አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የካናዳ መንግስት ለኢትዮጵያ የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ የማቋቋም መርሐ-ግብር የ14 ሚሊየን የካናዳ ዶላር ድጋፍ ማድረጓን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መርሐ-ግብሩ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ መልሶ ማቋቋም ኮሚሽን፣ ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) እና ከበርካታ ለጋሾች ጋር በመተባበር እየተተገበረ ነው። ዩኤንዲፒ ለመርሐ-ግብሩ ድጋፉን እንዲያስተባብር በተባበሩት መንግስታት ትእዛዝ መሰጠቱ ተገልጿል፡፡ በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር […]
The post ካናዳ ለኢትዮጵያ የ14 ሚሊየን የካናዳ ዶላር ድጋፍ አደረገች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የካናዳ መንግስት ለኢትዮጵያ የቀድሞ ታጣቂዎችን መልሶ የማቋቋም መርሐ-ግብር የ14 ሚሊየን የካናዳ ዶላር ድጋፍ ማድረጓን የገንዘብ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ መርሐ-ግብሩ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ መልሶ ማቋቋም ኮሚሽን፣ ከተባበሩት መንግስታት የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) እና ከበርካታ ለጋሾች ጋር በመተባበር እየተተገበረ ነው። ዩኤንዲፒ ለመርሐ-ግብሩ ድጋፉን እንዲያስተባብር በተባበሩት መንግስታት ትእዛዝ መሰጠቱ ተገልጿል፡፡ በኢትዮጵያ የካናዳ አምባሳደር […]
The post ካናዳ ለኢትዮጵያ የ14 ሚሊየን የካናዳ ዶላር ድጋፍ አደረገች appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
0 Comments
0 Shares