• በትግራይ የተካሄደው ጦርነት ካበቃ በኋላ በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች እና የመድፈር ወንጀሎች ቀጥለዋል። ባለፉት ወራት ጥቂት የማይባሉ እገታዎች፣ የመድፈር እና የግድያ ወንጀሎች ተፈጽመዋል። በዚህም ሳቢያ ታዳጊዎች እና ሴቶች እንዲሁም ቤተሰቦቻቸው ፍርሃት እንደተፈጠረባቸው ይናገራሉ። ይህ ለምን ሆነ?
    በትግራይ የተካሄደው ጦርነት ካበቃ በኋላ በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች እና የመድፈር ወንጀሎች ቀጥለዋል። ባለፉት ወራት ጥቂት የማይባሉ እገታዎች፣ የመድፈር እና የግድያ ወንጀሎች ተፈጽመዋል። በዚህም ሳቢያ ታዳጊዎች እና ሴቶች እንዲሁም ቤተሰቦቻቸው ፍርሃት እንደተፈጠረባቸው ይናገራሉ። ይህ ለምን ሆነ?
    WWW.BBC.COM
    ትግራይ ለታዳጊዎቿ እና ለሴቶቿ ለምን እሳት ሆነች? - BBC News አማርኛ
    በትግራይ የተካሄደው ጦርነት ካበቃ በኋላ በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች እና የመድፈር ወንጀሎች ቀጥለዋል። ባለፉት ወራት ጥቂት የማይባሉ እገታዎች፣ የመድፈር እና የግድያ ወንጀሎች ተፈጽመዋል። በዚህም ሳቢያ ታዳጊዎች እና ሴቶች እንዲሁም ቤተሰቦቻቸው ፍርሃት እንደተፈጠረባቸው ይናገራሉ። ይህ ለምን ሆነ?
    0 Comments 0 Shares
  • የሐማስ የፖለቲካ መሪ ኢስማኤል ሃኒያ ከተገደሉ በኋላ ቡድኑ ሳምንት ሳይሞላው እስራኤል በጥብቅ የምትፈልገውን አንዋር ሲንዋርን ዋና መሪ አድርጎ ሰይሟል። ይህ ዶሃ ላይ የተደረገው ምርጫ ግን በቀላል ሂደት ውስጥ አላላፈም። ቢቢሲ ከመድረክ ጀርባ የነበረውን ሁኔታ የመታዘብ ዕድል አግኝቶ ነበር።
    የሐማስ የፖለቲካ መሪ ኢስማኤል ሃኒያ ከተገደሉ በኋላ ቡድኑ ሳምንት ሳይሞላው እስራኤል በጥብቅ የምትፈልገውን አንዋር ሲንዋርን ዋና መሪ አድርጎ ሰይሟል። ይህ ዶሃ ላይ የተደረገው ምርጫ ግን በቀላል ሂደት ውስጥ አላላፈም። ቢቢሲ ከመድረክ ጀርባ የነበረውን ሁኔታ የመታዘብ ዕድል አግኝቶ ነበር።
    WWW.BBC.COM
    አዲሱ የሐማስ መሪ ሲመረጥ ከመድረክ ጀርባ ምን ነበር? - BBC News አማርኛ
    የሐማስ የፖለቲካ መሪ ኢስማኤል ሃኒያ ከተገደሉ በኋላ ቡድኑ ሳምንት ሳይሞላው እስራኤል በጥብቅ የምትፈልገውን አንዋር ሲንዋርን ዋና መሪ አድርጎ ሰይሟል። ይህ ዶሃ ላይ የተደረገው ምርጫ ግን በቀላል ሂደት ውስጥ አላላፈም። ቢቢሲ ከመድረክ ጀርባ የነበረውን ሁኔታ የመታዘብ ዕድል አግኝቶ ነበር።
    0 Comments 0 Shares
  • ብዙዎቹን የዩናይትድ ኪንግደም (ዩኬ) ከተሞችን ያመሰው የቀኝ አክራሪዎች አመጽ አሁንም አልበረደም። በሊቨርፑል፣ በማንችስተር፣ በብላክፑል፣ በቤልፋስት ትልልቅ ከተሞች ሳይቀር ቀወሱ ተሰራጭቷል። ሁከቱን ለመቆጣጠር ስድስት ሺህ ፖሊሶች ተሰማርተዋል። 400 ሰዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል።
    ብዙዎቹን የዩናይትድ ኪንግደም (ዩኬ) ከተሞችን ያመሰው የቀኝ አክራሪዎች አመጽ አሁንም አልበረደም። በሊቨርፑል፣ በማንችስተር፣ በብላክፑል፣ በቤልፋስት ትልልቅ ከተሞች ሳይቀር ቀወሱ ተሰራጭቷል። ሁከቱን ለመቆጣጠር ስድስት ሺህ ፖሊሶች ተሰማርተዋል። 400 ሰዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል።
    WWW.BBC.COM
    በዩኬ የተቀጣጠለው ‘ፀረ-ስደተኛ’ ነውጥ መነሻው ምንድነው? - BBC News አማርኛ
