• ሁለቱ ተፋላሚ ወገኖች ለዓመታት ባካሄዱት ጦርነት በትንሹ 4 ሚሊዮን ዜጎቻቸው ተፈናቅለዋል።
    ሁለቱ ተፋላሚ ወገኖች ለዓመታት ባካሄዱት ጦርነት በትንሹ 4 ሚሊዮን ዜጎቻቸው ተፈናቅለዋል።
    WWW.BBC.COM
    ማቻርና ሳልቫ ኪር ከፊል ስምምነት ላይ ደርሰዋል
    ሁለቱ ተፋላሚ ወገኖች ለዓመታት ባካሄዱት ጦርነት በትንሹ 4 ሚሊዮን ዜጎቻቸው ተፈናቅለዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ነዋሪነታቸውን በአሜሪካን ያደረጉ በርካታ ኢትዮጵያዊያን በዋሽንግተን ዲሲ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድን ለመደገፍ ያለመ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል፡፡
    ነዋሪነታቸውን በአሜሪካን ያደረጉ በርካታ ኢትዮጵያዊያን በዋሽንግተን ዲሲ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድን ለመደገፍ ያለመ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል፡፡
    በዋሽንግተን ዲሲ ለጠ/ሚ ዐብይ የድጋፍ ሰልፍ ተደረገ
    ነዋሪነታቸውን በአሜሪካን ያደረጉ በርካታ ኢትዮጵያዊያን በዋሽንግተን ዲሲ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐብይ አሕመድን ለመደገፍ ያለመ ሰላማዊ ሰልፍ አድርገዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ኤመርሰን ምናንጋጓ እርሳቸውን ለመግደል ከተደረገው ሙከራ ጀርባ በግሬስ ሙጋቤ በሚደግፈው አንጃ እንዳለበት እንደሚያምኑ ገልፀዋል።
    የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ኤመርሰን ምናንጋጓ እርሳቸውን ለመግደል ከተደረገው ሙከራ ጀርባ በግሬስ ሙጋቤ በሚደግፈው አንጃ እንዳለበት እንደሚያምኑ ገልፀዋል።
    WWW.BBC.COM
    ከዚምባብዌ ጥቃት በስተጀርባ ግሬስ ሙጋቤ?
    የዚምባብዌ ፕሬዝዳንት ኤመርሰን ምናንጋጓ እርሳቸውን ለመግደል ከተደረገው ሙከራ ጀርባ በግሬስ ሙጋቤ በሚደግፈው አንጃ እንዳለበት እንደሚያምኑ ገልፀዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ባሁኑ ወቅት በተለያዩ የኃገሪቱ አካባቢዎች ብሔርን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች እየተሰነዘሩ ነው።
    ባሁኑ ወቅት በተለያዩ የኃገሪቱ አካባቢዎች ብሔርን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች እየተሰነዘሩ ነው።
    WWW.BBC.COM
    በባቲ ከተማ ብሔርን መሰረት ያደረገ ጥቃት እንደደረሰባቸው ነዋሪዎች ገለፁ
    ባሁኑ ወቅት በተለያዩ የኃገሪቱ አካባቢዎች ብሔርን መሰረት ያደረጉ ጥቃቶች እየተሰነዘሩ ነው።
    0 Comments 0 Shares
  • የደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት በአዲስ ሊተኩ ነው
    ዳዊት እንደሻው
    Wed, 06/27/2018 - 11:30
    የደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት በአዲስ ሊተኩ ነው ዳዊት እንደሻው Wed, 06/27/2018 - 11:30
