የባራክ ኦባማ ንግግር በዲሞክራቲክ ፓርቲው ብሐራዊ ጉባኤ
ዛሬ ማክሰኞ ማታ በዲሞክራቲክ ፓርቲው ጉባኤ ዋና ተናጋሪ የሆኑት የቀድሞ ፕሬዚደንት ባራክ ኦባማ ለስምንት ዓመታት ምክትል ፕሬዚደንታቸው የነበሩትን ፕሬዚደንት ጆ ባይደንን አመስግነዋቸዋል።
"ጆ ባይደን በታሪክ ዲሞክራሲን እጅግ ከባድ ከሆነ አደጋ የተከላከሉግሩም ፕሬዚደንት ሆነው ይታወሳሉ" ብለዋል።
በኅዳር ወር የሚካሄደው ፕሬዚደንታዊ ምርጫ እጅግ ብርቱ ፉክክር የሚታይበት እንደሚሆን የተነበዩት ኦባማ ስለ ካማላ ሃሪስ የአቃቤ ሕግነት ተመክሮም በማንሳት "ካማላ...