በቦምብ ፍንዳታው ምክንያት ኃላፊነታቸውን አልተወጡም የተባሉ ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ
ታምሩ ጽጌ
Wed, 06/27/2018 - 09:31
በቦምብ ፍንዳታው ምክንያት ኃላፊነታቸውን አልተወጡም የተባሉ ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ ታምሩ ጽጌ Wed, 06/27/2018 - 09:31
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
በቦምብ ፍንዳታው ምክንያት ኃላፊነታቸውን አልተወጡም የተባሉ ተጠርጣሪዎች ፍርድ ቤት ቀረቡ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) በተሾሙ 80 ቀናት ውስጥ ያሳዩትን የአመራር ለውጥና ያመጡትን ሰላም አስመልክቶ ቅዳሜ ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም. ሕዝቡ በመስቀል አደባባይ ተገኝቶ ድጋፉን በመግለጽ ላይ እያለ በደረሰ የቦምብ ፍንዳታ፣ ከ150 በላይ ሰዎች በመጎዳታቸው ምክንያት ኃላፊነታቸውን አልተወጡም ተብለው የተጠረጠሩ የፖሊስ ባልደረቦችና ግለሰቦች ፍርድ ቤት ቀረቡ፡፡
0 Comments 0 Shares