• አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2017 ዓ.ም ሀገራዊና ተቋማዊ የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ(ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ የ2017 ዓ/ም አዲስ አመትን አስመልክቶ ለመከላከያ ሰራዊቱና ለተቋሙ ሲቪል ሰራተኞች እንዲሁም ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የእንኳን አደረሳችሁ ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡ በ2017 ዓ/ም በጀት ዓመት ህግና ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን ማስከበር እና የሰራዊቱን አቅም የመገንባት ስራ ተጠናክሮ […]
    The post ሀገራዊና ተቋማዊ የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አይሻ መሐመድ(ኢ/ር) appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2017 ዓ.ም ሀገራዊና ተቋማዊ የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ(ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ የ2017 ዓ/ም አዲስ አመትን አስመልክቶ ለመከላከያ ሰራዊቱና ለተቋሙ ሲቪል ሰራተኞች እንዲሁም ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የእንኳን አደረሳችሁ ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡ በ2017 ዓ/ም በጀት ዓመት ህግና ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን ማስከበር እና የሰራዊቱን አቅም የመገንባት ስራ ተጠናክሮ […] The post ሀገራዊና ተቋማዊ የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ – አይሻ መሐመድ(ኢ/ር) appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ሀገራዊና ተቋማዊ የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ - አይሻ መሐመድ(ኢ/ር) - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2017 ዓ.ም ሀገራዊና ተቋማዊ የአቅም ግንባታ ስራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ የመከላከያ ሚኒስትር አይሻ መሐመድ(ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ሚኒስትሯ የ2017 ዓ/ም አዲስ አመትን አስመልክቶ ለመከላከያ ሰራዊቱና ለተቋሙ ሲቪል ሰራተኞች እንዲሁም ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የእንኳን አደረሳችሁ ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡ በ2017 ዓ/ም በጀት ዓመት ህግና ህገ-መንግስታዊ ስርዓቱን ማስከበር እና የሰራዊቱን አቅም የመገንባት ስራ ተጠናክሮ […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ ዓመት በግጭት ላይ የሚገኙ ወገኖች ሁሉንም አሸናፊ ወደሚያደርገው ምክክር ሊመጡ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ(ፕ/ር) ጥሪ አቀረቡ። ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ በኢትዮጵያና በመላው ዓለም ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን የእንኳን ለአዲስ ዓመት አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል። ኮሚሽኑ በ2016 ባወጣው መርሐ- ግብር መሰረት በርካታ ሥራዎችን ማከናወኑንም […]
    The post በአዲሱ ዓመት በግጭት ላይ የሚገኙ ወገኖች ሁሉንም አሸናፊ ወደሚያደርገው ምክክር ሊመጡ ይገባል – መስፍን አርአያ (ፕ/ር) appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ ዓመት በግጭት ላይ የሚገኙ ወገኖች ሁሉንም አሸናፊ ወደሚያደርገው ምክክር ሊመጡ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ(ፕ/ር) ጥሪ አቀረቡ። ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ በኢትዮጵያና በመላው ዓለም ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን የእንኳን ለአዲስ ዓመት አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል። ኮሚሽኑ በ2016 ባወጣው መርሐ- ግብር መሰረት በርካታ ሥራዎችን ማከናወኑንም […] The post በአዲሱ ዓመት በግጭት ላይ የሚገኙ ወገኖች ሁሉንም አሸናፊ ወደሚያደርገው ምክክር ሊመጡ ይገባል – መስፍን አርአያ (ፕ/ር) appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    በአዲሱ ዓመት በግጭት ላይ የሚገኙ ወገኖች ሁሉንም አሸናፊ ወደሚያደርገው ምክክር ሊመጡ ይገባል - መስፍን አርአያ (ፕ/ር) - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ ዓመት በግጭት ላይ የሚገኙ ወገኖች ሁሉንም አሸናፊ ወደሚያደርገው ምክክር ሊመጡ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ(ፕ/ር) ጥሪ አቀረቡ። ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ በኢትዮጵያና በመላው ዓለም ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን የእንኳን ለአዲስ ዓመት አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል። ኮሚሽኑ በ2016 ባወጣው መርሐ- ግብር መሰረት በርካታ ሥራዎችን ማከናወኑንም […]
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው ፕሬዝደንታዊ ክርክር ተከናወነ
    በጉጉት ሲጠበቅ የነበረው፣ በምክትል ፕሬዝደንት ካመላ ሄሪስና በቀድሞው ፕሬዝደንት ዶናልድ ትረምፕ መካከል የታቀደው የምርጫ ክርክር ማክሰኞ ምሽት በፊለደልፊያ ብሔራዊ የሕገ መንግስት ማዕከል ተካሂዷል። ወደ ዶናልድ ትረምፕ ቀርበው እጅ የተጨባበጡት ካመላ ሄሪስ፣ በትረምፕ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ላይ ትችት ሰንዝረዋል። “በአሜሪካ ታሪክ ትልቅ የኢኮኖሚ ድቀት ተብሎ ከሚጠራው ‘ግሬት ዲፕረሽን’ ወዲህ ትልቁ ሥራ አጥነት የነበረበት ዘመን” ሲሉ ካመላ ሄሪስ የትረምፕን...
