ባለፈው ቅዳሜ በቭላድሚር ፑቲን አስተዳደር ላይ አመጽ ቀስቅሶ ሩሲያን ለ24 ሰዓታት ትርምስ ውስጥ ከቷት የነበረው ቫግነር ቅጥረኛ ተዋጊ ቡድን የከባድ መሳሪያ ትጥቅ ሊፈታ ነው ተባለ። የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው ቫግነር የከባድ ጦር መሳሪያዎችን እንዲያስረክብ ቅድመ ዝግጅቶች እየተከናወኑ ነው ብሏል። ይህ የተባለው በወታደራዊ አመጻ ተግባር ላይ ተሳታፊ የነበሩት የቫግነር አባላት ክስ እንደማይመሰርትባቸው ከተገለጸ በኋላ ነው።
ባለፈው ቅዳሜ በቭላድሚር ፑቲን አስተዳደር ላይ አመጽ ቀስቅሶ ሩሲያን ለ24 ሰዓታት ትርምስ ውስጥ ከቷት የነበረው ቫግነር ቅጥረኛ ተዋጊ ቡድን የከባድ መሳሪያ ትጥቅ ሊፈታ ነው ተባለ። የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው ቫግነር የከባድ ጦር መሳሪያዎችን እንዲያስረክብ ቅድመ ዝግጅቶች እየተከናወኑ ነው ብሏል። ይህ የተባለው በወታደራዊ አመጻ ተግባር ላይ ተሳታፊ የነበሩት የቫግነር አባላት ክስ እንደማይመሰርትባቸው ከተገለጸ በኋላ ነው።
0 Comments
0 Shares