• Ethiopia: ፍቅር የሆነ ህዝብ
    Ethiopia: ፍቅር የሆነ ህዝብ
    0 Comments 0 Shares
  • 1. International Organization for Migration – IOM The International Organization for Migration is an intergovernmental organization that provides services and advice concerning migration to governments and migrants, including internally displaced persons a. National Program Officer – Strategic Partnership and Liaison Click here to Apply b. Administrative and Finance Assistant-Mhac Click here to Apply c. Admin […]
    The post Top Companies in Ethiopia Recruiting Graduates Today (Over 20 Available Slots). Submit Your CVS’ Now! appeared first on JobWeb Ethiopia.
    1. International Organization for Migration – IOM The International Organization for Migration is an intergovernmental organization that provides services and advice concerning migration to governments and migrants, including internally displaced persons a. National Program Officer – Strategic Partnership and Liaison Click here to Apply b. Administrative and Finance Assistant-Mhac Click here to Apply c. Admin […] The post Top Companies in Ethiopia Recruiting Graduates Today (Over 20 Available Slots). Submit Your CVS’ Now! appeared first on JobWeb Ethiopia.
    Top Companies in Ethiopia Recruiting Graduates Today (Over 20 Available Slots). Submit Your CVS’ Now!
    1. International Organization for Migration – IOM The International Organization for Migration is an intergovernmental organization that provides services and advice concerning migration to governments and migrants, including internally displaced persons a. National Program Officer – Strategic Partnership and Liaison Click here to Apply b. Administrative and Finance Assistant-Mhac Click here to Apply c. Admin …
    0 Comments 0 Shares
  • የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ወደ ኃላፊነት ከመጡ በኋላ ላመጧቸው ለውጦች ድጋፍ እና እውቅና መስጠትን ዓላማ አድርጎ ዛሬ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በተካሄደው ሰልፍ ላይ በደረሰው የቦምብ ፍንዳታ 83 በሚደርሱ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው ፖሊስ ገለፀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ ጉዳት ከደረሰባቸው ሰዎች ውስጥ 15 ሰዎች ከባድ [...]
    የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ወደ ኃላፊነት ከመጡ በኋላ ላመጧቸው ለውጦች ድጋፍ እና እውቅና መስጠትን ዓላማ አድርጎ ዛሬ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በተካሄደው ሰልፍ ላይ በደረሰው የቦምብ ፍንዳታ 83 በሚደርሱ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው ፖሊስ ገለፀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ ጉዳት ከደረሰባቸው ሰዎች ውስጥ 15 ሰዎች ከባድ [...]
    KALITIPRESS.COM
    በመስቀል አደባባይ በደረሰው የቦምብ ፍንዳታ በ83 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱን ፖሊስ ገለፀ
    የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ወደ ኃላፊነት ከመጡ በኋላ ላመጧቸው ለውጦች ድጋፍ እና እውቅና መስጠትን ዓላማ አድርጎ ዛሬ በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ በተካሄደው ሰልፍ ላይ በደረሰው የቦምብ ፍንዳታ 83 በሚደርሱ ሰዎች ጉዳት እንደደረሰባቸው ፖሊስ ገለፀ። የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ግርማ ካሳ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደተናገሩት፥ ጉዳት ከደረሰባቸው ሰዎች ውስጥ 15 ሰዎች ከባድ ጉዳት የደረሰባቸው ናቸው። የጠቅላይ
    0 Comments 0 Shares
