AMHARIC.VOANEWS.COM
የአሜሪካ ምክር ቤት በቻይና ላይ ያነጣጠሩ ረቂቅ ሕጎችን ሊመለከት ነው
የዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከበጋ ወራት እረፍት መልስ ምክር ቤት የቻይናን ተፅእኖ እና ኃይል ለመግታት እና ለመመከት የሚያስችሉ ረቂቅ ህጎችን ዋና ትኩረታቸው እንደሚያደርጉ ተገልጿል። ሕግ አውጪዎች በቤይጂንግ የባዮቴክኖሎጂ፣ ሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮን) እና የኤሌክትሪክ መኪናዎች ላይ ያነጣጠሩ ረቂቆችን ማዘጋጀታቸውም ተመልክቷል። ዋሽንግተን ቤይጂንግን እንደ ትልቅ ጂኦፖለቲካዊ ተቀናቃኝዋ የምትመለከታት ሲሆን የተዘጋጁት ሕጎች አሜሪካ...
0 Comments 0 Shares