ፓኪስታናዊው ወጣትለሃጅ ሃይማኖታዊ ጉዞ ጃንጥላ እና በጀርባ የሚታዘል ሻንጣ ይዞ 4 ሺህ ኪሎ ሜትር በእግሩ በመጓዝ ሳዑዲ አረቢያ መካ ደርሷል። አቅሙ ያለው ሙስሊም በሕይወት ዘመኑ ቢያንስ አንድ ጊዜ ለማሳካት የሚመኘውን የሃጅ ጉዞ ኡስማን አርሻድ በእግሩ በመጓዝ አውን አድርጎታል። ጉዞውን የጀመረው ከትውልድ ከተማው የፓኪስታኗ ኦካራ ሲሆን፣ ስድስት ወራትን ተጉዞ ነው መካ የደረሰው። ቅዱሱን የሃይማኖታዊ ጉዞ በእግሩ የፈጸመው ኡስማን ሺዎችን ኪሎ ሜትሮች በመጓዝ ሳዑዲ አረቢያ መካ ለመድረስ አራት አገራትን አቆራርጧል።
ፓኪስታናዊው ወጣትለሃጅ ሃይማኖታዊ ጉዞ ጃንጥላ እና በጀርባ የሚታዘል ሻንጣ ይዞ 4 ሺህ ኪሎ ሜትር በእግሩ በመጓዝ ሳዑዲ አረቢያ መካ ደርሷል። አቅሙ ያለው ሙስሊም በሕይወት ዘመኑ ቢያንስ አንድ ጊዜ ለማሳካት የሚመኘውን የሃጅ ጉዞ ኡስማን አርሻድ በእግሩ በመጓዝ አውን አድርጎታል። ጉዞውን የጀመረው ከትውልድ ከተማው የፓኪስታኗ ኦካራ ሲሆን፣ ስድስት ወራትን ተጉዞ ነው መካ የደረሰው። ቅዱሱን የሃይማኖታዊ ጉዞ በእግሩ የፈጸመው ኡስማን ሺዎችን ኪሎ ሜትሮች በመጓዝ ሳዑዲ አረቢያ መካ ለመድረስ አራት አገራትን አቆራርጧል።
WWW.BBC.COM
ከፓኪስታን እስከ መካ 4 ሺህ ኪሎ ሜትሮችን በእግሩ በመጓዝ የሃጅ ጉዞውን ያሳካው ወጣት - BBC News አማርኛ
ፓኪስታናዊው ወጣትለሃጅ ሃይማኖታዊ ጉዞ ጃንጥላ እና በጀርባ የሚታዘል ሻንጣ ይዞ 4 ሺህ ኪሎ ሜትር በእግሩ በመጓዝ ሳዑዲ አረቢያ መካ ደርሷል። አቅሙ ያለው ሙስሊም በሕይወት ዘመኑ ቢያንስ አንድ ጊዜ ለማሳካት የሚመኘውን የሃጅ ጉዞ ኡስማን አርሻድ በእግሩ በመጓዝ አውን አድርጎታል። ጉዞውን የጀመረው ከትውልድ ከተማው የፓኪስታኗ ኦካራ ሲሆን፣ ስድስት ወራትን ተጉዞ ነው መካ የደረሰው። ቅዱሱን የሃይማኖታዊ ጉዞ በእግሩ የፈጸመው ኡስማን ሺዎችን ኪሎ ሜትሮች በመጓዝ ሳዑዲ አረቢያ መካ ለመድረስ አራት አገራትን አቆራርጧል።
0 Comments 0 Shares