• AMHARIC.VOANEWS.COM
    ሩሲያ የባላስቲክ ሚሳኤል ወደ ኪየቭ ተኮሰች
    ሩሲያ ዛሬ በዚህ ወር ለሶስተኛ ጊዜ የባላስቲክ ሚሳኤል ጥቃት ማድረሷን ዩክሬን አስታውቃለች፡፡ ነገር ግን የመጀመሪያ ደረጃ መረጃ እንደሚያመለክተው አብዛኞቹ ተመትተው ወድቀዋል ሲል የኬቭ ወታደራዊ አስተዳደር አስታወቋል። የኪየቭ ወታደራዊ አስተዳደር ኃላፊ የሆኑት ሰርሂ ፖፕኮ በቴሌግራም የመልእክት መላላኪያ መተግበሪያ ላይ እንደገለጡት ሩሲያውያን በሰሜን ኮሪያ የተሰሩ ባሊስቲክ ሚሳኤሎችን ተጠቅመዋል ብለዋል፡፡ ዘገባውን ያጠናቀረው የሮይተርስ የዜና ወኪል...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የሱዳን ወታደራዊ መንግስት ልዑካኖቹን ወደ ካይሮ እንደሚልክ አስታወቀ
    የሱዳን ወታደራዊ መንግስት በካይሮ ከግብጽ እና አሜሪካ ሃላፊዎች ጋር እንዲወያዩ ልዑካኖቹን ነገ ሰኞ እንደሚልክ አስታውቋል፡፡ የ16 ወራት ጦርነትን ለማስቆም ያለመው የሰላም ድርድር የመሳተፍ ጥያቄን በተመለከተ ከዚህ ቀደም በጅዳ የተደረሰው ስምምነት ተግባራዊ እስካልተደረገ ድረስ በስዊዘርላንድ በሚደረገው የሰላም ድርድር ላይ እንደማይሳተፍ አስታውቋል፡፡ በአሜሪካ በተመራውና በሱዳን ያለውን ግጭት ለማስቆም ታልሞ በሲውዘርላንድ ጄኔቭ በተዘጋጀው ድርድር በጄኔራል...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    በአቶ ጌታቸው ቡድን የተጠራ "ህወሓትን የማዳን" ስብሰባ በመቐለ ተካሔደ
    ለሁለት ከተከፈለው የህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ(ህወሓት) አመራር አንዱን ቡድን በሚመሩት የፓርቲው ምክትል ሊቀ መንበር እና የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚዳንት አቶ ጌታቸው ረዳ የተጠራ “ህወሓትን የማዳን” የተባለ ስብሰባ፣ ዛሬ እሑድ፣ በመቐለ ከተማ ተካሒዷል። የአቶ ጌታቸው ቡድን፣ ዛሬ እሑድ፣ ነሐሴ 12 ቀን 2016 ዓ.ም. ስብሰባውን ያደረገው፣ በፓርቲው ሊቀ መንበር ዶክተር ደብረ ጽዮን ገብረ ሚካኤል የሚመራው ቡድን፣ ባለፈው ማክሰኞ የጀመረውን ጉባኤ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    አዲሱ የቬትናም ፕሬዘዳንት በቻይና ጉብኝት እያደረጉ ነው
    በቅርቡ ወደ ስልጣን የመጡት የቬትናም ፕሬዘዳንት ቱ ላም የመጀመርያ የጉብኝት መዳረሻቸው ቻይናን አድረገዋል፡፡ ይህም ምንም እንኳን የደቡብ እስያዋ ሃገር ቬትናም ከአሜሪካና ሌሎች ሃገራት ጋር ያላትን ወዳጅነት እያሳደገች ቢሆንም ከጎረቤት ሃገሯ ቻይና ጋር ያላትን ግኑኝነት ቅድሚያ እንደምትሰጠው አመላካች ተደርጎ ተወስዷል፡፡ ፕሬዘዳንቱ በሆንግ ኮንግ አቅራቢያ የምትገኘው ዋና የማምረቻ እና የወጭ ምርት ማዕከል በሆነችው ጓንግዙ ግዛትን መጎብኘታቸውን የቻይና...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    ማሊውያን ከአራት ዓመታት የወታደራዊ አገዛዝ በኋላም በኢኮኖሚ ችግር ውስጥ ናቸው
