• ~~~~~~ Alert! Alert! Alert! ጥንቃቄ!!! ~~~~~
    በሳዑዲ ለምትገኙ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችን~~~~~~~~//~~~~~~~~//~~~~~~~~~ከነገ ማለትም እ.ኤ.አ ከኖቬምበር 15 ማለዳ ጀምሮ ላልተወሰኑ ቀናት የሚቆይ አሰሳ /የቤት ለቤትን ጨምሮ /እንዲደረግና፣ ህጋዊ የመኖሪያ ፍቃድ ሳይኖራቸው በሃገሪቱ የሚንቀሳቀሱ የየትኛውንም ሃገር ዜጎች አድኖ ለመያዝ ዘመቻ ይጀመራል።ይህ ዘመቻ ሃገሪቱ በተደጋጋሚ ያራዘመችውን የምህረት አዋጅ ሳይጠቀሙበት ቀርተው በገዛ ፍድዳቸው ወደሃገራቸው ያልተመለሱትን አድኖ በመያዝ በግዳጅ ለማስመለስ ወይም በቅጣትና በእስር ለማንገላታት ሲሆን፣ ይህንን ተላልፈው በሚገኙ የውጭ ሃገር ዜጎች ላይ ምህረት የለሽ እርምጃ እንዲወስዱ፣ ለሳዑዲ የፖሊስና...
    Like
    1
    0 Comments 0 Shares
  • በህዳር 16 በኬንያ አዘጋጅነት ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው የሴካፋ ሲኒየር ቻሌንጅ ዋንጫ ባልታወቀ ምክንያት መራዘሙን የዩጋንዳ እግርኳስ ፌድሬሽኖች ማህበር (ፉፋ) በይፋዊ ድረ-ገፁ የሴካፋውን ዋና ፀሃፊ ኒኮላስ ሙሶንዬን ዋቢ አድርጎ አስታውቋል፡
    በህዳር 16 በኬንያ አዘጋጅነት ሊካሄድ ታቅዶ የነበረው የሴካፋ ሲኒየር ቻሌንጅ ዋንጫ ባልታወቀ ምክንያት መራዘሙን የዩጋንዳ እግርኳስ ፌድሬሽኖች ማህበር (ፉፋ) በይፋዊ ድረ-ገፁ የሴካፋውን ዋና ፀሃፊ ኒኮላስ ሙሶንዬን ዋቢ አድርጎ አስታውቋል፡
    0 Comments 0 Shares
  • 0 Comments 0 Shares
  • እስፖርት ጀምረናል
    እስፖርት ጀምረናል! «ዘውድአለም ታደሰ» ዛሬ ለምን እንደሁ እንጃ እንቅልፍ አልወስድ ብሎኝ ስገላበጥ አላሁ አክበር አለ! ቢቸግረኝ በስንት ዘመኔ የሰቀልኩትን ቁምጣ አውርጄ ታጠቅሁ ፥ ሸራ ጫማ ፣ ጋምባሌ ፣ ጓንት ፣ የሹራብ ኮፍያ ..... ዎክማኔንም አነሳሁ። ሞቅ ያለ የእንግሊዝኛ ሙዚቃ በመክፈት ጆሮዬ ላይ ሰካሁ! በቃ ትንሽ ወደፊት ቀደም ከሚለው ቦርጬ ውጪ ደምበኛ ስፖርተኛ መስያለሁ! :) አላማዬ አጭርና ግልፅ ነው! ጠንክሬ በሚቀጥለው ኦሎምፒክ ለዚች ጎድቋላ ሐገር በመቶ ፣ በሁለት መቶ ፣ በአራትና በስምንት መቶ ፣ በሺህ አምስት መቶ ፣ ብቻ በሁሉም ርቀት ተወዳድሬ ወርቅ ማምጣት ነው! በአሎሎ...
    0 Comments 0 Shares
  • Macaafa Qulqulluu!!
    Ergaa jireenya dhugaa fi Amantii.
    0 Comments 0 Shares
  • Like
    1
    2 Comments 0 Shares
  • Like
    1
    1 Comments 0 Shares