• አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ አጋሩ። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ እንዳመለከተው፤ ዓመታዊው የአዲስ ዓመት ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ ማጋራት በቤተ መንግሥት ተካሂዷል። በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ አጋርተዋል።
    The post ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ አጋሩ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ አጋሩ። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ እንዳመለከተው፤ ዓመታዊው የአዲስ ዓመት ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ ማጋራት በቤተ መንግሥት ተካሂዷል። በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ አጋርተዋል። The post ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ አጋሩ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ አጋሩ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ አጋሩ። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መረጃ እንዳመለከተው፤ ዓመታዊው የአዲስ ዓመት ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ ማጋራት በቤተ መንግሥት ተካሂዷል። በዚህም ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ለዐቅመ ደካሞች ማዕድ አጋርተዋል።
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የዘመን ቀመር አቆጣጠር የ2017 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል በመላ ኢትዮጵያ እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ ሲከበር አዲሱን ዓመት ለሀገር ሰላምና እድገት የሚሰራበትና የተቸገሩት የሚናገዙበት፣ የአንድነት፣ የይቅርታና የምህረት ሰላም የሰፈነበት እንዲሆን በማቀድና ለመተግበር በመዘጋጀት መሆን እንደሚገባው ተገልጿል። መልካም አዲስ ዓመት
    The post የ2017 ዓ.ም የዘመንለወጫ በዓል እየተከበረ ነው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የዘመን ቀመር አቆጣጠር የ2017 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል በመላ ኢትዮጵያ እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ ሲከበር አዲሱን ዓመት ለሀገር ሰላምና እድገት የሚሰራበትና የተቸገሩት የሚናገዙበት፣ የአንድነት፣ የይቅርታና የምህረት ሰላም የሰፈነበት እንዲሆን በማቀድና ለመተግበር በመዘጋጀት መሆን እንደሚገባው ተገልጿል። መልካም አዲስ ዓመት The post የ2017 ዓ.ም የዘመንለወጫ በዓል እየተከበረ ነው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የ2017 ዓ.ም የዘመንለወጫ በዓል እየተከበረ ነው - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ መስከረም 1፣ 2017 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የዘመን ቀመር አቆጣጠር የ2017 ዓ.ም የዘመን መለወጫ በዓል በመላ ኢትዮጵያ እየተከበረ ይገኛል። በዓሉ ሲከበር አዲሱን ዓመት ለሀገር ሰላምና እድገት የሚሰራበትና የተቸገሩት የሚናገዙበት፣ የአንድነት፣ የይቅርታና የምህረት ሰላም የሰፈነበት እንዲሆን በማቀድና ለመተግበር በመዘጋጀት መሆን እንደሚገባው ተገልጿል። መልካም አዲስ ዓመት
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ለ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ህብረቱ ፥ ለኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ ሲል ተመኝቷል። ይህ አዲስ ዓመት መልካም የምስራች እና ብልጽግናን ለታላቋ የኢትዮጵያ ህዝብ ይሁን ሲልም ምኞቱን በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል፡፡
    The post የአፍሪካ ሕብረት ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ለ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ህብረቱ ፥ ለኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ ሲል ተመኝቷል። ይህ አዲስ ዓመት መልካም የምስራች እና ብልጽግናን ለታላቋ የኢትዮጵያ ህዝብ ይሁን ሲልም ምኞቱን በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል፡፡ The post የአፍሪካ ሕብረት ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የአፍሪካ ሕብረት ለአዲሱ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፈ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሕብረት ለ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል። ህብረቱ ፥ ለኢትዮጵያውያን መልካም አዲስ ዓመት ይሁንላችሁ ሲል ተመኝቷል። ይህ አዲስ ዓመት መልካም የምስራች እና ብልጽግናን ለታላቋ የኢትዮጵያ ህዝብ ይሁን ሲልም ምኞቱን በማህበራዊ ትስስር ገጹ አስፍሯል፡፡
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የካናዳ መንግስት ለኢትዮጵያ የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ የማቋቋም መርሐ-ግብር የ14 ሚሊየን የካናዳ ዶላር ድጋፍ ማድረጓን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መርሐ-ግብሩ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ መልሶ ማቋቋም ኮሚሽን፣ ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) እና ከበርካታ ለጋሾች ጋር በመተባበር እየተተገበረ ነው። ዩኤንዲፒ ለመርሐ-ግብሩ ድጋፉን እንዲያስተባብር በተባበሩት መንግስታት ትእዛዝ መሰጠቱ ተገልጿል፡፡ በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር […]
    The post ካናዳ ለኢትዮጵያ የ14 ሚሊየን የካናዳ ዶላር ድጋፍ አደረገች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የካናዳ መንግስት ለኢትዮጵያ የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ የማቋቋም መርሐ-ግብር የ14 ሚሊየን የካናዳ ዶላር ድጋፍ ማድረጓን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መርሐ-ግብሩ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ መልሶ ማቋቋም ኮሚሽን፣ ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) እና ከበርካታ ለጋሾች ጋር በመተባበር እየተተገበረ ነው። ዩኤንዲፒ ለመርሐ-ግብሩ ድጋፉን እንዲያስተባብር በተባበሩት መንግስታት ትእዛዝ መሰጠቱ ተገልጿል፡፡ በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር […] The post ካናዳ ለኢትዮጵያ የ14 ሚሊየን የካናዳ ዶላር ድጋፍ አደረገች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ካናዳ ለኢትዮጵያ የ14 ሚሊየን የካናዳ ዶላር ድጋፍ አደረገች - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የካናዳ መንግስት ለኢትዮጵያ የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ የማቋቋም መርሐ-ግብር የ14 ሚሊየን የካናዳ ዶላር ድጋፍ ማድረጓን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መርሐ-ግብሩ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ መልሶ ማቋቋም ኮሚሽን፣ ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) እና ከበርካታ ለጋሾች ጋር በመተባበር እየተተገበረ ነው። ዩኤንዲፒ ለመርሐ-ግብሩ ድጋፉን እንዲያስተባብር በተባበሩት መንግስታት ትእዛዝ መሰጠቱ ተገልጿል፡፡ በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት ልዩ የዋዜማ ዝግጅት በአድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ይገኛል። በመርሐ-ግብሩ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የፌዴራልና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ […]
