Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
See All Results
  • Join
    Sign In
    Sign Up
    Search

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-08 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ኢትዮጵያ እና ቻይና የመገበያያ ገንዘብ ልውውጥ ስምምነት ፈፀሙ
    ኢትዮጵያና ቻይና በየሃገሮቻቸው ገንዘብ መገበያየት የሚችሉበትን ስምምነት መፈፀማቸውን ኢትዮጵያ ገልጻለች። የገንዘብ ልውውጥ ስምምነት ትላንት መደረሱን የገለጹት የገብዘብ ሚንስትሩ አህመድ ሺዴ፣ በማዕከላዊ ባንኮች ንግግር ላይ በመመስረት ስምምነቱ እንደሚተገበር ጠቁመዋል፡፡ ስምመነቱ የተለያዩ ጠቀሜታዎች እንዳሉት የገለፁት የምጣኔ ኃብት ተንታኝ አቶ ክቡር ገና በበኩላቸው ከሁለቱ ሀገሮች አቅም እና የንግድ ልውውጥ ሚዛን አለመመጣጠን ጋራ በተገናኘ አነጻጽረው...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-08 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በመተማ በኩል ያለው የኢትዮጵያ እና የሱዳን ድንበር ተዘጋ
    በምዕራብ ጎንደር አካባቢዎች በተቀሰቀሰው ግጭት ሳቢያ፣ በመተማ በኩል ያለው የኢትዮጵያና የሱዳን ድንበር ዘመጋቱን የመተማ ዮሃንስ ከተማ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ፡፡ ጉዳዩን አስመልክቶ ለአሜሪካ ድምፅ በኢሜይል ማብራሪያ የሰጠው የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር (ዩኤንኤችሲአር) በመንግስት የፀጥታ ኃይሎች እና ባልታወቁ ታጣቂዎች መካከል ባለው ግጭት የተነሳ ኢትዮጵያን ከሱዳን የሚያገናኘው የጋላባት-መተማ ድንበር መዘጋቱን አስታውቋል፡፡...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-08 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የዩናይትድ ስቴትስ እና የሰብዓዊ መብት ተቋማት በኦነግ አመራሮች መፈታት ዙሪያ
    ከአራት ዓመታት በላይ ለሆነ ጊዜ በእስር ላይ የቆዩት ሰባት የኦሮሞ ነጻነት ግንባር አመራር አባላት ከእስር መፈታታቸወን በደስታ እንደተቀበለው በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታውቋል። በሌላም በኩል፣ ትናንት ነሐሴ 30 ቀን 2016 በዋስ ከተፈቱት ሰባት አመራር አባላት አራቱ በእስር ላይ የቆዩት ክስ እንኳን ሳይመሰረትባቸው ነው ሲሉ ጠበቃቸው ቶሊ ባይሳ ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል።
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-08 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በደቡብ ሱዳን ጎርፍ የ700 ሺሕ ሰዎችን ሕይወት አመሳቀለ
    በደቡብ ሱዳን በመድረስ ላይ ያለው የጎርፍ አደጋ ከ700 ሺሕ በላይ የሚሆኑ ሰዎችን ለችግር እንደዳረገ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታውቋል። ጎርፍ የመኖሪያ ቤቶችን፣ ሰብል እና መሠረተ ልማቶችን ሲያወድም፣ የትምህርትና የጤና አገልግሎቶች እንዲቋረጡ ማድረጉን፣ በሽታም እንዳይዛመት ሥጋት መፍጠሩን በተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) ትላንት ሐሙስ ባወጣው ሪፖርት አስታውቋል። ጎርፍ፤ በሃገሪቱ ከሚገኙ 78 አውራጃዎች...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-08 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የኒው ዮርክ ከተማ የፍልሰተኞች ከለላ ሰጭነት ፖሊሲ እንዲሻሻል ከንቲባው ጥሪ አቀረቡ
    ኒው ዮርክ ከተማ ውስጥ ከተጠለሉ ፍልሰተኞች ተያይዞ የሚፈጸሙ ወንጀሎች የከተማዋን ነዋሪዎች ስጋት ላይ ጥለዋል። አንዳንንድ ነዋሪዎች ችግሩን ያመጣው አስተዳደር ባለፉት ሁለት ዓመታት ፍልሰተኞችን ሕጋዊ ሰነድ የሌላቸው ፍልሰተኞች በከተማዋ እንዲጠለሉ በመፍቀዱ ነው ብለው ይወነጅላሉ፡፡ ኤሮን ራነን እና ኢጎር ሺኻናንካ የህግ አስከባሪ ባለሥልጣናትን የፖለቲክ ሰዎችን ተሟጋቾችን እና ፍልስተተኞችን አነጋግረው ያጠናቀሩት ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-08 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በኬንያ በአንድ ት/ቤት በደረሰ የእሳት አደጋ 17 ተማሪዎች መሞታቸው ተገለጠ
