• የደኢሕዴን ጽሕፈት ቤት ወደ ደቡብ ከተዛወረ አፈ ጉባዔዋ ከኃላፊነታቸው እንደሚለቁ ተጠቆመ
    ታምሩ ጽጌ
    Wed, 06/27/2018 - 09:32
    የደኢሕዴን ጽሕፈት ቤት ወደ ደቡብ ከተዛወረ አፈ ጉባዔዋ ከኃላፊነታቸው እንደሚለቁ ተጠቆመ ታምሩ ጽጌ Wed, 06/27/2018 - 09:32
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የደኢሕዴን ጽሕፈት ቤት ወደ ደቡብ ከተዛወረ አፈ ጉባዔዋ ከኃላፊነታቸው እንደሚለቁ ተጠቆመ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    አዲስ አበባ ከተማ ውስጥ የሚገኘው የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) ጽሕፈት ቤት ወደ ክልሉ ከተዛወረ፣ ሰኞ ሰኔ 18 ቀን 2010 ዓ.ም. የንቅናቄው ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ከኃላፊነታቸው ተነስተው ወደ ደቡብ ክልል እንደሚሄዱ ተጠቆመ፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • በቦምብ ፍንዳታው ምክንያት ኃላፊነታቸውን አልተወጡም የተባሉ ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ
    ታምሩ ጽጌ
    Wed, 06/27/2018 - 09:31
    በቦምብ ፍንዳታው ምክንያት ኃላፊነታቸውን አልተወጡም የተባሉ ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ ታምሩ ጽጌ Wed, 06/27/2018 - 09:31
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    በቦምብ ፍንዳታው ምክንያት ኃላፊነታቸውን አልተወጡም የተባሉ ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በተሾሙ 80 ቀናት ውስጥ ያሳዩትን የአመራር ለውጥና ያመጡትን ሰላም አስመልክቶ ቅዳሜ ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. ሕዝቡ በመስቀል አደባባይ ተገኝቶ ድጋፉን በመግለጽ ላይ እያለ በደረሰ የቦምብ ፍንዳታ፣ ከ150 በላይ ሰዎች በመጎዳታቸው ምክንያት ኃላፊነታቸውን አልተወጡም ተብለው የተጠረጠሩ የፖሊስ ባልደረቦችና ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ፓርላማው ባቀረበው ወቀሳ በኢትዮጵያ ኤምባሲዎች የተመደቡ ጥንድ ባለትዳሮችን የማቀያየር ሥራ ተጀመረ
    ዮሐንስ አንበርብር
    Wed, 06/27/2018 - 09:16
    ፓርላማው ባቀረበው ወቀሳ በኢትዮጵያ ኤምባሲዎች የተመደቡ ጥንድ ባለትዳሮችን የማቀያየር ሥራ ተጀመረ ዮሐንስ አንበርብር Wed, 06/27/2018 - 09:16
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    ፓርላማው ባቀረበው ወቀሳ በኢትዮጵያ ኤምባሲዎች የተመደቡ ጥንድ ባለትዳሮችን የማቀያየር ሥራ ተጀመረ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከዲፕሎማቶች አመዳደብ ጋር በተያያዘ ከአንድ ወር በፊት በውጭ ጉዳይ ሚኒስትሩ ላይ የሰላ ትችት ከቀረበ በኋላ፣ ሚኒስትሩ ወርቅነህ ገበየው (ዶ/ር) የማስተካከያ ዕርምጃ መውሰድ መጀመራቸውና እስካሁንም በሁለት ኤምባሴዎች የተመደቡ ጥንዶችን መቀየራቸው ታወቀ።
    0 Comments 0 Shares
  • የሕዝብና የመንግሥት ሀብት በመመዝበር በሚጠረጠሩ ላይ ምርመራ መጠናቀቁ ተጠቆመ
    ዮሐንስ አንበርብር
    Wed, 06/27/2018 - 09:16
