርሃን ጮራ ነው – አቶ ደስታ ሌዳሞ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
0 Comments
0 Shares