    በኬንያ በአንድ የአንደኛ ደረጃ ት/ቤት በትላንትናው ምሽት በደረሰ የእሳት አደጋ 17 ተማሪዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ፣ ሌሎች 13 የሚሆኑ ክፉኛ መጎዳታቸው ታውቋል። የሟቾቹ ቁጥር ከተጠቀሰውም ሊያሻቅብ እንደሚችል ፖሊስ ስጋቱን ገልጿል። የእሳቱ መነሻ ምክንያትንም እየመረመረ መሆኑን አስታውቋል። ኒየሪ በተሰኘው አውራጃ በሚገኘው በዚህ ት/ቤት ውስጥ አደጋው በደረሰበት ምሽት 150 የሚሆኑ ዕድሜያቸው ከ14 ዓመት በታች የሆኑ ተማሪዎች እንቅልፍ ላይ እንደነበሩም...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Standard shared a link
    2024-09-08 09:27:01 -
    In a letter dated 03 September, 2024, and addressed to the Prime Minister’s Office, Finance Minister Ahmed Shide outlined the proposed salary increase, which would require an additional budget of 91.4 billion birr (Photo: Ministry of Foreign Affirms/Facebook) Addis Abeba – The Ministry of Finance has submitted a proposal to the Council of Ministers requesting formal approval …
    In a letter dated 03 September, 2024, and addressed to the Prime Minister’s Office, Finance Minister Ahmed Shide outlined the proposed salary increase, which would require an additional budget of 91.4 billion birr (Photo: Ministry of Foreign Affirms/Facebook) Addis Abeba – The Ministry of Finance has submitted a proposal to the Council of Ministers requesting formal approval …
    ADDISSTANDARD.COM
    Finance Ministry seeks Council of Ministers' approval for salary increases ranging from 5% to 332% for 2.4 million public servants - Addis Standard
    Finance Ministry seeks Council of Ministers' approval for salary increases ranging from 5% to 332% for 2.4 million public servants Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Standard shared a link
    2024-09-08 09:27:01 -
    (Photo: EBC) Addis Abeba – The National Intelligence and Security Service (NISS) of Ethiopia announced on Friday the detention of 49 agency owners in connection with an ongoing investigation into alleged illegal human trafficking operations. In a statement sent to state media, NISS reported that the detentions were carried out in coordination with the Ethiopian …
    (Photo: EBC) Addis Abeba – The National Intelligence and Security Service (NISS) of Ethiopia announced on Friday the detention of 49 agency owners in connection with an ongoing investigation into alleged illegal human trafficking operations. In a statement sent to state media, NISS reported that the detentions were carried out in coordination with the Ethiopian …
    ADDISSTANDARD.COM
    NISS reports detention of 49 agency owners, implicates gov't, embassy personnel in human trafficking investigation - Addis Standard
    NISS reports detention of 49 agency owners, implicates gov't, embassy personnel in human trafficking investigation Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (286297-286304 of 309277)
  • «
  • Prev
  • 35786
  • 35787
  • 35788
  • 35789
  • 35790
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network English
English Amharic
Contact Us Directory