0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMየቀድሞ የየመን ፕሬዚዳንት አብደላ ሳላህ ተገደሉ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicየቀድሞ የየመን ፕሬዚዳንት አሊ አብደላ ሳላህ በሰነዓ ቤታቸው ላይ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት እንደተገደሉ አልጀዚራ የሃውቲ ሬዲዮን ጠቅሶ ዘገበ፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMበቆሎ ወደ ውጭ ኤክስፖርት እንዲደረግ የመንግሥት ውሳኔ እየተጠበቀ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicበተያዘው የ2009/2010 ምርት ዘመን ትርፍ በቆሎ በመመረቱ፣ ወደ ውጭ ኤክስፖርት ለማድረግ የመንግሥት ፈቃድ እየተጠበቀ መሆኑን መረጃዎች አመለከቱ፡፡በ2008/2009 ዓ.ም. በተወሰነ ደረጃ ትርፍ በቆሎ ተገኝቶ ስለነበር 620 ሺሕ ሜትሪክ ቶን ወደ ጎረቤት ኬንያ መላኩ ይታወቃል፡፡ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትሩ ኢያሱ አብርሃ (ዶ/ር) ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በተያዘው ምርት ዘመን በርካታ በቆሎ በመመረቱ ለመንግሥት ውሳኔ አቅርበዋል፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMኒያላ ኢንሹራንስ በኢንዱስትሪው የመጀመርያ የተባለለትን ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicኒያላ ኢንሹራንስ በአገሪቱ የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ ታሪክ የመጀመርያ ነው የተባለውን ትርፍ ማስመዝገብ መቻሉን ይፋ አደረገ፡፡ የአገሪቱ የኢንሹራንስ ዘርፍ አሁንም ዝቅተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ መሆኑ ተገልጿል፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMየአዲስ አበባ ቄራን ከመሀል ከተማ ለማንሳት ብድር ተገኘ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicየአዲስ አበባ ቄራን ከመሀል ከተማ ወደ ፉሪ ሐና ለማዘዋወር ከፈረንሣይ ልማት ድርጅት ብድር መገኘቱ ታወቀ፡፡ ሰሞኑን ለሕዝብ ተካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ውይይት የተደረገበት ሰነድ እንደሚያመለክተው፣ መሀል ከተማ የነበረውን የቄራ ድርጅት ወደ ፉሪ ሐና ለማዘዋወር 70 ሚሊዮን ዩሮ ከፈረንሣይ ልማት ድርጅት በብድር መልክ ተገኝቷል፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMየኢትዮጵያ ካርታ ሥራ ድርጅትን የሚተካ ጂኦ ስፓሻል ኤጀንሲ ሊቋቋም ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicለኢንሳ የተሰጠው ተመሳሳይ ኃላፊነት አልተነሳም የክልል ወሰኖችን የማመልከት ኃላፊነት ይኖረዋል ላለፉት 74 ዓመታት የተለያዩ መንግሥታትን እያገለገለ የቆየው የኢትዮጵያ ካርታ ሥራ ድርጅትን የሚተካ፣ የኢትዮጵያ ጂኦ ስፓሻል ኢንፎርሜሽን ኤጀንሲ ሊቋቋም ነው፡፡ ኤጀንሲውን የሚያቋቁመው ረቂቅ የሕግ ሰነድ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማክሰኞ ኅዳር 26 ቀን 2010 ዓ.ም. ቀርቧል፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMደርባ ሚድሮክ ሁለተኛውን ፋብሪካ ለመገንባት ድርድር እያካሄደ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicየሼክ መሐመድ አል አሙዲ ግዙፍ ኩባንያ ደርባ ሚድሮክ ግሩፕ ሁለተኛውን የሲሚንቶ ፋብሪካ ለመገንባት ከዓለም አቀፍ ኩባንያዎች ጋር እየተደራደረ ነው፡፡ የሚድሮክ ሊቀመንበር ሼክ አል አሙዲ በሳዑዲ ዓረቢያ በቁጥጥር ሥር የሚገኙ ቢሆንም፣ ኢትዮጵያ ውስጥ ያሏቸው ኩባንያዎች ከዕለት ተዕለት ሥራቸው ባሻገር በወጣላቸው ስትራቴጂ መሠረት ሥራቸውን እየሠሩ ነው ተብሏል፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMኢትዮጵያ ለጂቡቲ የምትሰጠው ንፁህ ውኃ በሦስት ወራት ውስጥ እንደሚሠራጭ ተገለጸ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicኢትዮጵያ ለጂቡቲ በነፃ የምትሰጠው የንፁህ ውኃ አቅርቦት ግንባታው ተጠናቆ፣ በሦስት ወራት ውስጥ ሙሉ በሙሉ ለጂቡቲያውያን መዳረስ እንደሚጀምር ተገለጸ፡፡ በጂቡቲ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሻሜቦ ፊታሞ ለጋዜጠኞች እንደገለጹት፣ በጂቡቲ መንግሥት ወጪ የተካሄደው የንፁህ መጠጥ ውኃ ፕሮጀክት ግንባታ አብዛኛው ሥራው ተጠናቋል፡፡ በአሁኑ ወቅት በተለያዩ የጂቡቲ ከተሞች በመጠኑ የውኃ ሥርጭቱ መጀመሩም ተጠቅሷል፡፡0 Comments 0 Shares