የኤርትራ ልዑካን ቡድን በብሔራዊ ቤተ መንግሥት
ነአምን አሸናፊ
Wed, 06/27/2018 - 09:44
የኤርትራ ልዑካን ቡድን በብሔራዊ ቤተ መንግሥት ነአምን አሸናፊ Wed, 06/27/2018 - 09:44
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
የኤርትራ ልዑካን ቡድን በብሔራዊ ቤተ መንግሥት | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ማክሰኞ ሰኔ 19 ቀን 2010 ዓ.ም. ምሽት በብሔራዊ ቤተ መንግሥት ለኤርትራ መንግሥት ልዑካን ቡድን አቀባበል ሥነ ሥርዓት ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ባደረጉት ንግግር፣ ‹‹ወደፊት ለኢትዮጵያና ለኤርትራ ሕዝብ የሚሻለው መንገድ ይህ ነው ተብላችሁ ለመደመር ስለመጣችሁ አመሠግናለሁ፤›› ካሉ በኋላ የኤርትራ ልዑካንን እንኳን ደህና መጣችሁ ብለዋል፡፡
0 Comments 0 Shares