በትግራይ የተካሄደው ጦርነት ካበቃ በኋላ በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች እና የመድፈር ወንጀሎች ቀጥለዋል። ባለፉት ወራት ጥቂት የማይባሉ እገታዎች፣ የመድፈር እና የግድያ ወንጀሎች ተፈጽመዋል። በዚህም ሳቢያ ታዳጊዎች እና ሴቶች እንዲሁም ቤተሰቦቻቸው ፍርሃት እንደተፈጠረባቸው ይናገራሉ። ይህ ለምን ሆነ?
በትግራይ የተካሄደው ጦርነት ካበቃ በኋላ በሴቶች ላይ የሚፈጸሙ ጥቃቶች እና የመድፈር ወንጀሎች ቀጥለዋል። ባለፉት ወራት ጥቂት የማይባሉ እገታዎች፣ የመድፈር እና የግድያ ወንጀሎች ተፈጽመዋል። በዚህም ሳቢያ ታዳጊዎች እና ሴቶች እንዲሁም ቤተሰቦቻቸው ፍርሃት እንደተፈጠረባቸው ይናገራሉ። ይህ ለምን ሆነ?
0 Comments
0 Shares