• ኢትዮጵያ ውስጥ የተያዘውን የፖለቲካ ተሃድሶ ጅምር፣ የትላንቱን ለጠቅላይ ሚንስትር አብይ ድጋፍ የተሰናዳ ሰላማዊ ሰልፍ ከዋዜማው አስቀድሞ የተካሄደ ውይይት ነው።


    የለውጥ እንቅስቃሴዎቹ የቀሰቀሱትን የመነሳሳት ስሜት ተንተርሶ የለውጡን ምንነት እና ዘለቄታ እንዲሁም የዜጎችን ሚና ለማዳሰስ የታለመ ተከታታይ ውይይት ነው።


    ተወያዮች፡- በዴይተን ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምሕሩ ፕሮፌሰር መሳይ ከበደ፣ የቀድሞው የአዲስ አበባ የኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤቶች ፕሬዝዳንት አቶ ብርሃን መዋ እና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጥበብ ታሪክ ትምሕርት ክፍል መምሕሩ አቶ አበባው አያሌው ናቸው። ተከታታዩን ውይይት ከዚህ ያድምጡ።




     
    ኢትዮጵያ ውስጥ የተያዘውን የፖለቲካ ተሃድሶ ጅምር፣ የትላንቱን ለጠቅላይ ሚንስትር አብይ ድጋፍ የተሰናዳ ሰላማዊ ሰልፍ ከዋዜማው አስቀድሞ የተካሄደ ውይይት ነው። የለውጥ እንቅስቃሴዎቹ የቀሰቀሱትን የመነሳሳት ስሜት ተንተርሶ የለውጡን ምንነት እና ዘለቄታ እንዲሁም የዜጎችን ሚና ለማዳሰስ የታለመ ተከታታይ ውይይት ነው። ተወያዮች፡- በዴይተን ዩኒቨርሲቲ የፍልስፍና መምሕሩ ፕሮፌሰር መሳይ ከበደ፣ የቀድሞው የአዲስ አበባ የኢትዮጵያ ንግድ ምክር ቤቶች ፕሬዝዳንት አቶ ብርሃን መዋ እና አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የሥነ ጥበብ ታሪክ ትምሕርት ክፍል መምሕሩ አቶ አበባው አያሌው ናቸው። ተከታታዩን ውይይት ከዚህ ያድምጡ።  
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ውይይት፡- የፖለቲካ ተሃድሶ ጅምር፣ የዜጎች ድርሻ እና ሌሎች ጉዳዮች
    ኢትዮጵያ ውስጥ የተያዘውን የፖለቲካ ተሃድሶ ጅምር፣ የትላንቱን ለጠቅላይ ሚንስትር አብይ ድጋፍ የተሰናዳ ሰላማዊ ሰልፍ ከዋዜማው አስቀድሞ የተካሄደ ውይይት ነው። የለውጥ እንቅስቃሴዎቹ የቀሰቀሱትን የመነሳሳት ስሜት ተንተርሶ የለውጡን ምንነት እና ዘለቄታ እንዲሁም የዜጎችን ሚና ለማዳሰስ የታለመ ተከታታይ ውይይት ነ
    0 Comments 0 Shares
  • የደረሰውን አደጋ በተመለከተ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር አሚር አማንንና የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ስለ ፍንዳታው ማብራሪያ ሰጥተውናል።
    የደረሰውን አደጋ በተመለከተ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር አሚር አማንንና የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ስለ ፍንዳታው ማብራሪያ ሰጥተውናል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    “በጥንቃቄና በባለሞያ መከበር አለበት”- ኮሚሽነር ዘይኑ ጀማል
    የደረሰውን አደጋ በተመለከተ የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር ሚኒስትር ዶ/ር አሚር አማንንና የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ስለ ፍንዳታው ማብራሪያ ሰጥተውናል።
    0 Comments 0 Shares
  • የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ዛሬ ከቦንብ ጥቃት አመለጡ፣ 132 ዜጎች ቆስለዋል፡፡ ሌላ አንድ መሞታቸውን ተገልጿል፡፡
    የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ዛሬ ከቦንብ ጥቃት አመለጡ፣ 132 ዜጎች ቆስለዋል፡፡ ሌላ አንድ መሞታቸውን ተገልጿል፡፡
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ ዛሬ ከቦንብ ጥቃት አመለጡ
    የኢትዮጵያ ጠ/ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ ዛሬ ከቦንብ ጥቃት አመለጡ፣ 132 ዜጎች ቆስለዋል፡፡ ሌላ አንድ መሞታቸውን ተገልጿል፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • በደቡብ ምዕራብ ሶሪያ በቅርቡ እያየለ የመጣው በምድር እና በአየር ድብደባ የታገዘ ወታደራዊ ዘመቻ ክፉኛ ያሳሰባቸው መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬሽ አስታወቁ።
    በደቡብ ምዕራብ ሶሪያ በቅርቡ እያየለ የመጣው በምድር እና በአየር ድብደባ የታገዘ ወታደራዊ ዘመቻ ክፉኛ ያሳሰባቸው መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬሽ አስታወቁ።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    ተመድ በሶሪያ እያየለ የመጣው በምድርና በአየር የታገዘ ወታደራዊ ዘመቻ እንዳሳሰበው ገለፀ
    በደቡብ ምዕራብ ሶሪያ በቅርቡ እያየለ የመጣው በምድር እና በአየር ድብደባ የታገዘ ወታደራዊ ዘመቻ ክፉኛ ያሳሰባቸው መሆኑን የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀኃፊ አንቶኒዮ ጉቴሬሽ አስታወቁ።
    0 Comments 0 Shares
  • "ኢትዮጵያ ወደ ቀደመው ገናናነቷ ትመለሳለች" ሲሉ ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ ድጋፉን ላሳያቸው አደባባይ ለወጣው በሚሊዮኖች የሚቆጠር ሕዝብ ተናገሩ፡፡
    "ኢትዮጵያ ወደ ቀደመው ገናናነቷ ትመለሳለች" ሲሉ ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ ድጋፉን ላሳያቸው አደባባይ ለወጣው በሚሊዮኖች የሚቆጠር ሕዝብ ተናገሩ፡፡
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    "ኢትዮጵያ ወደ ቀደመው ገናናነቷ ትመለሳለች" - ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ
    "ኢትዮጵያ ወደ ቀደመው ገናናነቷ ትመለሳለች" ሲሉ ጠ/ሚኒስትር አብይ አሕመድ ድጋፉን ላሳያቸው አደባባይ ለወጣው በሚሊዮኖች የሚቆጠር ሕዝብ ተናገሩ፡፡
    0 Comments 0 Shares
  • ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ የጀመሩትን ለውጥ ለማበረታት በመስቀል አደባባይ በተካሄደው በዛሬው ሰልፍ ላይ በእጅ ቦንብ 98 ሰዎች መቁሰላቸውን፣ እስካሁን ግን ሕይወቱ ያለፈ ሰው ሪፖርት አለመደረጉን ፌደራል ፖሊስ ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቀ። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጀማልን አነጋግረናቸዋል።
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ የጀመሩትን ለውጥ ለማበረታት በመስቀል አደባባይ በተካሄደው በዛሬው ሰልፍ ላይ በእጅ ቦንብ 98 ሰዎች መቁሰላቸውን፣ እስካሁን ግን ሕይወቱ ያለፈ ሰው ሪፖርት አለመደረጉን ፌደራል ፖሊስ ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቀ። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጀማልን አነጋግረናቸዋል።
    AMHARIC.VOANEWS.COM
    በፍንዳታው የሰው ሕይወት ጠፍቷል ብዙ ሰው ቆስሏል
    ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አሕመድ የጀመሩትን ለውጥ ለማበረታት በመስቀል አደባባይ በተካሄደው በዛሬው ሰልፍ ላይ በእጅ ቦንብ 98 ሰዎች መቁሰላቸውን፣ እስካሁን ግን ሕይወቱ ያለፈ ሰው ሪፖርት አለመደረጉን ፌደራል ፖሊስ ለአሜሪካ ድምፅ አስታወቀ። የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ዘይኑ ጀማልን አነጋግረናቸዋል።
    0 Comments 0 Shares

