• አስገራሚ መመሳሰል በፎቶዉ ላይ የምትመለከቷቸዉ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ አይደሉም! በመልክ እና በስም የሚመስሏቸው ሊቀትጉኃን ዐቢይ ሥልጣን እንጂ።
    The post አስገራሚ መመሳሰል ! appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    አስገራሚ መመሳሰል በፎቶዉ ላይ የምትመለከቷቸዉ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ አይደሉም! በመልክ እና በስም የሚመስሏቸው ሊቀትጉኃን ዐቢይ ሥልጣን እንጂ። The post አስገራሚ መመሳሰል ! appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    አስገራሚ መመሳሰል !
    አስገራሚ መመሳሰል በፎቶዉ ላይ የምትመለከቷቸዉ ዶ/ር ዐቢይ አህመድ አይደሉም! በመልክ እና በስም የሚመስሏቸው ሊቀትጉኃን ዐቢይ ሥልጣን እንጂ።
    0 Comments 0 Shares
  • የተወዳጁ ሰይፉ በኢቢኤስ የዚህ ሳምንት የመጀመሪያ እንግዳ የነበረው ማስተር ኢንስትራክተር አዛዥ አየለ ሲሆን በ ኪክ ቦክሲንግ ውድድረ ከሀገሩ ውጪ ቤላሩስ በመሄድ የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ መሆን ችሏል።ስለ ኪክ ቦክሲንግ በኢትዮጵያ እንዲሁም ስላደረጋቸው ውድርሮች ተጨዋውተዋል። በተጭማሪም የሀገራችንን ተወዳጅ አርቲስቶችንም ያሰለጥናል። ሌላው በቆይታቸው የኪክ ቦክሲንግን ፍልሚያን እዛው መድረክ ላይ ያሳዩ ሲሆን ሰይፉ እና ማስተር ኢንስትራክተር አዛዥ ሲፋለሙ የነበረው […]
    The post ሰይፉ በኢቢኤስ ከተለያዩ እንግዶች ጋር ያደረገው ቆይታ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የተወዳጁ ሰይፉ በኢቢኤስ የዚህ ሳምንት የመጀመሪያ እንግዳ የነበረው ማስተር ኢንስትራክተር አዛዥ አየለ ሲሆን በ ኪክ ቦክሲንግ ውድድረ ከሀገሩ ውጪ ቤላሩስ በመሄድ የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ መሆን ችሏል።ስለ ኪክ ቦክሲንግ በኢትዮጵያ እንዲሁም ስላደረጋቸው ውድርሮች ተጨዋውተዋል። በተጭማሪም የሀገራችንን ተወዳጅ አርቲስቶችንም ያሰለጥናል። ሌላው በቆይታቸው የኪክ ቦክሲንግን ፍልሚያን እዛው መድረክ ላይ ያሳዩ ሲሆን ሰይፉ እና ማስተር ኢንስትራክተር አዛዥ ሲፋለሙ የነበረው […] The post ሰይፉ በኢቢኤስ ከተለያዩ እንግዶች ጋር ያደረገው ቆይታ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ሰይፉ በኢቢኤስ ከተለያዩ እንግዶች ጋር ያደረገው ቆይታ
    የተወዳጁ ሰይፉ በኢቢኤስ የዚህ ሳምንት የመጀመሪያ እንግዳ የነበረው ማስተር ኢንስትራክተር አዛዥ አየለ አየለ ሲሆን በ ኪክ ቦክሲንግ ውድድረ ከሀገሩ ውጪ ቤላሩስ በመሄድ የወርቅ ሜዳሊያ አሸናፊ መሆን ችሏል።ስለ ኪክ ቦክሲንግ በኢትዮጵያ እንዲሁም ስላደረጋቸው ውድርሮች ተጨዋውተዋል። በተጭማሪም የሀገራችንን ተወዳጅ አርቲስቶችንም ያሰለጥናል።
    0 Comments 0 Shares
  • ተጣብቀው የተወለዱ ታንዛኒያዊ መንትዮች በ21 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተገልጿል። ጉበትና ሳንባን ጨምሮ ከወገብ በታች የአንድ ሰው አካል የሚጋሩት ማሪያና ኮንሶላታ የተባሉት ታንዛኒያዊ መንትዮች የእየ አራሳቸው ልብ፣ እጆችና ጭንቅላቶች የነበሯቸው ሲሆን፥ በከባድ የመተንፈሻ ህመም ሲሰቃዩ ከቆዩ በኋላ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል ተብሏል። መንትዮቹ ካሳለፍነው የፈረንጆቹ ህዳር ወር ጀምሮ ከልብ ጤና ጋር በተያያዘ ችግር ሆስፒታል […]
