• በፈረንሳይ ‘የሥራ ሕይወቴን አበላሽተዋል’ በሚል ቂም ሦስት የሰው አስተዳደር ኃላፊዎች የሆኑ ሴቶችን የገደለው ግለሰብ ፍርድ ቤት ቀረበ።
    በፈረንሳይ ‘የሥራ ሕይወቴን አበላሽተዋል’ በሚል ቂም ሦስት የሰው አስተዳደር ኃላፊዎች የሆኑ ሴቶችን የገደለው ግለሰብ ፍርድ ቤት ቀረበ።
    WWW.BBC.COM
    ‘የሥራ ሕይወቴን አበላሽተዋል’ ያላቸውን ሦስት ግለሰቦች የገደለው ፍርድ ቤት ቀረበ - BBC News አማርኛ
    በፈረንሳይ ‘የሥራ ሕይወቴን አበላሽተዋል’ በሚል ቂም ሦስት የሰው አስተዳደር ኃላፊዎች የሆኑ ሴቶችን የገደለው ግለሰብ ፍርድ ቤት ቀረበ።
    0 Comments 0 Shares
  • በሀዋሳ ከተማ በሚገኝ ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው ሜላት መሀመድ ትላንት ሰኔ 5/2015 ቀትር ላይ በሁለት ተሽከርካሪ በመጡ ሰዎች 'መጠለፏን' ቤተሰቧቿ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የ14 ዓመት ከ 8 ወር ታዳጊዋ ሜላት ከትምህርት ቤት ወደ ወደ መኖሪያ ቤቷ በመመለስ ላይ እያለች በሀዋሳ ከተማ ሞኖፖል ተብሎ በሚጠራው አከባቢ “ቤት ልትደርስ ጥቂት ሜትሮች ሲቀራት” በሃይል ታግታ መውሰዷን የሜላት የቅርብ ዘመዶች ገልጸዋል።
    በሀዋሳ ከተማ በሚገኝ ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው ሜላት መሀመድ ትላንት ሰኔ 5/2015 ቀትር ላይ በሁለት ተሽከርካሪ በመጡ ሰዎች 'መጠለፏን' ቤተሰቧቿ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የ14 ዓመት ከ 8 ወር ታዳጊዋ ሜላት ከትምህርት ቤት ወደ ወደ መኖሪያ ቤቷ በመመለስ ላይ እያለች በሀዋሳ ከተማ ሞኖፖል ተብሎ በሚጠራው አከባቢ “ቤት ልትደርስ ጥቂት ሜትሮች ሲቀራት” በሃይል ታግታ መውሰዷን የሜላት የቅርብ ዘመዶች ገልጸዋል።
    WWW.BBC.COM
    በሀዋሳ የ14 ዓመት ታዳጊ 'መጠለፏ' ተነገረ - BBC News አማርኛ
    በሀዋሳ ከተማ በሚገኝ ትምህርት ቤት የ8ኛ ክፍል ተማሪ የሆነችው ሜላት መሀመድ ትላንት ሰኔ 5/2015 ቀትር ላይ በሁለት ተሽከርካሪ በመጡ ሰዎች መታገቷን ቤተሰቧቿ ለቢቢሲ ተናግረዋል። የ14 ዓመት ከ 8 ወር ታዳጊዋ ሜላት ከትምህርት ቤት ወደ ወደ መኖሪያ ቤቷ በመመለስ ላይ እያለች በሀዋሳ ከተማ ሞኖፖል ተብሎ በሚጠራው አከባቢ “ቤት ልትደርስ ጥቂት ሜትሮች ሲቀራት” በሃይል ታግታ መውሰዷን የሜላት የቅርብ ዘመዶች ገልጸዋል።
    0 Comments 0 Shares
  • ‘ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)’ በሚል መጠሪያ አዲስ ክልላዊ ፓርቲ ለማቋቋም የቀረበ የቅድመ ዕውቅና ፍቃድ ጥያቄን ውድቅ ማድረጉን ብሔራዊ መርጫ ቦርድ አስታወቀ። ቦርዱ ‘ህወሓት’ በሚል ስም የአዲስ ፓርቲ መቋቋምን የማይቀበለው ከዚህ ቀደም መሠረቱን በትግራይ ያደረገው እና አገሪቱን ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ በበላይነት ሲያስተዳደር ከነበረው ፓርቲ መጠሪያ ጋር ተመሳሳይ በመሆኑ በመራጮች ዘንድ ግርታን ሊፈጥር ይችላል የሚለው አንዱ ምክንያት ነው።