  • የፍልስፍና ምሁሩ ዶክተር ዳኛቸው አሰፋ ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርነታቸው እንዲመለሱ ተወሰነ። በቀድሞው የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር አድማሱ አማካኝነት ሀሳባቸውን በነጻነት የሚገልጹ ምሁር በመሆናቸው ብቻ ከዩኒቨርሲቲው መባረራቸው የሚታወስ ነው። ዶክተር ዳኛቸው በአደባባይ ሃሳባቸውን በነጻነት የሚገልጹ አንደበተ ርቱዕ ምሁር መሆናቸው ይታወቃል።
    የፍልስፍና ምሁሩ ዶክተር ዳኛቸው አሰፋ ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርነታቸው እንዲመለሱ ተወሰነ። በቀድሞው የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር አድማሱ አማካኝነት ሀሳባቸውን በነጻነት የሚገልጹ ምሁር በመሆናቸው ብቻ ከዩኒቨርሲቲው መባረራቸው የሚታወስ ነው። ዶክተር ዳኛቸው በአደባባይ ሃሳባቸውን በነጻነት የሚገልጹ አንደበተ ርቱዕ ምሁር መሆናቸው ይታወቃል።
    KALITIPRESS.COM
    ዶክተር ዳኛቸው አሰፋ ወደ ዩኒቨርሲቲ መምህርነታቸው እንዲመለሱ ተወሰነ።
    የፍልስፍና ምሁሩ ዶክተር ዳኛቸው አሰፋ ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ መምህርነታቸው እንዲመለሱ ተወሰነ። በቀድሞው የዩኒቨርሲቲው ፕሬዝዳንት ዶክተር አድማሱ አማካኝነት ሀሳባቸውን በነጻነት የሚገልጹ ምሁር በመሆናቸው ብቻ ከዩኒቨርሲቲው መባረራቸው የሚታወስ ነው። ዶክተር ዳኛቸው በአደባባይ ሃሳባቸውን በነጻነት የሚገልጹ አንደበተ ርቱዕ ምሁር መሆናቸው ይታወቃል።
    0 Comments 0 Shares
  • የ ኦፌኮው ሊቀመንበር  ዶ/ር መረራ ጉዲና ለእረጂም ጊዜ ካገለገሉበት የ ዩኒቨርሲቲ መምህርነት ስራቸው በፖለቲካ አመለካከታቸው ብቻ እንዳይሰሩ መታገዳቸው ይታወሳል።በዛሬው እለት እገዳው ተነስቶላቸው ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማስተማር ሥራቸው ተመልሰዋል ።
    የ ኦፌኮው ሊቀመንበር  ዶ/ር መረራ ጉዲና ለእረጂም ጊዜ ካገለገሉበት የ ዩኒቨርሲቲ መምህርነት ስራቸው በፖለቲካ አመለካከታቸው ብቻ እንዳይሰሩ መታገዳቸው ይታወሳል።በዛሬው እለት እገዳው ተነስቶላቸው ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማስተማር ሥራቸው ተመልሰዋል ።
    KALITIPRESS.COM
    ዶክተር መረራ ጉዲና ወደማስተማር ስራቸው ተመለሱ።
    የ ኦፌኮው ሊቀመንበር  ዶ/ር መረራ ጉዲና ለእረጂም ጊዜ ካገለገሉበት የ ዩኒቨርሲቲ መምህርነት ስራቸው በፖለቲካ አመለካከታቸው ብቻ እንዳይሰሩ መታገዳቸው ይታወሳል።በዛሬው እለት እገዳው ተነስቶላቸው ወደ አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ማስተማር ሥራቸው ተመልሰዋል ።
    0 Comments 0 Shares
  • በደቡብ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ተከስቶ በነበረ ግጭት የስዎች ህይዎት ማለፉና በተደረጉ ብሄር ተኮር ጥቃቶች የብዙዎች ንብረት መውደሙ ይታወቃል።ይሀንን ተከትሎም ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ ከአካባቢው ዎጣቶችና የአገር ሽማግሌዎች ጋር ውይይት ማድረጋቸውና የዞን ባለስልጣናቶች ስልጣናችሁን ልቀቁ የሚል መልእክት አስተላልፈው ነበር።                                  [...]
    በደቡብ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ተከስቶ በነበረ ግጭት የስዎች ህይዎት ማለፉና በተደረጉ ብሄር ተኮር ጥቃቶች የብዙዎች ንብረት መውደሙ ይታወቃል።ይሀንን ተከትሎም ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ ከአካባቢው ዎጣቶችና የአገር ሽማግሌዎች ጋር ውይይት ማድረጋቸውና የዞን ባለስልጣናቶች ስልጣናችሁን ልቀቁ የሚል መልእክት አስተላልፈው ነበር።                                  [...]
    KALITIPRESS.COM
    ዶ/ር ዓብይ ባደረጉት ጥሪ መሰረት የጉራጌ ዞን አስተዳደሪ ስልጣናቸውን በገዛ ፈቃዳቸው ለቀዋል::
    በደቡብ ክልል አንዳንድ አካባቢዎች ተከስቶ በነበረ ግጭት የስዎች ህይዎት ማለፉና በተደረጉ ብሄር ተኮር ጥቃቶች የብዙዎች ንብረት መውደሙ ይታወቃል።ይሀንን ተከትሎም ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ ከአካባቢው ዎጣቶችና የአገር ሽማግሌዎች ጋር ውይይት ማድረጋቸውና የዞን ባለስልጣናቶች ስልጣናችሁን ልቀቁ የሚል መልእክት አስተላልፈው ነበር።                                                                                   
    0 Comments 0 Shares
  • ሰልፉ ነገ ቅዳሜ ከጠዋቱ 1 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ እና ከመዲናዋ በተጨማሪ በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ ነዋሪዎች ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል። የሰልፉ ዋና ዓላማ በሀገሪቱ አሁን ላይ የመጣውን ለውጥ በማበረታታት እውቅና መስጠት ነው። በአጠቃላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያውያን ከጎናቸው መሆናቸውን ለማረጋገጥ ያለ ልዩነት የሚሳተፉበት እንደሚሆንም ይጠበቃል። በዚህ ሰልፍ ኢትዮጵያ ቀጣይ ሰላሟ እንዲረጋገጥ መላው ኢትዮጵያውያን በዚህ [...]
