0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየኬንያ መንግሥት አንዳንድ የግብር እርምጃዎችን ወደነበሩበት ሊመልስ ነውየኬንያ መንግስት በቅርቡ በተቀሰቀሰው ተቃውሞና ሁከት ሳቢያ አስቀርቷቸው ከነበሩት የግብር (ታክስ) ህጎች ውስጥ አንዳንዶቹን መልሶ ተግባራዊ በማድረግ 1.2 ቢሊዮን ዶላር ገቢ ለመሰብሰብ ማቀዱን የገንዘብ ሚኒስትሩ አስታወቁ፡፡ የገንዘብ ሚኒስትሩ ጆን ምባዲ ትላንት እሁድ ሲቲዝን ቲቪ ለተባለ አንድ የግል ቴሌቭዥን ጣቢያ እንደተናገሩት መንግስት ወደ 150 ቢሊዮን ሽልንግ (1.2 ቢሊዮን ዶላር) ለመሰብሰብ እንዲችል ወደ 49 የሚጠጉ የታክስ እርምጃዎችን ተግባራዊ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየዲሞክራቲክ ፓርቲ ብሔራዊ ጉባኤ ዛሬ ይጀምራልዛሬ ምሽት በሚጀምረው የዲሞክራቲክ ፓርቲ ብሔራዊ ጉባኤ ላይ ለመገኘት ከየክፍለ ግዛቱ የተውጣጡ በሺሕ የሚቆጠሩ የፓርቲው ተወካዮች በቺካጎ ከተማ ተገኝተዋል። ለአራት ቀናት የሚቆየው ብሔራዊ ጉባኤ፣ የፓርቲው ፕሬዝደንታዊ እጩ ካመላ ሄሪስ እና እጩ ምክትል ፕሬዝደንት ቲም ዋልዝ፣ የቀድሞው ፕሬዝደንቶች ባራክ ኦባማ እና ቢል ክሊንተን እንዲሁም ታዋቂ የፓርቲው ዓባላት የሚያደርጉትን ንግግር ያደምጣል። ጉባኤው በዛሬው የመጀመሪያ ቀን ውሎ የፕሬዝደንት ጆ ባይደንን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMዜለነስኪ ዩክሬን በኩርስክ ግዛት ግቧን አሳክታለች አሉየዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዜለንስኪ ዩክሬን ወደ ሩሲያ ኩርስክ ክልል ዘልቃ በመግባት ለሁለት ሳምንታት በሚጠጋ ጊዜ ባካሄደችው ጥቃት ግቧን እያሳካች መሆኑን አስታውቀዋል፡፡ ተጨማሪ የሩሲያ ጥቃቶች እና ወታደራዊ እንቅስቃሴዎችን ለመከላከል ነጻ የመከላከያ ቀጠና እየፈጠረች መሆኑም ዜለነስኪ ተናግረዋል፡፡ ኪቭ ወታደሮችዋን የሩሲያን ድንበር ተሻግረው እንዲገቡ ያደረገችው እኤአ ነሀሴ 6 በሰነዘረችው ድንገተኛ ጥቃት ነው፡፡ ሞስኮ እኤአ የካቲት 2022 ዩክሬንን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየብሪታኒያ እስር ቤቶች በሁከት ተሳታፊዎች ተጠለቅልቀዋልብሪታንያ በዚህ ወር በነበረው ከፍተኛ ሁከት በወንጀል ተጠርጥረው በፖሊስ የተያዙ በመቶዎች የሚቆጠሩ እስረኞችን በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ ሌላ ማቆያ ስፍራ እስክታዘጋጅ ድረስ በተጨናነቁት ፖሊስ ጣቢያዎች እንደምታቆያቸው አስታወቀች፡፡ የብሪታኒያው ጠቅላይ ሚኒስትር ኪር ስታርመር መንግሥት፣ ዛሬ ሰኞ ባወጣው መግለጫ፣ እስካሁን ከ1,100 በላይ ሰዎች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን አስታውቋል። በቅርቡ ስደተኞች እና ሙስሊሞች ላይ ባነጣጠረው የዘረኝነት ጥቃት የተነሳውን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMተመድ የረድኤት ሠራተኞች ጥቃት መብዛት እየተለመደ መምጣቱን አወገዘየተባበሩት መንግስታት "ተቀባይነት የሌለው" ያለው የጥቃት መጠን በሰብአዊ ሠራተኞች ላይ የተለመደ እየሆነ መጥቷል ሲል ዛሬ ሰኞ ባወጣው መግለጫ ድርጊቱን አውግዟል። “በዓለም ዙሪያ ጥቃት ከደረሰባቸው የረድኤት ድርጅቶች ሠራተኞች ውስጥ 280ቱ እኤአ በ2023 የተገደሉ ናቸው” ብሏል መግለጫው። በጋዛ ያለው የእስራኤል-ሃማስ ጦርነት በዚህ ዓመት ከፍተኛ ቁጥር ያላቸውን ሠራተኞች ሞት ሊያባብስ እንደሚችልም የመንግስታቱ ድርጅት አስጠንቅቋል። በተባበሩት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMኤምፖክስ ምን አይነት በሽታ ነው? እንዴትስ በቁጥጥር ስር ማዋል ይቻላል?ስዊድን በመካከለኛው እና በምስራቅ አፍሪካ ዙሪያ እየተሰራጨ ያለውን፣ በቀድሞ አጠራሩ የዝንጀሮ ፈንጣጣ (ኤምፖክስ) ተላላፊ በሽታ በሀገሯ ማግኘቷን ሐሙስ እለት አስታውቃለች። ይህ የኤምፖክስ አደገኛ የተባለው ዝርያ ከአፍሪካ ውጭ ሲታይ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲሆን፣ ስዊድን በሽታው መገኘቱን ያስታወቀችው የዓለም ጤና ድርጅት በዲሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ የተከሰተው የኤምፖክስ ወረርሽኝ ወደ ሌሎች 12 ሀገራት መዛመቱን ተከትሎ ጉዳዩ አስቸኳይ የማኅበረሰብ ጤና ስጋት መሆኑን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMራሳቸውን የሚያጠፉ ትውልደ ኢትዮጵያዊ ወጣቶች ቁጥር ለምን ጨመረ?ዩናይትድ ስቴትስ ውስጥ በየ11 ደቂቃው አንድ ሰው ራሱን እንደሚያጠፋ የአሜሪካ በሽታ መከላከያ እና መቆጣጠሪያ መስሪያቤት መረጃ ያሳያል። ባለፈው ዓመት ብቻ ወደ 50 ሺህ የሚጠጉ አሜሪካውያን ራሳቸውን አጥፍተዋል። በተለይ እድሜያቸው ከ10 እስከ 24 ዓመት ባሉ ወጣቶች ዘንድ ደግሞ 62 በመቶ የጨመረ ሲሆን፣ በዛ እድሜ ክልል ለሚገኙ ወጣቶች ዋና የሞት መንስዔም መሆኑንም ተመልክቷል። ይህ ቁጥር ትውልደ ኢትዮጵያዊ ወይም ኢትዮጵያዊ-አሜሪካውያንን ወጣቶችም...0 Comments 0 Shares