    ‘ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)’ በሚል መጠሪያ አዲስ ክልላዊ ፓርቲ ለማቋቋም የቀረበ የቅድመ ዕውቅና ፍቃድ ጥያቄን ውድቅ ማድረጉን ብሔራዊ መርጫ ቦርድ አስታወቀ። ቦርዱ ‘ህወሓት’ በሚል ስም የአዲስ ፓርቲ መቋቋምን የማይቀበለው ከዚህ ቀደም መሠረቱን በትግራይ ያደረገው እና አገሪቱን ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ በበላይነት ሲያስተዳደር ከነበረው ፓርቲ መጠሪያ ጋር ተመሳሳይ በመሆኑ በመራጮች ዘንድ ግርታን ሊፈጥር ይችላል የሚለው አንዱ ምክንያት ነው።
    WWW.BBC.COM
    ‘ህወሓት’ በሚል መጠሪያ አዲስ ፓርቲ ለመመሥረት የቀረበ ጥያቄ በምርጫ ቦርድ ውድቅ ተደረገ - BBC News አማርኛ
    ‘ህዝባዊ ወያኔ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)’ በሚል መጠሪያ አዲስ ክልላዊ ፓርቲ ለማቋቋም የቀረበ የቅድመ ዕውቅና ፍቃድ ጥያቄን ውድቅ ማድረጉን ብሔራዊ መርጫ ቦርድ አስታወቀ። ቦርዱ ‘ህወሓት’ በሚል ስም የአዲስ ፓርቲ መቋቋምን የማይቀበለው ከዚህ ቀደም መሠረቱን በትግራይ ያደረገው እና አገሪቱን ከሁለት አስርት ዓመታት በላይ በበላይነት ሲያስተዳደር ከነበረው ፓርቲ መጠሪያ ጋር ተመሳሳይ በመሆኑ በመራጮች ዘንድ ግርታን ሊፈጥር ይችላል የሚለው አንዱ ምክንያት ነው።
    0 Comments 0 Shares
  • የምጽአት ቀንን በመሸሽ ከኡጋንዳ ተነስተው ደቡብ ኢትዮጵያ ኛንጋቶም አካባቢ ቆይተው ነበር የተባሉ የአንድ ቤተክርስቲያን አባላት ከወራት ቆይታ በኋላ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ተደረገ። በቁጥር 80 ናቸው የተባሉት የአንድ ቤተክርስቲያን አባላት፣ ወደ ኢትዮጵያ ሄደው እራሳቸውን በጾም እንዲያስርቡ ፓስተራቸው እንዳሳመናቸው የኡጋንዳ ባለሥልጣናት ተናግረዋል። የግለሰቦቹ ፓስተር 40 ቀናትን ከጾሙ “ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ትገናኛላችሁ” እንዳላቸው የእምነቱ ተከታዮች ገልጸዋል ተብሏል።
    የምጽአት ቀንን በመሸሽ ከኡጋንዳ ተነስተው ደቡብ ኢትዮጵያ ኛንጋቶም አካባቢ ቆይተው ነበር የተባሉ የአንድ ቤተክርስቲያን አባላት ከወራት ቆይታ በኋላ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ተደረገ። በቁጥር 80 ናቸው የተባሉት የአንድ ቤተክርስቲያን አባላት፣ ወደ ኢትዮጵያ ሄደው እራሳቸውን በጾም እንዲያስርቡ ፓስተራቸው እንዳሳመናቸው የኡጋንዳ ባለሥልጣናት ተናግረዋል። የግለሰቦቹ ፓስተር 40 ቀናትን ከጾሙ “ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ትገናኛላችሁ” እንዳላቸው የእምነቱ ተከታዮች ገልጸዋል ተብሏል።
    WWW.BBC.COM
    ‘የምጽአት ቀንን መሽሽት’ ኢትዮጵያ ገብተው የነበሩት ኡጋንዳውያን ወደ አገራቸው ተመለሱ - BBC News አማርኛ
    የምጽአት ቀንን በመሸሽ ከኡጋንዳ ተነስተው ደቡብ ኢትዮጵያ ኛንጋቶም አካባቢ ቆይተው ነበር የተባሉ የአንድ ቤተክርስቲያን አባላት ከወራት ቆይታ በኋላ ወደ አገራቸው እንዲመለሱ ተደረገ። በቁጥር 80 ናቸው የተባሉት የአንድ ቤተክርስቲያን አባላት፣ ወደ ኢትዮጵያ ሄደው እራሳቸውን በጾም እንዲያስርቡ ፓስተራቸው እንዳሳመናቸው የኡጋንዳ ባለሥልጣናት ተናግረዋል። የግለሰቦቹ ፓስተር 40 ቀናትን ከጾሙ “ከኢየሱስ ክርስቶስ ጋር ትገናኛላችሁ” እንዳላቸው የእምነቱ ተከታዮች ገልጸዋል ተብሏል።