    The post ተጣብቀው የተወለዱ ታንዛኒያዊ መንትዮች በ21 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ተጣብቀው የተወለዱ ታንዛኒያዊ መንትዮች በ21 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተገልጿል። ጉበትና ሳንባን ጨምሮ ከወገብ በታች የአንድ ሰው አካል የሚጋሩት ማሪያና ኮንሶላታ የተባሉት ታንዛኒያዊ መንትዮች የእየ አራሳቸው ልብ፣ እጆችና ጭንቅላቶች የነበሯቸው ሲሆን፥ በከባድ የመተንፈሻ ህመም ሲሰቃዩ ከቆዩ በኋላ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል ተብሏል። መንትዮቹ ካሳለፍነው የፈረንጆቹ ህዳር ወር ጀምሮ ከልብ ጤና ጋር በተያያዘ ችግር ሆስፒታል […] The post ተጣብቀው የተወለዱ ታንዛኒያዊ መንትዮች በ21 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ተጣብቀው የተወለዱ ታንዛኒያዊ መንትዮች በ21 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ
    ተጣብቀው የተወለዱ ታንዛኒያዊ መንትዮች በ21 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት መለየታቸው ተገልጿል። ጉበትና ሳንባን ጨምሮ ከወገብ በታች የአንድ ሰው አካል የሚጋሩት ማሪያና ኮንሶላታ የተባሉት ታንዛኒያዊ መንትዮች የእየ አራሳቸው ልብ፣ እጆችና ጭንቅላቶች የነበሯቸው ሲሆን፥ በከባድ የመተንፈሻ ህመም ሲሰቃዩ ከቆዩ በኋላ ከዚህ ዓለም በሞት ተለይተዋል ተብሏል።
    0 Comments 0 Shares
  • የልዑካን ቡድኑ አባላት የኢትዮጵያን በሳል የስልጣን ሽግግርን ማድነቃቸው ተነግሯል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩና ከአሜሪካ የልዑካን ቡድን ጋር በሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ መወያየታቸው ተገልጿል፡፡ እንዲሁም በቀጠናው ሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ላይም መምከራቸውን ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ ቀደም ስል የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒኦ፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ለሚመራው መንግሥት አገራቸው ያልተቆጠበ ድጋፍ እንደምታደርግ አሳውቀዋል፡፡ ሚኒስትሩ […]
    The post ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ ከአሜሪካ ሴናተሮችና ከኮንግረስ አባላት ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    የልዑካን ቡድኑ አባላት የኢትዮጵያን በሳል የስልጣን ሽግግርን ማድነቃቸው ተነግሯል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩና ከአሜሪካ የልዑካን ቡድን ጋር በሁለትዮሽ ግንኙነት ላይ መወያየታቸው ተገልጿል፡፡ እንዲሁም በቀጠናው ሰላምና ጸጥታ ጉዳዮች ላይም መምከራቸውን ከጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ ቀደም ስል የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒኦ፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ለሚመራው መንግሥት አገራቸው ያልተቆጠበ ድጋፍ እንደምታደርግ አሳውቀዋል፡፡ ሚኒስትሩ […] The post ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ ከአሜሪካ ሴናተሮችና ከኮንግረስ አባላት ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ጠ/ሚ ዶ/ር አብይ አህመድ ከአሜሪካ ሴናተሮችና ከኮንግረስ አባላት ልዑካን ቡድን ጋር ተወያዩ
    ቀደም ስል የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፒኦ፣ በጠቅላይ ሚኒስትር ዓብይ አህመድ (ዶ/ር) ለሚመራው መንግሥት አገራቸው ያልተቆጠበ ድጋፍ እንደምታደርግ አሳውቀዋል ...