    የሕዝብና የመንግሥት ሀብት በመመዝበር በሚጠረጠሩ ላይ ምርመራ መጠናቀቁ ተጠቆመ ዮሐንስ አንበርብር Wed, 06/27/2018 - 09:16
    WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
    የሕዝብና የመንግሥት ሀብት በመመዝበር በሚጠረጠሩ ላይ ምርመራ መጠናቀቁ ተጠቆመ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
    በተደራጀና በቅንጅት የሕዝብና የመንግሥት ሀብት መዝብረዋል ተብለው በተጠረጠሩ ላይ፣ ሕጋዊ ዕርምጃ ለመውሰድ ምርመራ መጠናቀቁን የሪፖርተር ምንጮች ገለጹ፡፡ የፌዴራል ፖሊስና የምርመራ ቢሮና የጠቅላይ ሚኒስትሩ ጽሕፈት ቤት በተለዩ ዘርፎች ላይ ሰፊ ምርመራ ሲያካሄዱ እንደነበር፣ ምርመራውም በአሁኑ ወቅት በመገባደድ ላይ መሆኑን ለጉዳዩ ቅርብ የሆኑት ምንጮች ገልጸዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • 2 ነጥብ 06 የሚረዝመው ቻይናዊ የ11 ዓመት ታዳጊ በቁመት ሪጂሙ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ በመሆን ክብረወሰን ይዟል ተበላ። በደቡብ ምዕራብ ቻይና በሚገኝ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የስድስተኛ ክፍል ተማሪ የሆነው ይህ ታዳጊ በ2 ነጥብ 06 ሜትር ቁመቱ ስሙ በዓለም የክብረ ወሰኖች እና የድንቃ ድንቅ መዝገብ ላይ ሰፍሯል። ረጂሙ የአለም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ […]
    The post 2 ነጥብ 06 ሜትር የሚረዝመው የ11 ዓመት ታዳጊ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    2 ነጥብ 06 የሚረዝመው ቻይናዊ የ11 ዓመት ታዳጊ በቁመት ሪጂሙ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ በመሆን ክብረወሰን ይዟል ተበላ። በደቡብ ምዕራብ ቻይና በሚገኝ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የስድስተኛ ክፍል ተማሪ የሆነው ይህ ታዳጊ በ2 ነጥብ 06 ሜትር ቁመቱ ስሙ በዓለም የክብረ ወሰኖች እና የድንቃ ድንቅ መዝገብ ላይ ሰፍሯል። ረጂሙ የአለም የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ […] The post 2 ነጥብ 06 ሜትር የሚረዝመው የ11 ዓመት ታዳጊ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    2 ነጥብ 06 ሜትር የሚረዝመው የ11 ዓመት ታዳጊ
    2 ነጥብ 06 የሚረዝመው ቻይናዊ የ11 ዓመት ታዳጊ በቁመት ሪጂሙ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ በመሆን ክብረወሰን ይዟል ተበላ። በደቡብ ምዕራብ ቻይና በሚገኝ የመጀመሪያ ደረጃ ትምህርት ቤት የስድስተኛ ክፍል ተማሪ የሆነው ይህ ታዳጊ በ2 ነጥብ 06 ሜትር ቁመቱ ስሙ በዓለም የክብረ ወሰኖች እና የድንቃ ድንቅ መዝገብ ላይ ሰፍሯል።
    0 Comments 0 Shares
  • ጠ/ሚነስትር ዶ/ር አብይና የኤርትራው ልዑክ ቡድን በጋራ ለሰው ልጆች ሰላምን ከድምፃዊ ሙሀመድ አህመድ ጋር በብሄራዊ ቤተ መንግስት ለኤርትራው ልዑክ ቡድን በተዘጋጀው የእራት ግብዣ ላይ ሲያዜሙ አምሽተዋል።
