ቻይናዊው ሚሊየነር ለ27ኛ ጊዜ ከባዱን የአገሪቱን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና መውደቁን ተናገረ። የ56 ዓመቱ ሊያንግ ሺ ባለፈው አርብ ከ750 አጠቃላይ ነጥብ 424 ብቻ ማምጣቱን ሲመለከት ለ27ኛ ጊዜ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናውን መውደቁን ተረድቷል።
ቻይናዊው ሚሊየነር ለ27ኛ ጊዜ ከባዱን የአገሪቱን የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተና መውደቁን ተናገረ። የ56 ዓመቱ ሊያንግ ሺ ባለፈው አርብ ከ750 አጠቃላይ ነጥብ 424 ብቻ ማምጣቱን ሲመለከት ለ27ኛ ጊዜ የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ፈተናውን መውደቁን ተረድቷል።
0 Comments
0 Shares