    ሰልፉ ነገ ቅዳሜ ከጠዋቱ 1 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ እና ከመዲናዋ በተጨማሪ በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ ነዋሪዎች ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል። የሰልፉ ዋና ዓላማ በሀገሪቱ አሁን ላይ የመጣውን ለውጥ በማበረታታት እውቅና መስጠት ነው። በአጠቃላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያውያን ከጎናቸው መሆናቸውን ለማረጋገጥ ያለ ልዩነት የሚሳተፉበት እንደሚሆንም ይጠበቃል። በዚህ ሰልፍ ኢትዮጵያ ቀጣይ ሰላሟ እንዲረጋገጥ መላው ኢትዮጵያውያን በዚህ [...]
    KALITIPRESS.COM
    የድጋፍ ሰልፉ አሰተባባሪው ኮሚቴ የመጨረሻ ጋዜጣዊ መግለጫ ሰጠ
    ሰልፉ ነገ ቅዳሜ ከጠዋቱ 1 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ እና ከመዲናዋ በተጨማሪ በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ ነዋሪዎች ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል። የሰልፉ ዋና ዓላማ በሀገሪቱ አሁን ላይ የመጣውን ለውጥ በማበረታታት እውቅና መስጠት ነው። በአጠቃላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያውያን ከጎናቸው መሆናቸውን ለማረጋገጥ ያለ ልዩነት የሚሳተፉበት እንደሚሆንም ይጠበቃል። በዚህ ሰልፍ ኢትዮጵያ ቀጣይ ሰላሟ እንዲረጋገጥ መላው ኢትዮጵያውያን በዚህ
    0 Comments 0 Shares
  • በፖለቲካ ጉዳዮች የታሰሩ ኢትዮጵያውያንንና በእስር ቤቶች ውስጥ በምርመራ ምክንያት የደረሰባቸውን የሰብአዊ መብት ጥሰት እየተከታተለ በመዘገብ የሚታወቀው ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው አሁንም ያልሰማናቸውን አዳዲስ ጉዳዮች በመጽሐፉ ይዞልን እንደሚመጣ ይጠበቃል።  መጸሃፉ ሊወጣ ታቅዶ የነበረው ከሳምንት በፊት ቢሆንም ኢትዮጵያ ውስጥ በተከሰተው የወረቀት እጥረት ምክንያት እንደዘገየ ተገልጿል። “የኢትዮጵያ ጉዳይ እጅግ አሳሳቢ ሆኗል! ልሙጥ ወረቀት የሚጠፋበት ሀገር ሆኗል። ባለፈው አርብ ይደርሳል [...]
    በፖለቲካ ጉዳዮች የታሰሩ ኢትዮጵያውያንንና በእስር ቤቶች ውስጥ በምርመራ ምክንያት የደረሰባቸውን የሰብአዊ መብት ጥሰት እየተከታተለ በመዘገብ የሚታወቀው ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው አሁንም ያልሰማናቸውን አዳዲስ ጉዳዮች በመጽሐፉ ይዞልን እንደሚመጣ ይጠበቃል።  መጸሃፉ ሊወጣ ታቅዶ የነበረው ከሳምንት በፊት ቢሆንም ኢትዮጵያ ውስጥ በተከሰተው የወረቀት እጥረት ምክንያት እንደዘገየ ተገልጿል። “የኢትዮጵያ ጉዳይ እጅግ አሳሳቢ ሆኗል! ልሙጥ ወረቀት የሚጠፋበት ሀገር ሆኗል። ባለፈው አርብ ይደርሳል [...]
    KALITIPRESS.COM
    የጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው የሰቆቃ ድምጾች መጽሐፍ ቅዳሜ ሰኔ 16 በገበያ ላይ ይውላል
    በፖለቲካ ጉዳዮች የታሰሩ ኢትዮጵያውያንንና በእስር ቤቶች ውስጥ በምርመራ ምክንያት የደረሰባቸውን የሰብአዊ መብት ጥሰት እየተከታተለ በመዘገብ የሚታወቀው ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው አሁንም ያልሰማናቸውን አዳዲስ ጉዳዮች በመጽሐፉ ይዞልን እንደሚመጣ ይጠበቃል።  መጸሃፉ ሊወጣ ታቅዶ የነበረው ከሳምንት በፊት ቢሆንም ኢትዮጵያ ውስጥ በተከሰተው የወረቀት እጥረት ምክንያት እንደዘገየ ተገልጿል። "የኢትዮጵያ ጉዳይ እጅግ አሳሳቢ ሆኗል! ልሙጥ ወረቀት የሚጠፋበት ሀገር ሆኗል። ባለፈ
    0 Comments 0 Shares