ሰልፉ ነገ ቅዳሜ ከጠዋቱ 1 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ እና ከመዲናዋ በተጨማሪ በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ ነዋሪዎች ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል። የሰልፉ ዋና ዓላማ በሀገሪቱ አሁን ላይ የመጣውን ለውጥ በማበረታታት እውቅና መስጠት ነው። በአጠቃላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያውያን ከጎናቸው መሆናቸውን ለማረጋገጥ ያለ ልዩነት የሚሳተፉበት እንደሚሆንም ይጠበቃል። በዚህ ሰልፍ ኢትዮጵያ ቀጣይ ሰላሟ እንዲረጋገጥ መላው ኢትዮጵያውያን በዚህ [...]
ሰልፉ ነገ ቅዳሜ ከጠዋቱ 1 ሰዓት ጀምሮ በመስቀል አደባባይ እንደሚካሄድ እና ከመዲናዋ በተጨማሪ በአዲስ አበባ ዙሪያ የሚገኙ ነዋሪዎች ይሳተፋሉ ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገልጿል። የሰልፉ ዋና ዓላማ በሀገሪቱ አሁን ላይ የመጣውን ለውጥ በማበረታታት እውቅና መስጠት ነው። በአጠቃላይ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያውያን ከጎናቸው መሆናቸውን ለማረጋገጥ ያለ ልዩነት የሚሳተፉበት እንደሚሆንም ይጠበቃል። በዚህ ሰልፍ ኢትዮጵያ ቀጣይ ሰላሟ እንዲረጋገጥ መላው ኢትዮጵያውያን በዚህ [...]
0 Comments
0 Shares