አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ ዓመት በግጭት ላይ የሚገኙ ወገኖች ሁሉንም አሸናፊ ወደሚያደርገው ምክክር ሊመጡ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ(ፕ/ር) ጥሪ አቀረቡ። ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ በኢትዮጵያና በመላው ዓለም ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን የእንኳን ለአዲስ ዓመት አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል። ኮሚሽኑ በ2016 ባወጣው መርሐ- ግብር መሰረት በርካታ ሥራዎችን ማከናወኑንም […]
The post በአዲሱ ዓመት በግጭት ላይ የሚገኙ ወገኖች ሁሉንም አሸናፊ ወደሚያደርገው ምክክር ሊመጡ ይገባል – መስፍን አርአያ (ፕ/ር) appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
አዲስ አበባ፣ ጳጉሜ 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲሱ ዓመት በግጭት ላይ የሚገኙ ወገኖች ሁሉንም አሸናፊ ወደሚያደርገው ምክክር ሊመጡ እንደሚገባ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር መስፍን አርአያ(ፕ/ር) ጥሪ አቀረቡ። ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ በኢትዮጵያና በመላው ዓለም ለሚገኙ ኢትዮጵያውያን የእንኳን ለአዲስ ዓመት አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መልዕክት አስተላልፈዋል። ኮሚሽኑ በ2016 ባወጣው መርሐ- ግብር መሰረት በርካታ ሥራዎችን ማከናወኑንም […]
The post በአዲሱ ዓመት በግጭት ላይ የሚገኙ ወገኖች ሁሉንም አሸናፊ ወደሚያደርገው ምክክር ሊመጡ ይገባል – መስፍን አርአያ (ፕ/ር) appeared first on Welcome to Fana Broadcasting Corporate S.C.
0 Comments
0 Shares