Ethiopian Social Network Ethiopian Social Network
Search Results
See All Results
  • Join
    Sign In
    Sign Up
    Search

Directory

  • Users
  • Posts
  • Pages
  • Groups
  • Events
  • Blogs
  • Marketplace
  • Funding
  • Offers
  • Movies
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-21 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የባራክ ኦባማ ንግግር በዲሞክራቲክ ፓርቲው ብሐራዊ ጉባኤ
    ዛሬ ማክሰኞ ማታ በዲሞክራቲክ ፓርቲው ጉባኤ ዋና ተናጋሪ የሆኑት የቀድሞ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ለስምንት ዓመታት ምክትል ፕሬዚደንታቸው የነበሩትን ፕሬዚደንት ጆ ባይደንን አመስግነዋቸዋል። "ጆ ባይደን በታሪክ ዲሞክራሲን እጅግ ከባድ ከሆነ አደጋ የተከላከሉግሩም ፕሬዚደንት ሆነው ይታወሳሉ" ብለዋል። በኅዳር ወር የሚካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ እጅግ ብርቱ ፉክክር የሚታይበት እንደሚሆን የተነበዩት ኦባማ ስለ ካማላ ሃሪስ የአቃቤ ሕግነት ተመክሮም በማንሳት "ካማላ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-21 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የዲሞክራቲክ ፓርቲ ጉባኤ ሁለተኛ ቀን በቺካጎ
    ኢሊኖይ ቺካጎ ከተማ ላይ የተሰባሰቡት የዲሞክራቲክ ፓርቲው የክፍለ ግዛት ተወካዮች በዛሬ ማክሰኞ የጉባኤቸው ሁለተኛ ቀን ምክትል ፕሬዚደንት ካማላ ሃሪስ የፓርቲያቸው እጩ እንዲሆኑ ድምጻቸውን ሰጥተዋል። ካማላ ሃሪስ ከእጩ ምክትል ፕሬዚደንታቸው ከቲም ዎልዝ ጋር ሆነው የምርጫ ዘመቻ ባደረጉባት በዊስከንሲን ሚሊዋኪ ከተማ የፓርቲያቸውን እጩነት ተቀብለዋል። የቬርሞንት ሴኔተር በርኒ ሳንደርስ የመወሰኛ ምክር ቤት የብዙሃን ዲሞክራቶች መሪ ሴኒተር ቸክ ሹመር...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-21 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በኮንሶ ዞን ሦስት የማኅበረሰብ ፖሊስ አባላትን ጨምሮ ስምንት ሰዎች መገደላቸው ተገለጸ
    በኮንሶ ዞን በሰገን ዙሪያ ወረዳ ሰገን ከተማ ባለፈው ቅዳሜ በተፈጸመ ጥቃት፣ ሦስት የማኅበረሰብ አባላትን ጨምሮ ስምንት ሰዎች፣ ማንነታቸው ባልታወቁ የታጠቁ ግለሰቦች መገደላቸውን፣ የወረዳው አስተዳደር ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቀ፡፡ በአካባቢው ከፍተኛ የጸጥታ ችግር መኖሩን የገለጹት የጋርዱላ ዞን ዋና አስተዳዳሪ አቶ ብርሃኑ ኩናሎ በበኩላቸው፣ ጥቃት አድራሾቹ ከአጎራባቹ የዲራሼ ወረዳ የሔዱ መኾኑን ጠቁመው፣ “በዞኑ መንግሥት የሚደገፉ ናቸው፤” መባሉን “ሐሰት ነው”...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-21 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የዴሞክራቲክ ፓርቲ ወኪሎች እና የመጪው ምርጫ ፉክክር
    የዴሞክራቲክ ፓርቲው ብሔራዊ ጉባዔ በትናንትናው ዕለት በይፋ ተጀምሯል። የወቅቱ የአሜሪካ ፕሬዚደንት ጆ ባይደንን ጨምሮ የፓርቲው አንጋፋ እና ወጣት ፖለቲከኞች ንግግሮችን አሰምተዋል። የፓርቲው አባላት እና ደጋፊዎች፣ የፓርቲው ዕጩ ፕሬዚደንታዊ ተወዳዳሪ የሆኑትን ካማላ ሀሪስን እንዲደግፉ ጥሪ አቅርበዋል። ጉባዔው በሚደረግበት ስፍራ የተገኙ በሺዎች የሚቆጠሩ የፓርቲው ወኪሎች ጆ ባይደን ከዕጩ ተወዳዳሪነት ለመነሳት መወሰናቸውን አድንቀው የም/ፕሬዚደንት ካማላ ሀሪስን ባለ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-21 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የዴሞክራቲክ ፓርቲ ብሔራዊ ጉባዔ ቺካጎ ላይ ተጀመረ