  • Today Saturday, June 23, 2018, a record number of people were participating in a support rally for Ethiopia’s prime minister Abiy Ahmed when a bomb blast went off. The Prime Minister who was in the midst of a speech was rushed off by bodyguards unharmed. The explosion proved deadly.  3 have been reported killed. Prime […]
    The post Bomb Blast During Addis Ababa Support Rally For Prime Minister Abiy Ahmed appeared first on DireTube.
    Today Saturday, June 23, 2018, a record number of people were participating in a support rally for Ethiopia’s prime minister Abiy Ahmed when a bomb blast went off. The Prime Minister who was in the midst of a speech was rushed off by bodyguards unharmed. The explosion proved deadly.  3 have been reported killed. Prime […] The post Bomb Blast During Addis Ababa Support Rally For Prime Minister Abiy Ahmed appeared first on DireTube.
    DIRETUBE.COM
    Bomb Blast During Addis Ababa Support Rally For Prime Minister Abiy Ahmed
    Today Saturday, June 23, 2018, a record number of people were participating in a support rally for Ethiopia’s prime minister Abiy Ahmed when a bomb blast went off. The Prime Minister who was in the midst of a speech was rushed off by bodyguards unharmed. The explosion proved deadly.  3 have been reported killed. Prime …
    0 Comments 0 Shares
  •  



    Excellent condition, Extended cap/King cap - More on http://www.mekina.net/toyota-hilux-1992-2l/
      Excellent condition, Extended cap/King cap - More on http://www.mekina.net/toyota-hilux-1992-2l/
    WWW.MEKINA.NET
    Toyota Hilux 1992 2L – Price: ETB 295,000 (fixed price)
    የመኪና አፕሊኬሽን ይጫኑ እና ለሽያጭ የቀረቡትን መኪናዎች ይጎብኙ Download mekina app and start browsing thousands of cars for sale::
    0 Comments 0 Shares