    The post የአዲስ ዓመት ልዩ የዋዜማ ዝግጅት እየተካሄደ ነው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት ልዩ የዋዜማ ዝግጅት በአድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ይገኛል። በመርሐ-ግብሩ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የፌዴራልና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ […] The post የአዲስ ዓመት ልዩ የዋዜማ ዝግጅት እየተካሄደ ነው appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    የአዲስ ዓመት ልዩ የዋዜማ ዝግጅት እየተካሄደ ነው - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመት ልዩ የዋዜማ ዝግጅት በአድዋ ድል መታሰቢያ እየተካሄደ ይገኛል። በመርሐ-ግብሩ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ-ጉባኤ ታገሰ ጫፎ፣ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፣ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ፣ የፌዴራልና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) ጠላቶቻችን የሚያሥቀምጡብንን መሠናክል ጥሰን ለማለፍ ፅናትና ቁርጠኝነት መሰነቅ ይኖርብናል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የ2017 ዓ/ም አዲስ አመትን አስመልክቶ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡ ሙሉ መልዕክቱ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት […]
    The post ጠላቶቻችን የሚያሥቀምጡብንን መሠናክል ጥሰን ለማለፍ ፅናትና ቁርጠኝነት መሰነቅ ይኖርብናል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) ጠላቶቻችን የሚያሥቀምጡብንን መሠናክል ጥሰን ለማለፍ ፅናትና ቁርጠኝነት መሰነቅ ይኖርብናል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የ2017 ዓ/ም አዲስ አመትን አስመልክቶ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡ ሙሉ መልዕክቱ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት […] The post ጠላቶቻችን የሚያሥቀምጡብንን መሠናክል ጥሰን ለማለፍ ፅናትና ቁርጠኝነት መሰነቅ ይኖርብናል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ጠላቶቻችን የሚያሥቀምጡብንን መሠናክል ጥሰን ለማለፍ ፅናትና ቁርጠኝነት መሰነቅ ይኖርብናል - ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ) ጠላቶቻችን የሚያሥቀምጡብንን መሠናክል ጥሰን ለማለፍ ፅናትና ቁርጠኝነት መሰነቅ ይኖርብናል ሲሉ የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ ገለጹ፡፡ ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የ2017 ዓ/ም አዲስ አመትን አስመልክቶ መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል፡፡ ሙሉ መልዕክቱ እንደሚከተለው ቀርቧል፡- የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት […]
    0 Comments 0 Shares

  • አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተገኘውን ሰላም በማጽናት የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ ይሰራል ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕስ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሯ የ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመትን አስመልክቶ ለክልሉና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የሰላም፣ የጤናና የብልጽግና ዓመት እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል። በአዲሱ ዓመት ያለውን ሰላም በማጠናከር የህዝቡን መሰረታዊ ችግሮች በሚፈቱ ማህበራዊና […]
    The post ሰላሙን በማጽናት የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ ይሰራል – ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተገኘውን ሰላም በማጽናት የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ ይሰራል ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕስ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሯ የ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመትን አስመልክቶ ለክልሉና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የሰላም፣ የጤናና የብልጽግና ዓመት እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል። በአዲሱ ዓመት ያለውን ሰላም በማጠናከር የህዝቡን መሰረታዊ ችግሮች በሚፈቱ ማህበራዊና […] The post ሰላሙን በማጽናት የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ ይሰራል – ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    WWW.FANABC.COM
    ሰላሙን በማጽናት የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ ይሰራል - ወ/ሮ ዓለሚቱ ኡሞድ - Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C
    አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተገኘውን ሰላም በማጽናት የህዝቡን የልማትና የመልካም አስተዳደር ጥያቄዎች ለመመለስ ይሰራል ሲሉ የጋምቤላ ክልል ርዕስ መስተዳድር ዓለሚቱ ኡሞድ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሯ የ2017 ዓ/ም አዲስ ዓመትን አስመልክቶ ለክልሉና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ የሰላም፣ የጤናና የብልጽግና ዓመት እንዲሆን መልካም ምኞታቸውን ገልጸዋል። በአዲሱ ዓመት ያለውን ሰላም በማጠናከር የህዝቡን መሰረታዊ ችግሮች በሚፈቱ ማህበራዊና […]
    0 Comments 0 Shares

  • The post ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቻይና የነበራቸው ቆይታ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    The post ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በቻይና የነበራቸው ቆይታ appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
    0 Comments 0 Shares