    0 Comments 0 Shares
  • ምስራቅ አፍሪካዊቷ ኬንያ ድፍድፍ ነዳጅ በሙከራ ደረጃ ወደ ውጭ መላክ መጀመሯን አስታወቀች፡፡ በቦታው ተገኝተው ስራውን ያስጀመሩት የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ይህ ለኬንያ ትልቅ ቀን ነው ብለዋል፡፡ ነዳጅ የሚወጣባት ግዛት በሰሜናዊ ምስራቅ ቱርካና ግዛት ሲሆን፥ ይህም ከወደብ 1000 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ይገኛል፡፡ ፕሬዚዳንቱ የነዳጅ ምርቱ የሀገሪቷን ኢኮኖሚ ያጠነክራል እንዲሁም የንግድ ግንኙነትን እና የኢንቨስትመንት ዕድልን እንደሚስብም አስታውቀዋል፡፡ […]
    The post ኬንያ ድፍድፍ ነዳጅ ወደ ውጭ መላክ ጀመረች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ምስራቅ አፍሪካዊቷ ኬንያ ድፍድፍ ነዳጅ በሙከራ ደረጃ ወደ ውጭ መላክ መጀመሯን አስታወቀች፡፡ በቦታው ተገኝተው ስራውን ያስጀመሩት የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ይህ ለኬንያ ትልቅ ቀን ነው ብለዋል፡፡ ነዳጅ የሚወጣባት ግዛት በሰሜናዊ ምስራቅ ቱርካና ግዛት ሲሆን፥ ይህም ከወደብ 1000 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ይገኛል፡፡ ፕሬዚዳንቱ የነዳጅ ምርቱ የሀገሪቷን ኢኮኖሚ ያጠነክራል እንዲሁም የንግድ ግንኙነትን እና የኢንቨስትመንት ዕድልን እንደሚስብም አስታውቀዋል፡፡ […] The post ኬንያ ድፍድፍ ነዳጅ ወደ ውጭ መላክ ጀመረች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ኬንያ ድፍድፍ ነዳጅ ወደ ውጭ መላክ ጀመረች
    ምስራቅ አፍሪካዊቷ ኬንያ ድፍድፍ ነዳጅ በሙከራ ደረጃ ወደ ውጭ መላክ መጀመሯን አስታወቀች፡፡ በቦታው ተገኝተው ስራውን ያስጀመሩት የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ይህ ለኬንያ ትልቅ ቀን ነው ብለዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • በላቲን አሜሪካዋ ጓቲማላ በደረሰ የእሳተ ጎመራ ፍንዳታ ምክንያት የ 25 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በርካቶች ተጎድተዋል፡፡ እሳተጎመራው ድንጋዮችን፣ የጠቆረ ጭስ እንዲሁም አመድ መሰል ነገር ወደ ሰማይ መልቀቁ ተገልጿል፡፡ የሀገሪቷ ብሄራዊ የአደጋ ጊዜ መስሪያቤት በአካባቢው የነበሩ ቤቶችን ማውደሙንና በውስጡ የነበሩትንም ማቃጠሉን አስታውቀዋል፡፡ እንዲሁም እሳተጎመራውን ተከትሎ በተነሳው አመድ ምክንያት አየርማረፊያውም ተዘግቷል፡፡ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ጂሚይ ሞራሌስ የተከሰተውን ቀውስ ተከትሎ […]
    The post በጓቲማላ በደረሰ የእሳተጎመራ ፍንዳታ የ 25 ሰዎች ህይወት አለፈ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    በላቲን አሜሪካዋ ጓቲማላ በደረሰ የእሳተ ጎመራ ፍንዳታ ምክንያት የ 25 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በርካቶች ተጎድተዋል፡፡ እሳተጎመራው ድንጋዮችን፣ የጠቆረ ጭስ እንዲሁም አመድ መሰል ነገር ወደ ሰማይ መልቀቁ ተገልጿል፡፡ የሀገሪቷ ብሄራዊ የአደጋ ጊዜ መስሪያቤት በአካባቢው የነበሩ ቤቶችን ማውደሙንና በውስጡ የነበሩትንም ማቃጠሉን አስታውቀዋል፡፡ እንዲሁም እሳተጎመራውን ተከትሎ በተነሳው አመድ ምክንያት አየርማረፊያውም ተዘግቷል፡፡ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ጂሚይ ሞራሌስ የተከሰተውን ቀውስ ተከትሎ […] The post በጓቲማላ በደረሰ የእሳተጎመራ ፍንዳታ የ 25 ሰዎች ህይወት አለፈ appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    በጓቲማላ በደረሰ የእሳተጎመራ ፍንዳታ የ 25 ሰዎች ህይወት አለፈ
