0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMበመተማ በኩል ያለው የኢትዮጵያ እና የሱዳን ድንበር ተዘጋበምዕራብ ጎንደር አካባቢዎች በተቀሰቀሰው ግጭት ሳቢያ፣ በመተማ በኩል ያለው የኢትዮጵያና የሱዳን ድንበር ዘመጋቱን የመተማ ዮሃንስ ከተማ ነዋሪዎች ለአሜሪካ ድምፅ ተናገሩ፡፡ ጉዳዩን አስመልክቶ ለአሜሪካ ድምፅ በኢሜይል ማብራሪያ የሰጠው የመንግስታቱ ድርጅት የስደተኞች ጉዳይ ከፍተኛ ኮሚሽነር (ዩኤንኤችሲአር) በመንግስት የፀጥታ ኃይሎች እና ባልታወቁ ታጣቂዎች መካከል ባለው ግጭት የተነሳ ኢትዮጵያን ከሱዳን የሚያገናኘው የጋላባት-መተማ ድንበር መዘጋቱን አስታውቋል፡፡...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየዩናይትድ ስቴትስ እና የሰብዓዊ መብት ተቋማት በኦነግ አመራሮች መፈታት ዙሪያከአራት ዓመታት በላይ ለሆነ ጊዜ በእስር ላይ የቆዩት ሰባት የኦሮሞ ነጻነት ግንባር አመራር አባላት ከእስር መፈታታቸወን በደስታ እንደተቀበለው በዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ መሥሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታውቋል። በሌላም በኩል፣ ትናንት ነሐሴ 30 ቀን 2016 በዋስ ከተፈቱት ሰባት አመራር አባላት አራቱ በእስር ላይ የቆዩት ክስ እንኳን ሳይመሰረትባቸው ነው ሲሉ ጠበቃቸው ቶሊ ባይሳ ለአሜሪካ ድምጽ ተናግረዋል።0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበደቡብ ሱዳን ጎርፍ የ700 ሺሕ ሰዎችን ሕይወት አመሳቀለበደቡብ ሱዳን በመድረስ ላይ ያለው የጎርፍ አደጋ ከ700 ሺሕ በላይ የሚሆኑ ሰዎችን ለችግር እንደዳረገ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ጽ/ቤት አስታውቋል። ጎርፍ የመኖሪያ ቤቶችን፣ ሰብል እና መሠረተ ልማቶችን ሲያወድም፣ የትምህርትና የጤና አገልግሎቶች እንዲቋረጡ ማድረጉን፣ በሽታም እንዳይዛመት ሥጋት መፍጠሩን በተመድ የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ቢሮ (ኦቻ) ትላንት ሐሙስ ባወጣው ሪፖርት አስታውቋል። ጎርፍ፤ በሃገሪቱ ከሚገኙ 78 አውራጃዎች...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየኒው ዮርክ ከተማ የፍልሰተኞች ከለላ ሰጭነት ፖሊሲ እንዲሻሻል ከንቲባው ጥሪ አቀረቡኒው ዮርክ ከተማ ውስጥ ከተጠለሉ ፍልሰተኞች ተያይዞ የሚፈጸሙ ወንጀሎች የከተማዋን ነዋሪዎች ስጋት ላይ ጥለዋል። አንዳንንድ ነዋሪዎች ችግሩን ያመጣው አስተዳደር ባለፉት ሁለት ዓመታት ፍልሰተኞችን ሕጋዊ ሰነድ የሌላቸው ፍልሰተኞች በከተማዋ እንዲጠለሉ በመፍቀዱ ነው ብለው ይወነጅላሉ፡፡ ኤሮን ራነን እና ኢጎር ሺኻናንካ የህግ አስከባሪ ባለሥልጣናትን የፖለቲክ ሰዎችን ተሟጋቾችን እና ፍልስተተኞችን አነጋግረው ያጠናቀሩት ዘገባ ዝርዝሩን ይዟል፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበኬንያ በአንድ ት/ቤት በደረሰ የእሳት አደጋ 17 ተማሪዎች መሞታቸው ተገለጠበኬንያ በአንድ የአንደኛ ደረጃ ት/ቤት በትላንትናው ምሽት በደረሰ የእሳት አደጋ 17 ተማሪዎች ሕይወታቸውን ሲያጡ፣ ሌሎች 13 የሚሆኑ ክፉኛ መጎዳታቸው ታውቋል። የሟቾቹ ቁጥር ከተጠቀሰውም ሊያሻቅብ እንደሚችል ፖሊስ ስጋቱን ገልጿል። የእሳቱ መነሻ ምክንያትንም እየመረመረ መሆኑን አስታውቋል። ኒየሪ በተሰኘው አውራጃ በሚገኘው በዚህ ት/ቤት ውስጥ አደጋው በደረሰበት ምሽት 150 የሚሆኑ ዕድሜያቸው ከ14 ዓመት በታች የሆኑ ተማሪዎች እንቅልፍ ላይ እንደነበሩም...0 Comments 0 Shares -
In a letter dated 03 September, 2024, and addressed to the Prime Minister’s Office, Finance Minister Ahmed Shide outlined the proposed salary increase, which would require an additional budget of 91.4 billion birr (Photo: Ministry of Foreign Affirms/Facebook) Addis Abeba – The Ministry of Finance has submitted a proposal to the Council of Ministers requesting formal approval …In a letter dated 03 September, 2024, and addressed to the Prime Minister’s Office, Finance Minister Ahmed Shide outlined the proposed salary increase, which would require an additional budget of 91.4 billion birr (Photo: Ministry of Foreign Affirms/Facebook) Addis Abeba – The Ministry of Finance has submitted a proposal to the Council of Ministers requesting formal approval …
ADDISSTANDARD.COMFinance Ministry seeks Council of Ministers' approval for salary increases ranging from 5% to 332% for 2.4 million public servants - Addis StandardFinance Ministry seeks Council of Ministers' approval for salary increases ranging from 5% to 332% for 2.4 million public servants Addis Standard -0 Comments 0 Shares -
(Photo: EBC) Addis Abeba – The National Intelligence and Security Service (NISS) of Ethiopia announced on Friday the detention of 49 agency owners in connection with an ongoing investigation into alleged illegal human trafficking operations. In a statement sent to state media, NISS reported that the detentions were carried out in coordination with the Ethiopian …(Photo: EBC) Addis Abeba – The National Intelligence and Security Service (NISS) of Ethiopia announced on Friday the detention of 49 agency owners in connection with an ongoing investigation into alleged illegal human trafficking operations. In a statement sent to state media, NISS reported that the detentions were carried out in coordination with the Ethiopian …
ADDISSTANDARD.COMNISS reports detention of 49 agency owners, implicates gov't, embassy personnel in human trafficking investigation - Addis StandardNISS reports detention of 49 agency owners, implicates gov't, embassy personnel in human trafficking investigation Addis Standard -0 Comments 0 Shares