0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COM“በአማራ ክልል በሚንቀሳቀሱ ታጣቂዎች ላይ የተጠናከረ እርምጃ መውሰድ ጀምሬያለሁ” መንግሥትበአማራ ክልል በሚንቀሳቀሱ የፋኖ ኃይሎች እና ከእነርሱ ጋራ ግንኙነት አላቸው በተባሉ አካላት ላይ ከወትሮው የተጠናከረ እርምጃ መውሰድ ጀምሬአለሁ ሲል የኢትዮጵያ መንግሥት አስታውቋል። የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ እና የመከላከያ ሠራዊት በጋራ በሰጡት መግለጫ፣ እርምጃው እስካሁን ድረስ መለስተኛ ኦፐሬሽን በመውሰድ ችግሩን በሰላም ለመፍታት የተደረገው ጥረት ውጤት ባለማምጣቱ ነው ብለዋል፡፡ በተያያዘ፣ አምነስቲ ኢንተርናሽናል የተባለው ዓለም...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየጀርመን ሚኒስትር የበርሊኑን ጸረ እስራኤል ተቃውሞ አወገዙየጀርመኑ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ኢራን በእስራኤል ላይ ያደረሰቸውን መጠነ ሰፊ የሚሳይል ጥቃት በመደገፍ ትላንት ምሽት በርሊን ውስጥ የተካሄደውን የጸረ እስራኤል ተቃውሞ ሰልፍ በማውገዝ ዛሬ ረቡዕ የተሰማቸውን ቁጣ ገለጹ፡፡ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሯ ናንሲ ፌዘር ፣ በኢራን ይታገዛሉ የተባሉትን ሁለቱን የፍልስጤም ታጣቂ ቡድን ሃማስ እና የሊባኖስ ሂዝቦላህን በሚደግፉ ሰልፎች ላይ ፖሊስ እርምጃ ይወስዳል ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ቴህራን ትላንት ማክሰኞ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMበጅቡቲ የባህር ዳርቻ በሰጠመው የፍልስተኞች ጀልባ 45 ሞቱ 100 ጠፍተዋልበጅቡቲ የባህር ዳርቻ ፍልሰተኞችን የጫኑ ሁለት ጀልባዎች ትላንት ማክሰኞ ሰጥመው 45 ሰዎች መሞታቸውንና አስክሬናቸውም መገኘቱን የተባበሩት መንግሥታት የፍልሰተኞች ድርጅት አስታወቀ። የነፍስ አድን ሠራተኞች 154 ፍልሰተኞችን ሲያድኑ ሌሎች ከ100 የሚበልጡ ፍልሰተኞችን እየፈለጉ መሆኑን ድርጅቱ ገልጿል። 310 ሰዎችን ያሳፈሩት ሁለቱ ጀልባዎቹ የተነሱት ከየመን መሆኑን ዓለም አቀፉ የፍልስተኞ ድርጅት አስታውቋል። በምስራቅ አፍሪካ እና በየመን መካከል ባሉት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየጄዲ ቫንስ እና ቲም ዋልዝ ክርክርበአሜሪካ ምርጫ በምክትል ፕሬዝደንትነት የሚወዳደሩት የዲሞክራቲክ ፓርቲ ተወካዩ ቲም ዋልዝ እና የሪፐብሊካን ወኪሉ ጄ ዲ ቫንስ የመጀመሪያና የመጨረሻ የተባለውን ክርክር አድርገዋል። ሁለቱ እጩዎች መካከለኛው ምሥራቅ፣ የአየር ንብረት ለውጥ፣ ስደት፣ ኢኮኖሚ፣ ጽንስ የማስወረድ መብት፣ በመሣሪያ የሚፈፀም ሁከት እና ሌሎችንም ጉዳዮች በተመለከተ ተከራክረዋል። በተለይም ማክሰኞ ኢራን በእስራኤል ላይ የፈጸመችውን የሚሳዬል ጥቃት አስታኮ በመካከለኛው ምሥራቅ እየተባባሰ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየሱዳን አብያተ ክርስቲያናት ለተፈናቃዮች በራቸውን ከፍተዋልከሱዳኑ የእርስ በርስ ጦርነት ነፃ በሆነችው ፖርት ሱዳን፣ አብያተ ክርስቲያናት 11 ሚሊዮን ከሚሆኑ የሀገሪቱ ተፈናቃዮች ለአብዛኞቹ መጠለያ ሆነዋል። ራሳቸው ተፈናቃይ የሆኑ አንድ የሃይማኖት መሪ ከዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ብዙም ድጋፍ ሳይደረግላቸው ተፈናቃዮቹን ለመርዳት የተቻላቸውን ሁሉ እያደረጉ ነው፡፡ ተፈናቃዮቹ የሚረዱበትን ቤተ ክርስቲያን የጎበኘው የቪኦኤ ዘጋቢ ሄንሪ ዊልኪንስ ተከታዩን ዘገባ አድርሶናል፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM“ከምንዛሬ ለውጥ በኋላ የምግብ ዋጋ የተፈራውን ያህል አልጨመረም” የኢትዮጵያ የዋጋ ሪፖርትኢትዮጵያ በአብዛኛው በአገር ውስጥ ምርት ላይ ጥገኛ በመሆኗ እና በሌሎች ምክንያቶች የምግብ ዋጋ አስቀድሞ የተፈራውን ያህል ያለመጨመሩን የጠቀሰው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ሪፖርት አመለከተ። የመንግሥታቱ ድርጅት የሰብዓዊ ጉዳዮች ማስተባበሪያ ጽህፈት ቤት ትላንት የጠቀሰው ሪፖርት፣ ከውጭ በሚገቡ የፍጆታ እቃዎች ላይ ግን ከፍ ያለ ጭማሪ መታየቱን አመልክቷል፡፡ እስካሁን የምግብ ዋጋ ጭማሪዎች ቢኖሩትም የተጠበቀውን ያህል ጭማሪ ሳይታይበት ለመቀጠሉ የተለያዩ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COM"ነገ የሚፈጠረውን አናውቅም" በእየሩሳሌም የሚኖሩ ኢትዮጵያዊኢራን ወደ 180 የሚጠጉ ሚሳዬሎችን ወደ እስራኤል ማስወጨፏን ተከትሎ ነዋሪዎች ወደተዘጋጁ የቦምፕ መጠለያዎች እንዲገቡ የሚያስጠነቅቅ የአደጋ ማስጠንቀቂያ በመላው ሀገሪቱ ተሰምቷል። ጥሪውን ሰምተው መጠለያ ውስጥ ከነበሩ ሰዎች መካከል ከ30 ዓመት በላይ በእስራኤል የኖሩት አቶ ተስፋሁን እሸቱ እና ቤተሰባቸው ይገኙበታል። "ዛሬ ለሊትም ሆነ ነገ ምን እንደሚፈጠር አናውቅም" ያሉት አቶ ተስፋሁን ዛሬ በእየሩሳሌም የነበረውን ሁኔታ አጋርተውናል። (ዝርዝሩን ከተያያዘው...0 Comments 0 Shares