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የእስራኤልና ሐማስ ጦርነት ሕይወት መቅጠፉን ቀጥሏል
    በጋዛ እየተካሄደ ያለው ጦርነት እያስከተለ ያለው ስቃይ ሊያበቃ የሚችለው የተኩስ አቁም ስምምነት ሲደርግ ብቻ እንደሆነ የፖለቲካ ተንታኞች እየተናገሩ ባለበት ወቅት፣ የእስራኤል እና ሐማስ ጦርነት የሰው ሕይወት መቅጠፉን ቀጥሏል። የትኩስ ማቆም ስምምነት ላይ ስለመደረሱ እስካሁን ፍንጭ ባይኖርም፣ ዝርዝር ጉዳዮችን የያዘ አዲስ የተኩስ ማቆም ሃሳብ አሜሪካ እንደምታቀርብ ፍንጭ ሰጥታለች።
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    በዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ የሩስያ ጣልቃ ገብነት
    ዋሽንግተን “በመጪው የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንታዊ ምርጫ ጣልቃ ለመግባት በሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር ወጭ በማድረግ እና አሜሪካውያን ተፅዕኖ ፈጣሪዎችን በመጠቀም የሃሰት መረጃ ዘመቻ እያካሄደች ነው” ስትል ሩሲያን ከሰሰች፡፡ ለዚህም ድርጊት ‘ተጠያቂ ናቸው’ ባለቻቸው ላይ ማዕቀብ መጣሏንም አስታውቃለች፡፡ ሩስያ “ፕሮፓጋንዳ የተሞላበትና የተሳሳቱ መረጃዎችን በማሰራጨት ለዚህ ምላሽ ሰጥታለች” ሲል ኤኤፍፒ ተከታዩን ዘግቧል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የበዓል ገበያ እንደተወደደባቸው የሐዋሳ ሸማቾች ገለፁ
    የአዲሰ ዓመት ገበያ ጭማሪ አሳይቷል ሲሉ በሲዳማ ክልል የሐዋሳ ከተማ ነዋሪዎችና ሸማቾች ለአሜሪካ ድምፅ ተናግረዋል። የዋጋው ጭማሪ ሆነ ተብሎ ያለበቂ ምክንያት የተደረገ ሲሉም ሸማቾች አስረድተዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የድሬዳዋ የአመት በዓል ገበያ
    በድሬዳዋ አስተዳደር የአመት በዓል ገበያ የእርድ እንስሳት ላይ እና የባህል አልባሳት ላይ ቅናሽ ሲታይ ሽንኩርትና ቲማቲምን የመሰሉ የአትክልት ውጤቶች ላይ ግን ከበዓሉ በፊት ጀምሮ የተከሰተው የዋጋ መናር አሁንም እንደቀተለ መሆኑን ሸማቾችና ሻጮች ለአሜሪካ ድምጽ ተናገሩ። ወሩ የትምህርት መጀመሪያ በመሆኑና ወላጆች ለልጆቻቸው አልባሳት፣ ደብተርና መመዝገቢያ ወጪ ስላለባቸው እንዲሁም በኑሮ ውድነቱ ምክንያት የአመት በዓል ገበያው በጠበቁት ልክ አለመሆኑን ሻጮች ገልጸዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • AMHARIC.VOANEWS.COM
    የሰራዊቱ አባላት የነበሩ በርካታ ታሳሪዎች በይቅርታ እንዲለቀቁ ተወሰነ
    ላለፉት አራት ዓመታት በእስር ላይ የቆዩ ከመቶ በላይ የሠራዊቱ አባላት የነበሩ የትግራይ ተወላጆ ወታደሮች እና መኮንኖች አዲሱን አመት ምክንያት በማድረግ በይቅርታ እንዲፈቱ መወሰኑን የኢትዮጵያ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ። ወታደሮቹና መኮንኖቹ በወታደራዊ ፍርድ ቤቶች እስከ ሞት ቅጣት የሚደርሱ ውሳኔዎች ተፈርዶባቸው በማረሚያ ቤት የቆዩ መሆናቸውንም የመከላከያ ሚንስቴር አመልክቷል። ይቅርታ ቦርዱን ውሳኔ በመቀጠል እንዲለቀቁ የተወሰነው፣ መንግሥት በሰሜኑ የሃገራችን...
    0 Comments 0 Shares