WWW.ETHIOPIANREPORTER.COM
ኒያላ ኢንሹራንስ በኢንዱስትሪው የመጀመርያ የተባለለትን ትርፍ ማስመዝገቡን አስታወቀ | ሪፖርተር Ethiopian Reporter Amharic
ኒያላ ኢንሹራንስ በአገሪቱ የኢንሹራንስ ኢንዱስትሪ ታሪክ የመጀመርያ ነው የተባለውን  ትርፍ ማስመዝገብ መቻሉን ይፋ አደረገ፡፡ የአገሪቱ የኢንሹራንስ ዘርፍ አሁንም ዝቅተኛ ደረጃ ላይ የሚገኝ መሆኑ ተገልጿል፡፡
0 Comments 0 Shares