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የደቡብ ክልል ፕሬዚዳንት በአዲስ ሊተኩ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) ምክትል ሊቀመንበር በመሆን የተመረጡት አቶ ሚሊዮን ማቴዎስ፣ የደቡብ ክልል ርዕሰ መስተዳድር በመሆን አቶ ደሴ ዳልኬን እንደሚተኩ ታወቀ፡፡ አቶ ማቴዎስ የድርጅቱ ምክትል ሊቀመንበር የነበሩትን አቶ ሲራጅ ፈጌሳን ተክተው ማክሰኞ ሰኔ 19 ቀን 2010 ዓ.ም. የተመረጡ ሲሆን፣ የድርጅቱ ጽሕፈት ቤትም ከአዲስ አበባ ወደ ክልሉ መዲና ሐዋሳ እንዲዛወር ተወስኗል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጋዝ ማውጣት ልትጀምር ነው
    ዳዊት እንደሻው
    Wed, 06/27/2018 - 11:04
    ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጋዝ ማውጣት ልትጀምር ነው ዳዊት እንደሻው Wed, 06/27/2018 - 11:04
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ጋዝ ማውጣት ልትጀምር ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ኢትዮጵያ ከሐሙስ ሰኔ 21 ቀን 2010 ዓ.ም. ጀምሮ የተፈጥሮ ጋዝ ማውጣት እንደምትጀምር ታወቀ፡፡ ፖሊ ጂሲኤል የተባለው የቻይና ኩባንያ በሶማሌ ክልል ነዳጅ ለማውጣት መሰማራቱ የሚታወስ ሲሆን፣ ነዳጅ በሚያወጣበት ስፍራ ያለው የተፈጥሮ ጋዝ ክምችት ከስድስት እስከ ስምንት ትሪሊዮን ኪዩቢክ ፊት እንደሚሆን ተገምቷል፡፡ በኦጋዴን ካሉብና ሂላላ አካባቢዎች ፍለጋውን ሲያካሂድ የነበረው ይህ ድርጅት፣ ሐሙስ የሚወጣው ነዳጅ ወደ አዲስ አበባ ተጓጉዞ ለሲሚንቶ አምራቾች እንደሚከፋፈል ታውቋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • የኤርትራ ልዑካን ቡድን በብሔራዊ ቤተ መንግሥት
    ነአምን አሸናፊ
    Wed, 06/27/2018 - 09:44
    የኤርትራ ልዑካን ቡድን በብሔራዊ ቤተ መንግሥት ነአምን አሸናፊ Wed, 06/27/2018 - 09:44
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የኤርትራ ልዑካን ቡድን በብሔራዊ ቤተ መንግሥት | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ማክሰኞ ሰኔ 19 ቀን 2010 ዓ.ም. ምሽት በብሔራዊ ቤተ መንግሥት ለኤርትራ መንግሥት ልዑካን ቡድን አቀባበል ሥነ ሥርዓት ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ንግግር፣ ‹‹ወደፊት ለኢትዮጵያና ለኤርትራ ሕዝብ የሚሻለው መንገድ ይህ ነው ተብላችሁ ለመደመር ስለመጣችሁ አመሠግናለሁ፤›› ካሉ በኋላ የኤርትራ ልዑካንን እንኳን ደህና መጣችሁ ብለዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • አየር መንገድ በሞተር ችግር የቆሙ አራት አውሮፕላኖችን አስጠግኖ እያስነሳ እንደሆነ አስታወቀ
    ቃለየሱስ በቀለ
    Wed, 06/27/2018 - 09:35
    አየር መንገድ በሞተር ችግር የቆሙ አራት አውሮፕላኖችን አስጠግኖ እያስነሳ እንደሆነ አስታወቀ ቃለየሱስ በቀለ Wed, 06/27/2018 - 09:35
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    አየር መንገድ በሞተር ችግር የቆሙ አራት አውሮፕላኖችን አስጠግኖ እያስነሳ እንደሆነ አስታወቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የኢትዮጵያ አየር መንገድ የሮልስ ሮይስ ሞተሮች የተገጣጠሙላቸው አራት ቦይንግ ቢ787-8 አውሮፕላኖች ካለፈው ሚያዝያ ወር ጀምሮ ቆመው የነበሩ ቢሆንም፣ ከሞተር አምራቹ ኩባንያ ጋር በመነጋገር ሞተሮቹ እየተጠገኑ አውሮፕላኖቹ ወደ ሥራ በመመለስ ላይ መሆናቸውን አስታወቀ፡፡ አየር መንገዱ ለቆሙት አውሮፕላኖች ካሳ እየተከፈለው መሆኑን ገልጿል፡፡
    0 Comments 0 Shares