የጀርመን ሚኒስትር የበርሊኑን ጸረ እስራኤል ተቃውሞ አወገዙ
የጀርመኑ የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትር ኢራን በእስራኤል ላይ ያደረሰቸውን መጠነ ሰፊ የሚሳይል ጥቃት በመደገፍ ትላንት ምሽት በርሊን ውስጥ የተካሄደውን የጸረ እስራኤል ተቃውሞ ሰልፍ በማውገዝ ዛሬ ረቡዕ የተሰማቸውን ቁጣ ገለጹ፡፡
የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስትሯ ናንሲ ፌዘር ፣ በኢራን ይታገዛሉ የተባሉትን ሁለቱን የፍልስጤም ታጣቂ ቡድን ሃማስ እና የሊባኖስ ሂዝቦላህን በሚደግፉ ሰልፎች ላይ ፖሊስ እርምጃ ይወስዳል ሲሉ አስጠንቅቀዋል።
ቴህራን ትላንት ማክሰኞ...