    The post ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይና የኤርትራው ልዑክ ቡድን በጋራ ለሰው ልጆች ሰላምን ከድምፃዊ ሙሀመድ አህመድ ጋር ሲያዜሙ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ጠ/ሚነስትር ዶ/ር አብይና የኤርትራው ልዑክ ቡድን በጋራ ለሰው ልጆች ሰላምን ከድምፃዊ ሙሀመድ አህመድ ጋር በብሄራዊ ቤተ መንግስት ለኤርትራው ልዑክ ቡድን በተዘጋጀው የእራት ግብዣ ላይ ሲያዜሙ አምሽተዋል። The post ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይና የኤርትራው ልዑክ ቡድን በጋራ ለሰው ልጆች ሰላምን ከድምፃዊ ሙሀመድ አህመድ ጋር ሲያዜሙ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይና የኤርትራው ልዑክ ቡድን በጋራ ለሰው ልጆች ሰላምን ከድምፃዊ ሙሀመድ አህመድ ጋር ሲያዜሙ
    ጠ/ሚነስትር ዶ/ር አብይና የኤርትራው ልዑክ ቡድን በጋራ ለሰው ልጆች ሰላምን ከድምፃዊ ሙሀመድ አህመድ ጋር በብሄራዊ ቤተ መንግስት ለኤርትራው ልዑክ ቡድን በተዘጋጀው የእራት ግብዣ ላይ ሲያዜሙ አምሽተዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • በአይነቱና በይዘቱ ልዩ የሆነው በማንኛውም የስራ ዘርፍና በማንኛውም የሀላፊነት ደረጃ ላይ ለሚገኙ አመራሮች ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው የአመራር ሳይንስና ጥበብ የተሰኘው መጽሀፍ ለምረቃ በቃ፡፡መጽሀፉ የተጻፈው በኮሎኔል ፈቃደ ገብረየስ ነው፡፡
    The post የአመራር ሳይንስ እና ጥበብ የተሰኘ መጽሀፍ ተመረቀ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    በአይነቱና በይዘቱ ልዩ የሆነው በማንኛውም የስራ ዘርፍና በማንኛውም የሀላፊነት ደረጃ ላይ ለሚገኙ አመራሮች ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው የአመራር ሳይንስና ጥበብ የተሰኘው መጽሀፍ ለምረቃ በቃ፡፡መጽሀፉ የተጻፈው በኮሎኔል ፈቃደ ገብረየስ ነው፡፡ The post የአመራር ሳይንስ እና ጥበብ የተሰኘ መጽሀፍ ተመረቀ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    የአመራር ሳይንስ እና ጥበብ የተሰኘ መጽሀፍ ተመረቀ
    በአይነቱና በይዘቱ ልዩ የሆነው በማንኛውም የስራ ዘርፍና በማንኛውም የሀላፊነት ደረጃ ላይ ለሚገኙ አመራሮች ከፍተኛ ጠቀሜታ ያለው የአመራር ሳይንስና ጥበብ የተሰኘው መጽሀፍ ለምረቃ በቃ፡፡መጽሀፉ የተጻፈው በኮሎኔል ፈቃደ ገብረየስ ነው፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ”ወገቤን” የሲሳይ ዘለገሀሬ ምርጥ ግጥም በፐብሊክ ሰርቪስ ሳምንት አከባበር ላይ የቀረበ 
    The post ”ወገቤን” የሲሳይ ዘለገሀሬ ምርጥ ግጥም በፐብሊክ ሰርቪስ ሳምንት አከባበር ላይ የቀረበ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ”ወገቤን” የሲሳይ ዘለገሀሬ ምርጥ ግጥም በፐብሊክ ሰርቪስ ሳምንት አከባበር ላይ የቀረበ  The post ”ወገቤን” የሲሳይ ዘለገሀሬ ምርጥ ግጥም በፐብሊክ ሰርቪስ ሳምንት አከባበር ላይ የቀረበ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ''ወገቤን'' የሲሳይ ዘለገሀሬ ምርጥ ግጥም በፐብሊክ ሰርቪስ ሳምንት አከባበር ላይ የቀረበ
    ''ወገቤን'' የሲሳይ ዘለገሀሬ ምርጥ ግጥም በፐብሊክ ሰርቪስ ሳምንት አከባበር ላይ የቀረበ|''ወገቤን'' የሲሳይ ዘለገሀሬ ምርጥ ግጥም በፐብሊክ ሰርቪስ ሳምንት አከባበር ላይ የቀረበ
    0 Comments 0 Shares