0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ የተቀጠሩ ሠራተኞችን እመነጥራለሁ አለ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicየአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሐሰተኛ የትምህርት ማስረጃ አጭበርብረው የተቀጠሩ ሠራተኞችን ለመመንጠር አዲስ ዕቅድ አወጣ፡፡ የአዲስ አበባ ፐብሊክ ሰርቪስና የሰው ሀብት ልማት ቢሮ በሁሉም መሥሪያ ቤቶች ይህንን የሚሠራ ኮሚቴ ያቋቋመ ሲሆን፣ በማዕከል ደረጃ ፖሊስና ፍትሕ ቢሮ ያሉበት ግብረ ኃይል አቋቁሟል፡፡ ቢሮው ሒደቱ የሚመራበትን መመርያ በማዘጋጀት በማዕከል፣ በክፍለ ከተማና በወረዳ መዋቅሮች ከሚመለከታቸው ጋር ሲመክር ቆይቷል፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMለ35 ቀናት ግምገማ ላይ የቆየው የሕወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ አዲስ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ አዋቀረ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicለ35 ቀናት በግምገማ ላይ የከረመው የሕዝባዊ ወያኔ ሓርነት (ትግራይ) ማዕከላዊ ኮሚቴ ሥራ አስፈጻሚው ኮሚቴውን እንደገና በማዋቀር ተጠናቀቀ፡፡ ሐሙስ ኅዳር 21 ቀን 2010 ዓ.ም. ከአንድ ወር በላይ የፈጀ ስብሰባውን ያጠናቀቀው የሕወሓት ማዕከላዊ ኮሚቴ ዘጠኝ አስፈጻሚ ኮሚቴ አባላትን መርጧል፡፡ ባወጣው የአቋም መግለጫም ራሱ ላይ አካሂጃለሁ ያለውን ሥር ነቀል ግምገማ በዝርዝር አስታውቋል፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMየቀድሞ የየመን ፕሬዚዳንት አብደላ ሳላህ ተገደሉ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicየቀድሞ የየመን ፕሬዚዳንት አሊ አብደላ ሳላህ በሰነዓ ቤታቸው ላይ በተፈጸመ የቦምብ ጥቃት እንደተገደሉ አልጀዚራ የሃውቲ ሬዲዮን ጠቅሶ ዘገበ፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMበቆሎ ወደ ውጭ ኤክስፖርት እንዲደረግ የመንግሥት ውሳኔ እየተጠበቀ ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicበተያዘው የ2009/2010 ምርት ዘመን ትርፍ በቆሎ በመመረቱ፣ ወደ ውጭ ኤክስፖርት ለማድረግ የመንግሥት ፈቃድ እየተጠበቀ መሆኑን መረጃዎች አመለከቱ፡፡በ2008/2009 ዓ.ም. በተወሰነ ደረጃ ትርፍ በቆሎ ተገኝቶ ስለነበር 620 ሺሕ ሜትሪክ ቶን ወደ ጎረቤት ኬንያ መላኩ ይታወቃል፡፡ የእርሻና ተፈጥሮ ሀብት ሚኒስትሩ ኢያሱ አብርሃ (ዶ/ር) ለሪፖርተር እንደገለጹት፣ በተያዘው ምርት ዘመን በርካታ በቆሎ በመመረቱ ለመንግሥት ውሳኔ አቅርበዋል፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMኒያላ ኢንሹራንስ በኢንዱስትሪው የመጀመርያ የተባለለትን ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicኒያላ ኢንሹራንስ በአገሪቱ የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ ታሪክ የመጀመርያ ነው የተባለውን ትርፍ ማስመዝገብ መቻሉን ይፋ አደረገ፡፡ የአገሪቱ የኢንሹራንስ ዘርፍ አሁንም ዝቅተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ መሆኑ ተገልጿል፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMየአዲስ አበባ ቄራን ከመሀል ከተማ ለማንሳት ብድር ተገኘ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicየአዲስ አበባ ቄራን ከመሀል ከተማ ወደ ፉሪ ሐና ለማዘዋወር ከፈረንሣይ ልማት ድርጅት ብድር መገኘቱ ታወቀ፡፡ ሰሞኑን ለሕዝብ ተካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ውይይት የተደረገበት ሰነድ እንደሚያመለክተው፣ መሀል ከተማ የነበረውን የቄራ ድርጅት ወደ ፉሪ ሐና ለማዘዋወር 70 ሚሊዮን ዩሮ ከፈረንሣይ ልማት ድርጅት በብድር መልክ ተገኝቷል፡፡0 Comments 0 Shares
-
WWW.ETHIOPIANREPORTER.COMየኢትዮጵያ ካርታ ሥራ ድርጅትን የሚተካ ጂኦ ስፓሻል ኤጀንሲ ሊቋቋም ነው | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharicለኢንሳ የተሰጠው ተመሳሳይ ኃላፊነት አልተነሳም የክልል ወሰኖችን የማመልከት ኃላፊነት ይኖረዋል ላለፉት 74 ዓመታት የተለያዩ መንግሥታትን እያገለገለ የቆየው የኢትዮጵያ ካርታ ሥራ ድርጅትን የሚተካ፣ የኢትዮጵያ ጂኦ ስፓሻል ኢንፎርሜሽን ኤጀንሲ ሊቋቋም ነው፡፡ ኤጀንሲውን የሚያቋቁመው ረቂቅ የሕግ ሰነድ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ማክሰኞ ኅዳር 26 ቀን 2010 ዓ.ም. ቀርቧል፡፡0 Comments 0 Shares