    0 Comments 0 Shares
  • በናይጄሪያ በሚገኘው ኒጀር ወንዝ ላይ በደረሰው የጀልባ አደጋ ቢያንስ 150 ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ።
    በናይጄሪያ በሚገኘው ኒጀር ወንዝ ላይ በደረሰው የጀልባ አደጋ ቢያንስ 150 ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ።
    WWW.BBC.COM
    በናይጄሪያ የጀልባ አደጋ ቢያንስ 150 ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ - BBC News አማርኛ
    በናይጄሪያ በሚገኘው ኒጀር ወንዝ ላይ በደረሰው የጀልባ አደጋ ቢያንስ 150 ሰዎች መሞታቸው ተገለጸ።
    0 Comments 0 Shares
  • ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ ባለፈው ወር በጋዛ ሰርጥ በእስራኤል እና በፍልስጤም ታጣቂዎች መካከል በተካሄደው ውጊያ የጦር ወንጀል ተፈጽሞ ሊሆን እንደሚችል ገለጸ።
    ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ ባለፈው ወር በጋዛ ሰርጥ በእስራኤል እና በፍልስጤም ታጣቂዎች መካከል በተካሄደው ውጊያ የጦር ወንጀል ተፈጽሞ ሊሆን እንደሚችል ገለጸ።
    WWW.BBC.COM
    በጋዛ ሰርጥ ውጊያ የጦር ወንጀል ተፈጽሞ ሊሆን እንደሚችል አምነስቲ ገለጸ - BBC News አማርኛ
    ዓለም አቀፉ የሰብአዊ መብት ተሟጋች አምነስቲ ባለፈው ወር በጋዛ ሰርጥ በእስራኤል እና በፍልስጤም ታጣቂዎች መካከል በተካሄደው ውጊያ የጦር ወንጀል ተፈጽሞ ሊሆን እንደሚችል ገለጸ።
    0 Comments 0 Shares
  • የአሜሪካን ብሔራዊ ሚስጥራዊ ሰነዶች አግባብ ካልሆነ አያያዝ ጋር በተያያዘ ክስ ተመስርቶባቸው ፍርድ ቤት የቀረቡት የቀድሞ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጥፋተኛ አይደለሁም አሉ።
    የአሜሪካን ብሔራዊ ሚስጥራዊ ሰነዶች አግባብ ካልሆነ አያያዝ ጋር በተያያዘ ክስ ተመስርቶባቸው ፍርድ ቤት የቀረቡት የቀድሞ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጥፋተኛ አይደለሁም አሉ።
    WWW.BBC.COM
    ትራምፕ ከሚስጥራዊ ሰነዶች አያያዝ ጋር በተያያዘ ጥፋተኛ አይደለሁም አሉ - BBC News አማርኛ
    የአሜሪካን ብሔራዊ ሚስጥራዊ ሰነዶች አግባብ ካልሆነ አያያዝ ጋር በተያያዘ ክስ ተመስርቶባቸው ፍርድ ቤት የቀረቡት የቀድሞ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ጥፋተኛ አይደለሁም አሉ።
    0 Comments 0 Shares
  • የሩስያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የዩክሬን የመልሶ ማጥቃት ዘመቻ ውጤት አልባ እየሆነ ነው አሉ።
    የሩስያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የዩክሬን የመልሶ ማጥቃት ዘመቻ ውጤት አልባ እየሆነ ነው አሉ።
    WWW.BBC.COM
    ፑቲን የዩክሬን የመልሶ ማጥቃት ዘመቻ ውጤት አልባ እየሆነ ነው አሉ - BBC News አማርኛ
    የሩስያ ፕሬዝዳንት ቭላድሚር ፑቲን የዩክሬን የመልሶ ማጥቃት ዘመቻ ውጤት አልባ እየሆነ ነው አሉ።
    0 Comments 0 Shares