Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
See All Results
  • Join
    Sign In
    Sign Up
    Search

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-11 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በዘንድሮ የ12 ክፍል ተፈታኞች 95 በመቶ የሚጠጉት ፈተናውን ያለማለፋቸው ተነገረ
    እየተገባደደ ባለው 2016 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱት ከ674 ሺህ በላይ ተፈታኞች፣ ለከፍተኛ ትምህርት መግቢያ ማለፊያ ውጤት ያመጡት 5.4 በመቶ ወይም 36 ሺህ 409 ተማሪዎች ብቻ መሆናቸውን የትምህርት ሚኒስትሩ ብርሀኑ ነጋ አስታወቁ። ይህ ውጤት ካለፈው አመት የተሻለ መሆኑን የገለፁት ሚኒስትሩ፣ በአመቱ ተማሪዎችን ካስፈተኑት ት/ቤቶች ውስጥ 1 ሺህ 363 የሚሆኑ አንድም ተማሪ እንዳላሳለፉ ተናግረዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-11 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የጸጥታ ስጋት ያሳሰባቸው አንዳንድ የአመት በዓል ተጓዦች ከቤተሰብ ጋር አያከብሩም
    በተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የቀጠለው የጸጥታ ችግር ስጋት፣ወደ ቤተሰቦቻቸው ለመጓዝ እና የአዲስ ዓመት በዓልን ባሰቡት መንገድ ለማክበር እንዳላስቻላቸው አንዳንድ ነዋሪዎች ተናግረዋል። በተለይም በአማራ ክልል በቀጠለው ግጭት ምክንያት፣ መንገድ ላይ በሚፈጠር የተኩስ ልውውጥ ጉዳት ሊደርስብን ይችላል ያሉ አንዳንድ አስተያየት ሰጭዎች፣ በዓሉን በነጻነት ተንቀሳቅሶ ለማሳለፍ እንደተቸገሩ አመልክተዋል። የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሰሪዎች ፌዴሬሽን በበኩሉ ባለፉት ሁለት...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-11 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ጠቅላይ ሚኒስትሩ “ኢትዮጵያን የመድፈር ሙከራን” አስጠነቀቁ
    “ማንም ኢትዮጵያን መድፈር ሲፈልግ አሥሬ ማሰብ ይኖርበታል” ሲሉ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ አስጠንቅቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ትላንት "የሉዓላዊነት ቀን" በሚል በአዲስ አበባ በተዘጋጀ መርሃ-ግብር ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር፣ የየትኛውንም ሀገር ስም ባይጠቅሱም “ኢትዮጵያ ከአንዳንድ አገሮች ጋር ግጭት ልትገባ እንደምትችል የሚነገሩ ንግግሮች አሉ” ብለዋል፡፡ ኢትዮጵያ የግጭት ፍላጎት እንደሌላት ጠቅሰው፣ “የሚፈልገንና የሚነካን ካለ ግን አሳፍረን...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-11 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የፕሮፌሰር አንድሪያስ እሸቴ ሥርዓተ-ቀብር ተፈፀመ
    ታዋቂው የፍልስፍና ምሁር ፕሮፌሰር አንድሪያስ እሸቴ ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈፅሟል፡፡ ከቀብራቸው በፊት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተዘጋጀ ሥነ ሥርዓት የሽኝት መርሃ-ግብር የተካሔደ ሲኾን ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅን ጨምሮ የፕሮፌሰር አንድሪያስ አድናቂዎችና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ተገኝተዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-11 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    አባሎቼ በፖለቲካዊ እምነታቸው እየታሰሩ ናቸው ሲል ህወሓት ከሰሰ
    በትግራይ ክልል፣ 26 አባሎቼ እና አመራሮች በፖለቲካዊ እምነታቸው ምክንያት ታስረዋል ሲል ህወሓት ከሰሰ፡፡ በአወዛጋቢው የህወሓት 14ኛ ጉባኤ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት አቶ አማኑኤል አሰፋ፣ የህወሓት አባላት እና አመራሮች በፖለቲካዊ እምነትቸው ምክንያት እየታሰሩ፣ ከሥራም እየተባረሩ ናቸው ብለዋል፡፡ በጉዳዩ ላይ ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም፡፡ ዛሬ አመሻሽ ላይ መግለጫ የሰጡት የክልሉ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-09-11 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የአሜሪካ ምክር ቤት በቻይና ላይ ያነጣጠሩ ረቂቅ ሕጎችን ሊመለከት ነው
    የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከበጋ ወራት እረፍት መልስ ምክር ቤት የቻይናን ተፅእኖ እና ኃይል ለመግታት እና ለመመከት የሚያስችሉ ረቂቅ ህጎችን ዋና ትኩረታቸው እንደሚያደርጉ ተገልጿል። ሕግ አውጪዎች በቤይጂንግ የባዮቴክኖሎጂ፣ ሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮን) እና የኤሌክትሪክ መኪናዎች ላይ ያነጣጠሩ ረቂቆችን ማዘጋጀታቸውም ተመልክቷል። ዋሽንግተን ቤይጂንግን እንደ ትልቅ ጂኦፖለቲካዊ ተቀናቃኝዋ የምትመለከታት ሲሆን የተዘጋጁት ሕጎች አሜሪካ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Standard shared a link
    2024-09-11 09:27:02 -
    (Photo: EPA) Addis Abeba – Elders from the Somali regional state in Ethiopia have called on Somalis to “refrain from involving themselves in a war that does not concern them” during a recent discussion on Horn of Africa affairs. The meeting, led by elder Gerad Kulmiye Gerad Mohammed, addressed current regional issues and emphasized the importance of …
    (Photo: EPA) Addis Abeba – Elders from the Somali regional state in Ethiopia have called on Somalis to “refrain from involving themselves in a war that does not concern them” during a recent discussion on Horn of Africa affairs. The meeting, led by elder Gerad Kulmiye Gerad Mohammed, addressed current regional issues and emphasized the importance of …
    ADDISSTANDARD.COM
    Somali region elders in Ethiopia urge peace, call Somalis to ‘refrain’ involving in war as conflict rhetoric in the Horn escalates - Addis Standard
    Somali region elders in Ethiopia urge peace, call Somalis to ‘refrain’ involving in war as conflict rhetoric in the Horn escalates Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Addis Standard shared a link
    2024-09-11 09:27:02 -
    Lieutenant General Tadesse Werede (Photo: Screenshot) Addis Abeba – Lieutenant General Tadesse Werede, deputy president of Tigray’s interim administration and head of the cabinet secretariat for peace and security, has issued a stern warning to the factions within the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) to cease their actions that are exacerbating political chaos and public …
    Lieutenant General Tadesse Werede (Photo: Screenshot) Addis Abeba – Lieutenant General Tadesse Werede, deputy president of Tigray’s interim administration and head of the cabinet secretariat for peace and security, has issued a stern warning to the factions within the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) to cease their actions that are exacerbating political chaos and public …
    ADDISSTANDARD.COM
    Tigray forces chief warns TPLF factions to cease divisive actions, tightens rally ban - Addis Standard
    Tigray forces chief warns TPLF factions to cease divisive actions, tightens rally ban Addis Standard -
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (286753-286760 of 309249)
  • «
  • Prev
  • 35843
  • 35844
  • 35845
  • 35846
  • 35847
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network English
English Amharic
Contact Us Directory