    ከአሜሪካ አውራ የፖለቲካ ፓርቲዎች መካከል አንዱ የሆነው ዴሞክራቲክ ፓርቲ፣ ብሔራዊ ጉባዔውን በቺካጎ ከተማ በሰኞ ዕለት ጀምሯል። ይህ ጉባዔ ፓርቲው ህዳር ላይ በሚደረገው የሀገሪቱ ፕሬዚደንታዊ ምርጫ ላይ ዕጩ ተወዳዳሪ የሚያደርገውን አመራሩን ይፋ የሚያደርግበት፣ ተቀባይነትን ያስገኙልኛል ያላቸውን ፖለቲካዊ መርሀ ግብሮች እና ስልቶች የሚያስተዋውቅበት፣ እንዲሁም የመራጮችን ድጋፍ በይፋ የሚጠይቅበት ግዙፍ መድረክ ነው። ስለጉባዔው የመጀመሪያ ቀናት ክንውኖች እና...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-21 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ከዐዲስ አበባ ወደ ደሴ፣ ወደጎጃም እና ጎንደር የትራንስፖርት ስምሪት መቋረጡ ተገለጸ
    ከዐዲስ አበባ ወደ ደሴ እንዲሁም ከዐዲስ አበባ ወደ ጎጃም እና ጎንደር መሥመሮች የሚደረገው የየብስ ትራንስፖርት ስምሪት፣ ካለፈው ሳምንት አጋማሽ አንሥቶ መቋረጡን፣ የኢትዮጵያ ትራንስፖርት አሠሪዎች ፌደሬሽን አስታውቋል፡፡ የፌደሬሽኑ ፕሬዝዳንት አቶ ብርሃኔ ዘሩ፣ ትላንት ሰኞ ለአሜሪካ ድምፅ ሲናገሩ፣ ለትራንስፖርት አገልግሎቱ መቋረጥ ምክንያቱ “ወቅታዊው የጸጥታ ችግር ነው፤” ብለዋል፡፡ ኃላፊው አክለው እንዳስረዱት ከዐዲስ አበባ ወደ ደሴ በሚወስደው መንገድ ስምሪቱ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-21 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ተደፍራ የተገደለችው የሰባት ዓመት ሕጻን ጉዳይ ማስቆጣቱን ቀጥሏል
    ከአንድ ዓመት በፊት በባሕር ዳር ከተማ በሕፃን ሄቨን አወት ላይ የተፈጸመው አሠቃቂ የመድፈርና የግድያ ድርጊት እንዲሁም ተያያዥ የህግ ጉዳዮች፣ ብዙዎችን ማስቆጣታቸውን ቀጥለዋል፡፡ የሕፃን ሄቨን እናት፣ ልጇን በአሠቃቂ ኹኔታ ካጣችበት ጊዜ አንሥቶ መጽናናት ተስኗት እንደቆየች፣ የቤተሰቧ አባል ለአሜሪካ ድምፅ የተናገሩ ሲሆን በጉዳዩ ላይ አስተያየት የሰጡን ጠበቃ እና የሕግ አማካሪ ብርሃኑ በጋሻው፣ የቅጣት ውሳኔው፣ ከድርጊቱ አንጻር በቂ እና አስተማሪ እንዳልኾነ...
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • VOA - Amharic shared a link
    2024-08-21 08:34:01 -
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    “የትግራይ ክልል አስተዳደሮች ስብሰባ ማካሄድ የሚችሉት በጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት ዕውቅና ብቻ ነው” አቶ ጌታቸው ረዳ
    የትግራይ ክልል የዞንና እና የወረዳ አስተዳደሮች ስብሰባ ማካሔድ የሚችሉት፣ በጊዜያዊ አስተዳደሩ ፕሬዚዳንት ዕውቅና ብቻ እንደሆነ አቶ ጌታቸው ረዳ አስታወቁ፡፡ አቶ ጊታቸው ይሕንን ያስታወቁት ዛሬ ለክልሉ የዞን እና የወረዳ አስተዳደሮች በጻፉት ደብዳቤ ነው፡፡ በሌላ በኩል፣ ለአሜሪካ ድምፅ አስተያየት የሰጡ የመቐለ ከተማ ነዋሪዎች፣ በህወሓት አመራሮች መካከል መከፋፈል ቢፈጠርም፣የክልሉ የጸጥታ ኀይሎች ገለልተኛ ኾነው እንዲቀጥሉ ጠይቀዋል፡፡
    0 Comments 0 Shares
    Please log in to like, share and comment!
  • Displaying (283465-283472 of 310638)
  • «
  • Prev
  • 35432
  • 35433
  • 35434
  • 35435
  • 35436
  • Next
  • »
© 2026 Ethiopian Social Network English
English Amharic
Contact Us Directory