ምስራቅ አፍሪካዊቷ ኬንያ ድፍድፍ ነዳጅ በሙከራ ደረጃ ወደ ውጭ መላክ መጀመሯን አስታወቀች፡፡ በቦታው ተገኝተው ስራውን ያስጀመሩት የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ይህ ለኬንያ ትልቅ ቀን ነው ብለዋል፡፡ ነዳጅ የሚወጣባት ግዛት በሰሜናዊ ምስራቅ ቱርካና ግዛት ሲሆን፥ ይህም ከወደብ 1000 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ይገኛል፡፡ ፕሬዚዳንቱ የነዳጅ ምርቱ የሀገሪቷን ኢኮኖሚ ያጠነክራል እንዲሁም የንግድ ግንኙነትን እና የኢንቨስትመንት ዕድልን እንደሚስብም አስታውቀዋል፡፡ […]
The post ኬንያ ድፍድፍ ነዳጅ ወደ ውጭ መላክ ጀመረች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
The post ኬንያ ድፍድፍ ነዳጅ ወደ ውጭ መላክ ጀመረች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
ምስራቅ አፍሪካዊቷ ኬንያ ድፍድፍ ነዳጅ በሙከራ ደረጃ ወደ ውጭ መላክ መጀመሯን አስታወቀች፡፡ በቦታው ተገኝተው ስራውን ያስጀመሩት የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ኡሁሩ ኬንያታ ይህ ለኬንያ ትልቅ ቀን ነው ብለዋል፡፡ ነዳጅ የሚወጣባት ግዛት በሰሜናዊ ምስራቅ ቱርካና ግዛት ሲሆን፥ ይህም ከወደብ 1000 ኪሎሜትር ርቀት ላይ ይገኛል፡፡ ፕሬዚዳንቱ የነዳጅ ምርቱ የሀገሪቷን ኢኮኖሚ ያጠነክራል እንዲሁም የንግድ ግንኙነትን እና የኢንቨስትመንት ዕድልን እንደሚስብም አስታውቀዋል፡፡ […]
The post ኬንያ ድፍድፍ ነዳጅ ወደ ውጭ መላክ ጀመረች appeared first on Ethiopian News Portal! News.et.
0 Comments
0 Shares