    በላቲን አሜሪካዋ ጓቲማላ በደረሰ የእሳተ ጎመራ ፍንዳታ ምክንያት የ 25 ሰዎች ህይወት ሲያልፍ በርካቶች ተጎድተዋል፡፡ እሳተጎመራው ድንጋዮችን፣ የጠቆረ ጭስ እንዲሁም አመድ መሰል ነገር ወደ ሰማይ መልቀቁ ተገልጿል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ዘራፊዎቹ በናይጄሪያ ዛኖካ በምትባለዋ መንደር የደረሱት በሞተር ሳይክል ነበር። ወዲያወኑ ነዋሪዎች ላይ መተኮስና ቤቶችን ማቃጠል ያዙ። ተመሳሳይ ጥቃቶች ባለፉት ወራት ተፋፍመው መቀጠላቸው ይታወሳል። አሁን አሁን ከከብቶች ዝርፍያ ጋር በተያያዘ የሚሞቱ ናይጄሪያውያን ቁጥር ጽንፈኛውና በሰሜናዊ ናይጄሪያ የሚንቀሳቀሰው ቦኮ ሃራም ከሚያደርሰው ጥፋት እንደሚበልጥ ተመልክቷል። የዛኖካ መንደር ሊቀ መንበር ሞስጠፋ ሞሀመድ ለአጃንስ ፍራንስ ፕሬስ የዜና ወኪል “23 ስዎችን […]
    The post የቀንድ ከብት ዘራፊዎች ናይጄሪያን አስጨንቀዋል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ዘራፊዎቹ በናይጄሪያ ዛኖካ በምትባለዋ መንደር የደረሱት በሞተር ሳይክል ነበር። ወዲያወኑ ነዋሪዎች ላይ መተኮስና ቤቶችን ማቃጠል ያዙ። ተመሳሳይ ጥቃቶች ባለፉት ወራት ተፋፍመው መቀጠላቸው ይታወሳል። አሁን አሁን ከከብቶች ዝርፍያ ጋር በተያያዘ የሚሞቱ ናይጄሪያውያን ቁጥር ጽንፈኛውና በሰሜናዊ ናይጄሪያ የሚንቀሳቀሰው ቦኮ ሃራም ከሚያደርሰው ጥፋት እንደሚበልጥ ተመልክቷል። የዛኖካ መንደር ሊቀ መንበር ሞስጠፋ ሞሀመድ ለአጃንስ ፍራንስ ፕሬስ የዜና ወኪል “23 ስዎችን […] The post የቀንድ ከብት ዘራፊዎች ናይጄሪያን አስጨንቀዋል appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    የቀንድ ከብት ዘራፊዎች ናይጄሪያን አስጨንቀዋል
    ዘራፊዎቹ በናይጄሪያ ዛኖካ በምትባለዋ መንደር የደረሱት በሞተር ሳይክል ነበር ... ወዲያወኑ ነዋሪዎች ላይ መተኮስና ቤቶችን ማቃጠል ያዙ ...
    0 Comments 0 Shares
  • ኡጋንዳን እኤአ ከ1971 እስከ 1979 ለ 8 ዓመታት ያህል የመሩት አምባገነኑ ኢዲ አሚን ያካሄዱትን የእልቂት ጊዜ ለታሪክ ዳኝነት ለማስቀመጥ የጦርነት ሙዚየም ልትገነባ ማቀዷ ውዝግብ ፈጥሯል፡፡ ኢዲ አሚን ኡጋንዳ ከእንግሊዝ ነፃ ከወጣች ከ10 ዓመታት በኋላ ወደ ስልጣን የመጡ ፕሬዝዳንት ሲሆኑ፤ራሳቸውን የዕድሜ ልክ ፕሬዝዳንት አድርገው ሰይመው ነበር፡፡ ከ 400 ሺ በላይ ንፁሀን ዜጎች በኢዲ አሚን አስተዳድር ተጨፍጭፈዋል፡፡በ […]
    The post ኡጋንዳ የኢዲ አሚንን የጭቆና ዘመን የሚዘክር የጦርነት ሙዚየም ልትገነባ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    ኡጋንዳን እኤአ ከ1971 እስከ 1979 ለ 8 ዓመታት ያህል የመሩት አምባገነኑ ኢዲ አሚን ያካሄዱትን የእልቂት ጊዜ ለታሪክ ዳኝነት ለማስቀመጥ የጦርነት ሙዚየም ልትገነባ ማቀዷ ውዝግብ ፈጥሯል፡፡ ኢዲ አሚን ኡጋንዳ ከእንግሊዝ ነፃ ከወጣች ከ10 ዓመታት በኋላ ወደ ስልጣን የመጡ ፕሬዝዳንት ሲሆኑ፤ራሳቸውን የዕድሜ ልክ ፕሬዝዳንት አድርገው ሰይመው ነበር፡፡ ከ 400 ሺ በላይ ንፁሀን ዜጎች በኢዲ አሚን አስተዳድር ተጨፍጭፈዋል፡፡በ […] The post ኡጋንዳ የኢዲ አሚንን የጭቆና ዘመን የሚዘክር የጦርነት ሙዚየም ልትገነባ ነው appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
    NEWS.ET
    ኡጋንዳ የኢዲ አሚንን የጭቆና ዘመን የሚዘክር የጦርነት ሙዚየም ልትገነባ ነው
    ኢዲ አሚን ኡጋንዳ ከእንግሊዝ ነፃ ከወጣች ከ10 ዓመታት በኋላ ወደ ስልጣን የመጡ ፕሬዝዳንት ሲሆኑ፤ራሳቸውን የዕድሜ ልክ ፕሬዝዳንት አድርገው ሰይመው ነበር ...
    0 Comments 0 Shares