በፖለቲካ ጉዳዮች የታሰሩ ኢትዮጵያውያንንና በእስር ቤቶች ውስጥ በምርመራ ምክንያት የደረሰባቸውን የሰብአዊ መብት ጥሰት እየተከታተለ በመዘገብ የሚታወቀው ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው አሁንም ያልሰማናቸውን አዳዲስ ጉዳዮች በመጽሐፉ ይዞልን እንደሚመጣ ይጠበቃል። መጸሃፉ ሊወጣ ታቅዶ የነበረው ከሳምንት በፊት ቢሆንም ኢትዮጵያ ውስጥ በተከሰተው የወረቀት እጥረት ምክንያት እንደዘገየ ተገልጿል። “የኢትዮጵያ ጉዳይ እጅግ አሳሳቢ ሆኗል! ልሙጥ ወረቀት የሚጠፋበት ሀገር ሆኗል። ባለፈው አርብ ይደርሳል [...]
በፖለቲካ ጉዳዮች የታሰሩ ኢትዮጵያውያንንና በእስር ቤቶች ውስጥ በምርመራ ምክንያት የደረሰባቸውን የሰብአዊ መብት ጥሰት እየተከታተለ በመዘገብ የሚታወቀው ጋዜጠኛ ጌታቸው ሽፈራው አሁንም ያልሰማናቸውን አዳዲስ ጉዳዮች በመጽሐፉ ይዞልን እንደሚመጣ ይጠበቃል። መጸሃፉ ሊወጣ ታቅዶ የነበረው ከሳምንት በፊት ቢሆንም ኢትዮጵያ ውስጥ በተከሰተው የወረቀት እጥረት ምክንያት እንደዘገየ ተገልጿል። “የኢትዮጵያ ጉዳይ እጅግ አሳሳቢ ሆኗል! ልሙጥ ወረቀት የሚጠፋበት ሀገር ሆኗል። ባለፈው አርብ ይደርሳል [...]
0 Comments
0 Shares