AMHARIC.VOANEWS.COM
እስራኤል ሁለት የሃማስ ከፍተኛ ታጣቂዎች መግደሏን አስታወቀች
እስራኤል ትላንት ቅዳሜ በወሰደችው የአየር ጥቃት ሁለት የሃማስ ከፍተኛ ታጣቂዎች መግደሏን አስታውቃለች፡፡ እስራኤላውያንን በመግደል ተሳትፈዋል ያለቻቸው ከፍተኛ ታጣቂዎች በዌስት ባንክ ጄንኒን በተባለ ቦታ በመኪናቸው ውስጥ እንዳሉ መገደላቸውን ተገልጿል፡፡ የእስራኤል የደህንነት ተቋምና የመከላከያ ሃይሉ በጋራ ባወጡት መግለጫ የተገድሉት ታጣቂዎች አህመድ አቡ አራ እና ራፊት ዳዋሲ እንደሚባሉ አስታውቀዋል፡፡ እስራኤል በመግለጫዋ ሁለቱ ታጣቂዎች በዌስት ባንክ...
0 Comments 0 Shares