0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMፓርላማው በ13 ድምፀ ተአቅቦ የደን ልማት ጥበቃ አዋጅን አፀደቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicየሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ኢሕገ መንግሥታዊ ነው የሚል ክርክር የቀረበበትን የደን ልማት ጥበቃና አጠቃቀም አዋጅ በ13 ድምፀ ተአቅቦ አፀደቀ፡፡ ኢሕአዴግ በሚመራበት ዴሞክራሲያዊ ማዕከላዊነት መርህ መሠረት የፓርላማ አባላት ከፓርቲው የበላይ አካል የተሰጡ ውሳኔዎችን መቃወም እንደ ዲስፕሊን ጥሰት የሚቆጠር በመሆኑ፣ በረቂቅ አዋጁ ላይ የተቃውሞ ክርክር ያቀረቡ አባላትና ሌሎችም በተቃውሞ ድምፅ ከመስጠት ይልቅ ድምፅ ተአቅቦ ማድረግን መርጠዋል፡፡ አንድ ረቂቅ አዋጅ በ13 የኢሕአዴግ አባላት ድምፅ ተአቅቦ ሲፀድቅም የመጀመርያው ሊሆን እንደሚችል ቅርበት ያላቸው ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMየተቋረጠው መልሶ ማልማት 78 ሔክታር ላይ ያረፉ አምስት ነባር መንደሮችን በማፍረስ ሊጀመር ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በነዋሪዎች በተደጋጋሚ በቀረበ ቅሬታ ምክንያት፣ በጊዜያዊነት ለሁለት ዓመታት ያቋረጠውን የመልሶ ማልማት ፕሮጀክት ከሁለት ዓመት ቆይታ በኋላ በድጋሚ ለመጀመር ተዘጋጀ፡፡ በዚህም መሠረት 78 ሔክታር መሬት ላይ ያረፉ አምስት ነባር መንደሮች ይፈርሳሉ፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMጠቅላይ ሚኒስትሩ በግብፅ የሚያደርጉትን ንግግር ለማሰናከል የግብፅ ፓርላማ አባላት ፊርማ እያሰባሰቡ መሆኑ ተሰማ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ በግብፅ ፓርላማ ተገኝተው ለአገሪቱ ሕዝብና ለፓርላማ አባላት ንግግር እንዲያደርጉ የተያዘውን ፕሮግራም ለማስቆም፣ የግብፅ ፓርላማ ተወካዮች የተቃውሞ ፊርማ ማሰባሰባቸውን መረጃዎች አመለከቱ፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMበደቡብ ኦሞ ከ12 በላይ ሰዎች ተገደሉ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicበደቡብ ክልል ደቡብ ኦሞ ዞን ሰኞ ማታ በተከሰተ ግጭት ከ12 በላይ ሰዎች ሲሞቱ ከ26 የሚበልጡ ሰዎች ደግሞ ጉዳት ደረሰባቸው፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMኢትዮጵያውያን በሊቢያ ችግር ውስጥ መሆናቸውን መንግሥት አስታወቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicኢትዮጵያውያን በሊቢያ ችግር ውስጥ መሆናቸውን መሆናቸውን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር እንዳረጋገጠ አስታወቀ፡፡ ኢትዮጵያውያኑ የት እንደሚገኙ ካይሮ በሚገኘው የኢትዮጵያ ኤምባሲ በኩል እንዳጣራም አስታውቋል፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMጂቡቲ በአዲሱ ወደብ አገልግሎቶች ላይ የ45 በመቶ የዋጋ ቅናሽ አደረገች | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicየጂቡቲ መንግሥት አዲስ በተገነባው የዶራሌ ወደብ የሚሰጡ አገልግሎቶች ላይ 45 በመቶ የዋጋ ቅናሽ አደረገ፡፡ ደረቅ ጭነቶችና ከውጭ የሚገቡ ተሸከርካሪዎች ትኩረት ተሰጥቷችው የቅናሹ ተጠቃሚ ይሆናሉ ተብሏል፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMብርሃን ባንክ 471 ሚሊዮን ብር ማትረፉን አስታወቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicብርሃን ኢንተርናሽናል ባንክ የተከፈለ ካፒታሉን 665 ሚሊዮን ብር በመጨመር 1.4 ቢሊዮን ብር አደረሰ፡፡ በ2009 ሒሳብ ዓመት 471.4 ሚሊዮን ብር ማትረፉን አስታውቋል፡፡0 Comments 0 Shares