    የማሊ ወታደራዊ ሁንታ የወቅቱን ፕሬዚደንት ከስልጣን አስወግደው ስልጣን ከያዙ ከአራት አመታት በኋላ የበዙ ማሊያውያን ኢኮኖሚያዊ ችግሮች እየተባባሱ መምጣቱን እና የማያቋርጥ የኃይል መቆራረጥ የንግድ ድርጅቶቻቸውን እየጎዳ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ በምዕራብ አፍሪካዋ ሀገር እኤአ ነሀሴ 2020 በቀድሞ ቅኝ ገዥዋ ፈረንሳይ በሚደገፉ ሙሰኛ ገዥዎች፣ በተስፋፋው የጂሃዲስት ዓመፅ እና የኢኮኖሚ ችግር ምክንያት የተቀሰቀሰውን የህዝብ ቁጣ ተከትሎ ነበር መፈንቅለ መንግስቱ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    በአሜሪካ የአየር ላይ ትርዒት ተሳታፊዎች በከፍተኛ ሙቀት ምክንያት ሆስፒታል ገቡ
    በአሜሪካ ኮሎራዶ በተካሄደው የአየር ላይ ትርዒት ተመልካቾች መካከል በአካባቢው በነበረው ከባድ ሙቀት ምክንያት አንድ መቶ የሚሆኑት አስቸኳይ ህክምና ሲፈልጉ አስር የሚሆኑት ደግሞ ወደ ሆስፒታል ተወስደዋል፡፡ ትላንት ቅዳሜ በተጀመረውና ዛሬም በሚቀጥለው “ ፓይክስ ፒክ ሪጅናል ኤር ሾው” በመባል የሚታወቀው ይህ ትርዒት በታዋቂው የዩናይትድ ስቴትስ የባህር ኃይል “ ሰማያዊ መላእክት” በሚል ስም የሚታወቁት የበረራ ኤግዚቢሽን ቡድን ትርኢት የሚያሳዩበት እና የተለያዩ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    እስራኤል ሁለት የሃማስ ከፍተኛ ታጣቂዎች መግደሏን አስታወቀች
    እስራኤል ትላንት ቅዳሜ በወሰደችው የአየር ጥቃት ሁለት የሃማስ ከፍተኛ ታጣቂዎች መግደሏን አስታውቃለች፡፡ እስራኤላውያንን በመግደል ተሳትፈዋል ያለቻቸው ከፍተኛ ታጣቂዎች በዌስት ባንክ ጄንኒን በተባለ ቦታ በመኪናቸው ውስጥ እንዳሉ መገደላቸውን ተገልጿል፡፡ የእስራኤል የደህንነት ተቋምና የመከላከያ ሃይሉ በጋራ ባወጡት መግለጫ የተገድሉት ታጣቂዎች አህመድ አቡ አራ እና ራፊት ዳዋሲ እንደሚባሉ አስታውቀዋል፡፡ እስራኤል በመግለጫዋ ሁለቱ ታጣቂዎች በዌስት ባንክ...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    ብሊንከን ወደ እስራኤል ይጓዛሉ
    የዩናይትድ ስቴትስ የውጭ ጉዳይ ሚንስቴር አንተኒ ብሊንከን በጋዛ የተኩስ አቁም በሚደረግበት ጉዳይ ላይ ለመምከር ዛሬ እሁድ እስራኤል ይገባሉ ተብሎ ተጠብቋል፡፡ ይህ ጉዟቸውም በእስራኤል እና በሃማስ መካከል ላለፉት 10 ወራት የዘለቀው ጦርነት እንዲያበቃ የሚያስችል የተኩስ አቁም ስምምነት እንዲደረስ ዋሽንግተን እያደረገችው ያለው ዲፕሎማሲያዊ ግፊት አካል እንደሆነ ተገልጿል፡፡ ብሊንከን ጦርነቱ ከተጀመረ በኋላ ወደ አካባቢው ያደረጉት አስረኛ ጉዟቸውም ዩናይትድ...
    0 Comments 0 Shares