    ብዙዎቹን የዩናይትድ ኪንግደም (ዩኬ) ከተሞችን ያመሰው የቀኝ አክራሪዎች አመጽ አሁንም አልበረደም። በሊቨርፑል፣ በማንችስተር፣ በብላክፑል፣ በቤልፋስት ትልልቅ ከተሞች ሳይቀር ቀወሱ ተሰራጭቷል። ሁከቱን ለመቆጣጠር ስድስት ሺህ ፖሊሶች ተሰማርተዋል። 400 ሰዎች በቁጥጥር ሥር ውለዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ባለፈው ሳምንት (በአውሮፓውያኑ ሐምሌ 29) በሳውዝፖርት ከተማ ሦስት ታዳጊ ሴቶች በቢላ ክፉኛ ተወግተው ከተገደሉ በኋላ ነው በእንግሊዝ እና በሰሜን አየርላንድ ባሉ ከተሞች ውስጥ አመፅ የተነሳው። ይህንንም ተከትሎ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በተሠራጨ ሐሰተኛ ወሬ ምክንያት ስደተኞች እና ሙስሊሞች በነጭ ቀኝ አክራሪዎች ዒላማ ሆነዋል።
    ባለፈው ሳምንት (በአውሮፓውያኑ ሐምሌ 29) በሳውዝፖርት ከተማ ሦስት ታዳጊ ሴቶች በቢላ ክፉኛ ተወግተው ከተገደሉ በኋላ ነው በእንግሊዝ እና በሰሜን አየርላንድ ባሉ ከተሞች ውስጥ አመፅ የተነሳው። ይህንንም ተከትሎ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በተሠራጨ ሐሰተኛ ወሬ ምክንያት ስደተኞች እና ሙስሊሞች በነጭ ቀኝ አክራሪዎች ዒላማ ሆነዋል።
    WWW.BBC.COM
    ሙስሊሞች እና ስደተኞች ላይ ያነጣጠረው የዩኬ አመፅ ኢትዮጵያውያንንም አስግቷል - BBC News አማርኛ
    ባለፈው ሳምንት (በአውሮፓውያኑ ሐምሌ 29) በሳውዝፖርት ከተማ ሦስት ታዳጊ ሴቶች በቢላ ክፉኛ ተወግተው ከተገደሉ በኋላ ነው በእንግሊዝ እና በሰሜን አየርላንድ ባሉ ከተሞች ውስጥ አመፅ የተነሳው። ይህንንም ተከትሎ በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ በተሠራጨ ሐሰተኛ ወሬ ምክንያት ስደተኞች እና ሙስሊሞች በነጭ ቀኝ አክራሪዎች ዒላማ ሆነዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት እና ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታቸው ረዳ፤ ፓርቲያቸው በቅርቡ ሊያደርግ ካቀደው ድርጅታዊ ጉባኤ ራሳቸውን ማግለላቸውን አስታወቁ። አቶ ጌታቸው፤ ፓርቲው ድርጅታዊ ጉባኤ ለማድረግ እያካሄደ ያለውን ዝግጅት “በአንድ አካል እየተፈፀመ ያለ ሕገ-ወጥ እንቅስቃሴ” ብለውታል።
    የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት እና ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታቸው ረዳ፤ ፓርቲያቸው በቅርቡ ሊያደርግ ካቀደው ድርጅታዊ ጉባኤ ራሳቸውን ማግለላቸውን አስታወቁ። አቶ ጌታቸው፤ ፓርቲው ድርጅታዊ ጉባኤ ለማድረግ እያካሄደ ያለውን ዝግጅት “በአንድ አካል እየተፈፀመ ያለ ሕገ-ወጥ እንቅስቃሴ” ብለውታል።
    WWW.BBC.COM
    ጌታቸው ረዳ፤ ህወሓት ሊያደርግ ካሰበው ድርጅታዊ ጉባኤ ራሳቸውን ማግለላቸውን አስታወቁ - BBC News አማርኛ
    የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዝዳንት እና ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ምክትል ሊቀመንበር አቶ ጌታቸው ረዳ፤ ፓርቲያቸው በቅርቡ ሊያደርግ ካቀደው ድርጅታዊ ጉባኤ ራሳቸውን ማግለላቸውን አስታወቁ። አቶ ጌታቸው፤ ፓርቲው ድርጅታዊ ጉባኤ ለማድረግ እያካሄደ ያለውን ዝግጅት “በአንድ አካል እየተፈፀመ ያለ ሕገ-ወጥ እንቅስቃሴ” ብለውታል።
    0 Comments 0 Shares
  • ባለቤቴን እማዬ ጠላ ቤት ጋብዣታለሁ! #shrots
    ባለቤቴን እማዬ ጠላ ቤት ጋብዣታለሁ! #shrots
    0 Comments 0 Shares
  • የቀጠለው የኦሊምፒክ ቡድናችን ትርምስ | የሰኞ ሐምሌ 29 ዜናዎች @ArtsTvWorld
    የቀጠለው የኦሊምፒክ ቡድናችን ትርምስ | የሰኞ ሐምሌ 29 ዜናዎች @ArtsTvWorld
    0 Comments 0 Shares
  • ስራ የመፍጠር ሀሳብን እንዴን ወደገንዘብ መቀየር ይቻላል | WeVenture Hub | ወሳኝ ወግ @artstvworld
    ስራ የመፍጠር ሀሳብን እንዴን ወደገንዘብ መቀየር ይቻላል | WeVenture Hub | ወሳኝ ወግ @artstvworld
    0 Comments 0 Shares