0 Comments
0 Shares
Directory
-
Please log in to like, share and comment!
-
AMHARIC.VOANEWS.COMየጸጥታ ስጋት ያሳሰባቸው አንዳንድ የአመት በዓል ተጓዦች ከቤተሰብ ጋር አያከብሩምበተለያዩ የአገሪቱ አካባቢዎች የቀጠለው የጸጥታ ችግር ስጋት፣ወደ ቤተሰቦቻቸው ለመጓዝ እና የአዲስ ዓመት በዓልን ባሰቡት መንገድ ለማክበር እንዳላስቻላቸው አንዳንድ ነዋሪዎች ተናግረዋል። በተለይም በአማራ ክልል በቀጠለው ግጭት ምክንያት፣ መንገድ ላይ በሚፈጠር የተኩስ ልውውጥ ጉዳት ሊደርስብን ይችላል ያሉ አንዳንድ አስተያየት ሰጭዎች፣ በዓሉን በነጻነት ተንቀሳቅሶ ለማሳለፍ እንደተቸገሩ አመልክተዋል። የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሰሪዎች ፌዴሬሽን በበኩሉ ባለፉት ሁለት...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMጠቅላይ ሚኒስትሩ “ኢትዮጵያን የመድፈር ሙከራን” አስጠነቀቁ“ማንም ኢትዮጵያን መድፈር ሲፈልግ አሥሬ ማሰብ ይኖርበታል” ሲሉ ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ አስጠንቅቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ፣ ትላንት "የሉዓላዊነት ቀን" በሚል በአዲስ አበባ በተዘጋጀ መርሃ-ግብር ላይ ተገኝተው ባደረጉት ንግግር፣ የየትኛውንም ሀገር ስም ባይጠቅሱም “ኢትዮጵያ ከአንዳንድ አገሮች ጋር ግጭት ልትገባ እንደምትችል የሚነገሩ ንግግሮች አሉ” ብለዋል፡፡ ኢትዮጵያ የግጭት ፍላጎት እንደሌላት ጠቅሰው፣ “የሚፈልገንና የሚነካን ካለ ግን አሳፍረን...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየፕሮፌሰር አንድሪያስ እሸቴ ሥርዓተ-ቀብር ተፈፀመታዋቂው የፍልስፍና ምሁር ፕሮፌሰር አንድሪያስ እሸቴ ሥርዓተ ቀብራቸው ዛሬ በቅድስት ሥላሴ ካቴድራል ተፈፅሟል፡፡ ከቀብራቸው በፊት በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በተዘጋጀ ሥነ ሥርዓት የሽኝት መርሃ-ግብር የተካሔደ ሲኾን ፕሬዝደንት ሣህለ ወርቅን ጨምሮ የፕሮፌሰር አንድሪያስ አድናቂዎችና ወዳጅ ዘመዶቻቸው ተገኝተዋል፡፡0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMአባሎቼ በፖለቲካዊ እምነታቸው እየታሰሩ ናቸው ሲል ህወሓት ከሰሰበትግራይ ክልል፣ 26 አባሎቼ እና አመራሮች በፖለቲካዊ እምነታቸው ምክንያት ታስረዋል ሲል ህወሓት ከሰሰ፡፡ በአወዛጋቢው የህወሓት 14ኛ ጉባኤ ምክትል ሊቀመንበር ሆነው የተመረጡት አቶ አማኑኤል አሰፋ፣ የህወሓት አባላት እና አመራሮች በፖለቲካዊ እምነትቸው ምክንያት እየታሰሩ፣ ከሥራም እየተባረሩ ናቸው ብለዋል፡፡ በጉዳዩ ላይ ከክልሉ ጊዜያዊ አስተዳደር አመራሮች ምላሽ ለማግኘት ያደረግነው ጥረት ለጊዜው አልተሳካም፡፡ ዛሬ አመሻሽ ላይ መግለጫ የሰጡት የክልሉ...0 Comments 0 Shares -
AMHARIC.VOANEWS.COMየአሜሪካ ምክር ቤት በቻይና ላይ ያነጣጠሩ ረቂቅ ሕጎችን ሊመለከት ነውየዩናይትድ ስቴትስ የተወካዮች ምክር ቤት አባላት ከበጋ ወራት እረፍት መልስ ምክር ቤት የቻይናን ተፅእኖ እና ኃይል ለመግታት እና ለመመከት የሚያስችሉ ረቂቅ ህጎችን ዋና ትኩረታቸው እንደሚያደርጉ ተገልጿል። ሕግ አውጪዎች በቤይጂንግ የባዮቴክኖሎጂ፣ ሰው አልባ አውሮፕላኖች (ድሮን) እና የኤሌክትሪክ መኪናዎች ላይ ያነጣጠሩ ረቂቆችን ማዘጋጀታቸውም ተመልክቷል። ዋሽንግተን ቤይጂንግን እንደ ትልቅ ጂኦፖለቲካዊ ተቀናቃኝዋ የምትመለከታት ሲሆን የተዘጋጁት ሕጎች አሜሪካ...0 Comments 0 Shares -
(Photo: EPA) Addis Abeba – Elders from the Somali regional state in Ethiopia have called on Somalis to “refrain from involving themselves in a war that does not concern them” during a recent discussion on Horn of Africa affairs. The meeting, led by elder Gerad Kulmiye Gerad Mohammed, addressed current regional issues and emphasized the importance of …(Photo: EPA) Addis Abeba – Elders from the Somali regional state in Ethiopia have called on Somalis to “refrain from involving themselves in a war that does not concern them” during a recent discussion on Horn of Africa affairs. The meeting, led by elder Gerad Kulmiye Gerad Mohammed, addressed current regional issues and emphasized the importance of …
ADDISSTANDARD.COMSomali region elders in Ethiopia urge peace, call Somalis to ‘refrain’ involving in war as conflict rhetoric in the Horn escalates - Addis StandardSomali region elders in Ethiopia urge peace, call Somalis to ‘refrain’ involving in war as conflict rhetoric in the Horn escalates Addis Standard -0 Comments 0 Shares -
Lieutenant General Tadesse Werede (Photo: Screenshot) Addis Abeba – Lieutenant General Tadesse Werede, deputy president of Tigray’s interim administration and head of the cabinet secretariat for peace and security, has issued a stern warning to the factions within the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) to cease their actions that are exacerbating political chaos and public …Lieutenant General Tadesse Werede (Photo: Screenshot) Addis Abeba – Lieutenant General Tadesse Werede, deputy president of Tigray’s interim administration and head of the cabinet secretariat for peace and security, has issued a stern warning to the factions within the Tigray People’s Liberation Front (TPLF) to cease their actions that are exacerbating political chaos and public …
ADDISSTANDARD.COMTigray forces chief warns TPLF factions to cease divisive actions, tightens rally ban - Addis StandardTigray forces chief warns TPLF factions to cease divisive actions, tightens rally ban Addis Standard -0 Comments 0 Shares